Saturday, December 28, 2013
Wednesday, December 25, 2013
ሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤቱን እንዲለቅ ትእዛዝና ማስጠንቀቂያ ተሰጠው::
ታህሳስ ፲፬( አስራ አራት )ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ሰማያዊ ፓርቲ ግንፍሌ አከባቢ የሚገኘውን እና በጽ/ቤትነት የሚጠቀምበትን ቢሮ በአስቸኳይ እንዲለቅ ትዕዛዝ ደረሰው።
በዛሬው እለት ከሰኣት በኋላ አቶ ሄኖክ የተባሉ አከራዩ ከአራት ግለሰቦች ጋር በመምጣት ፦”ቤቱን ለነዚህ ግለሰቦች ስለሸጥኩላቸው እንድትለቁላቸው” ሲሉ ከውል ውጪ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።
ቤቱን ገዛሁት የሚለው ግለሰብ በበኩሉ፦”ቤቱን የኔ ስለሆነ በአስቸኳይ እንድትለቁልኝ፣ ካልሆነ የራሴን እርምጃ እወስዳለሁ” ሲል አመራሮቹ ላይ ዝቷል::
ይህ ግለሰብ በማይመለከተው ጉዳይ በመግባት፦” ከዚህ በፊትም ልቀቁ ተብላችሁ በተደጋጋሚ እንደተነገራችሁ መረጃው አለኝ፤ በቶሎ የማትለቁ ከሆነ እርምጃ ይወሰድባችሁዋል” በማለት በአመራሮቹ ላይ ቁጣ የተቀላቀለበት ዛቻ በመዛት ሄዷል:;
ሰማያዊ ፓርቲ ከዚህ ቀደም በመነን አከባቢ ተከራይቶት የነበረውን ጽ/ቤት ገና ሳይገባበት በዝግጅት ላይ እንዳለ የገዢው ፓርቲ ካድሬዎችና እና ቅጥረኞች በተቀናጀ አፈናና ሀይል የተቀላቀለበት እርምጃ ቢሮውን እንዳስለቀቁት ይታወቃል::
ቀደም ሲል ከሰማያዊ ፓርቲ የተነጠቀውን ቢሮ የወሰደው ካድሬም፤ ፔንሲዎን ከፍቶ እየነገደበት እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል።
የፓርቲው ሊቀመንበር ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ካለፉት ሳምንታት ጀምሮ ፓርቲያቸውን በውጪ አገራት ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በማስተዋወቅ ላይ እንደሚገኙ ይታወቃል።
በዛሬው እለት ከሰኣት በኋላ አቶ ሄኖክ የተባሉ አከራዩ ከአራት ግለሰቦች ጋር በመምጣት ፦”ቤቱን ለነዚህ ግለሰቦች ስለሸጥኩላቸው እንድትለቁላቸው” ሲሉ ከውል ውጪ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።
ቤቱን ገዛሁት የሚለው ግለሰብ በበኩሉ፦”ቤቱን የኔ ስለሆነ በአስቸኳይ እንድትለቁልኝ፣ ካልሆነ የራሴን እርምጃ እወስዳለሁ” ሲል አመራሮቹ ላይ ዝቷል::
ይህ ግለሰብ በማይመለከተው ጉዳይ በመግባት፦” ከዚህ በፊትም ልቀቁ ተብላችሁ በተደጋጋሚ እንደተነገራችሁ መረጃው አለኝ፤ በቶሎ የማትለቁ ከሆነ እርምጃ ይወሰድባችሁዋል” በማለት በአመራሮቹ ላይ ቁጣ የተቀላቀለበት ዛቻ በመዛት ሄዷል:;
ሰማያዊ ፓርቲ ከዚህ ቀደም በመነን አከባቢ ተከራይቶት የነበረውን ጽ/ቤት ገና ሳይገባበት በዝግጅት ላይ እንዳለ የገዢው ፓርቲ ካድሬዎችና እና ቅጥረኞች በተቀናጀ አፈናና ሀይል የተቀላቀለበት እርምጃ ቢሮውን እንዳስለቀቁት ይታወቃል::
ቀደም ሲል ከሰማያዊ ፓርቲ የተነጠቀውን ቢሮ የወሰደው ካድሬም፤ ፔንሲዎን ከፍቶ እየነገደበት እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል።
የፓርቲው ሊቀመንበር ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ካለፉት ሳምንታት ጀምሮ ፓርቲያቸውን በውጪ አገራት ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በማስተዋወቅ ላይ እንደሚገኙ ይታወቃል።
በደቡብ ሱዳን ተገደው የተደፈሩ 4 ኢትዮጵያውያን ሴቶች ጁባ ገቡ
ታህሳስ ፲፬( አስራ አራት )ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በደቡብ ሱዳን የተነሳውን የእርስ በርስ ግጭት ተከትሎ የተደፈሩ 4 ሴቶች የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሆስፒታል በሚገኝበት ጁባ ደርሰው ምርመራ እየተደረገላቸው ነው። ሴቶቹ መደፈራቸውንና ሆስፒታል መግባታቸውን ኢሳት ለማረጋገጥ የቻለ ሲሆን፣ ሴቶቹ በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ለማወቅ ያደረገው ጥረት በመስመር ግንኙነት የተነሳ ሊሳካለት አልቻለም።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ከውጭ ጉዳይ ሚኒሰትሩ ጋር በመሆን ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸው ታውቋል። አምባሳደሩ በዚህ አስቸጋሪ ሰአት ወደ አገራቸው መመለሳቸውን በአገሪቱ ያሉ ኢትዮጵያውያን ተችተዋል።
Monday, December 23, 2013
Witness for Ethiopia’s Semayawi (Blue) Party
By Alemayehu G Mariam
December 23, 2013
December 23, 2013
In the
days leading up to my speech at the first Semayawi
(Blue) Party town hall meeting in Arlington, VA, just outside of Washington,
D.C., on December 15, I was peppered with all sorts of questions. The one
recurrent question revolved around my unreserved support for Semayawi Party after so many years of staying neutral and
unaligned with any Ethiopian political party or group.
As I explained in my interview on
EthioTube, my support for Semayawi Party should be viewed as an expression of my
total confidence in the power of Ethiopia’s young people to change the destiny
of their country and their readiness to struggle for peaceful change. The
percentage of Ethiopia’s population under the age of 35 today is 70 percent.
The vast majority of the victims of human rights violations in Ethiopia today
are young people. The targets of political persecution and harassment,
arbitrary arrests and detentions, torture, abuse and maltreatment in the
prisons are largely young people. Young Ethiopians are disproportionately
impacted by pandemic unemployment and lack of educational and economic
opportunities.
Here I
record my “testimony” as a “witness” for Semayawi
Party to affirm my unshakeable belief that Ethiopia’s youth shall overcome and
rise above the dirty politics of ethnicity, pernicious religious animosity and
audacious political mendacity to build a shining city upon the hill called the
“Beloved Ethiopian Community.” This I believe to be the fixed historical
destiny of Ethiopia’s young people today.
My
“testimony” reveals only my personal views and opinions, and in no way reflects
on any past, present or future official or unofficial position of Semayawi Party, its leadership or members. I have no role
whatsoever in Semayawi Party. The only role I have is
the one I have proudly conferred upon myself: “#1 Fan of Semayawi
Party”. My steadfast “testimony” here may raise eyebrows. I have heard
some “criticism” that by showing strong support for Semayawi
Party I am in fact playing a game of dividing society by age not unlike the
divisive ethnic game of the regime in power. I will let the young people be the
judge of that. As George Orwell said, “In times of universal deceit, telling
the truth will be a revolutionary act.” I consider my “testimony” on behalf of Semayawi Party to be a “revolutionary act” against all of
the political deceit, hypocrisy and chicanery in all around I see.
Why am
I am the #1 cheerleader of Semayawi Party?
First, I
support Semayawi Party because it is a political
party of young people, for young
people and by young people. It is a party that aspires to represent the
interests of the vast majority of Ethiopians. I underscore the fact that 70
percent of Ethiopia’s population today is under age 35. (Life expectancy in
Ethiopia is between 49 and 59 years depending on the data source.) Ethiopia’s
Cheetah (young) Generation needs a party of its own to represent the majority
of Ethiopians. The Cheetahs need to speak up, stand up and wo/man
up for themselves. Only they can determine their country’s destiny and their
own.
The
political parties of Hippos (my generation), by Hippos and for
Hippos are simply out of sync with the dreams, aspirations, ambitions and
passions of Ethiopia’s restless Cheetahs. We Ethiopian Hippos simply do not
understand our Cheetahs. So many of us have been rolling in the mud of ethnic
and killil (“bantustan” or
“kililistan”) politics, muck of communalism and
sludge of historical grievances for so long that we have become
completely paralyzed. Ethiopia’s Cheetahs do not want to be prisoners of
antiquated identity politics nor do they want to walk around with the millstone
of the past tied around their necks. They want
to break free and choose their own destiny and invent their own Ethiopia.
As a
not-so-loyal member of the “Order of Ethiopian Hippos”, I had great difficulty
accepting the fact that Ethiopia’s Cheetahs are
very different from Ethiopian Hippos. I had great difficulty accepting the fact
that the time has come for me and my Hippo Generation to
pass on the baton, stand aside and serve as humble water carriers
for the restless Cheetahs. That is why I transformed myself from a Hippo to a
Chee-Hippo, a transformation I documented in my commentary “Rise
of the Chee-Hippo Generation”.
Second, I
am deeply concerned about the future of Ethiopia’s youth. As
I noted a few years ago, “The wretched conditions of Ethiopia's youth point
to the fact that they are a ticking demographic time bomb. The evidence of
youth frustration, discontent, disillusionment and discouragement by the
protracted economic crisis, lack of economic opportunities and political
repression is manifest, overwhelming and irrefutable. The yearning of youth for
freedom and change is self-evident. The only question is whether the country's
youth will seek change through increased militancy or by other peaceful
means….” I believe Semayawi Party will play a
significant role in channeling youth frustration into peaceful transformation
in Ethiopia.
Third, I
wholeheartedly believe in youth power. Youth idealism and enthusiasm have the
power to change hearts, minds and nations. Youth power is more powerful than
all the guns, tanks and war planes in the world. The American civil rights
movement was carried on the backs of young people. The vast majority of the
leaders and activists were young people. Dr. Martin Luther King was 26 years
old when he organized the nonviolent protests in Birmingham, Alabama. By the
time John Lewis was 23 years old, he had been jailed
24 times and beaten to a pulp on so many occasions that he does not remember.
On May 6, 1963, over 2000 African American high school, junior high and even
elementary school students were jailed for protesting discrimination in
Birmingham.
Young
Americans stopped the war in Vietnam. The free speech movement that began at a
California university transformed free speech and academic freedom in the
United States for good. Barack Obama would not have been elected president
without the youth vote. Youth have also played a decisive role in the peaceful
struggle to bring down communist tyrannies and more recently entrenched
dictatorships in North Africa and the Middle East. The tyrants in the seat of
power in Ethiopia today were “revolutionaries” in their youth fighting against
imperial autocracy and military dictatorship. In their old age, they have
become the very evil they fought to remove.
I believe
in the power of Ethiopia’s youth who have long played their part to bring about
a democratic society and paid enormous sacrifices for decades. In 2005, the
regime in power in Ethiopia today massacred hundreds of young people in cold
blood in the streets and jailed tens of thousands. (I joined the human rights
struggle in Ethiopia shocked and outraged by that crime against humanity.) Even
today, Ethiopia’s young people continue to pay for democracy, freedom and human
rights with their blood, sweat and tears. Ethiopia’s best and brightest have
been persecuted, prosecuted, jailed, brutalized and
silenced. At the top of the list are Birtukan Midekssa, Eskinder Nega, Andualem Aragie, Reeyot Alemu, Bekele Gerba,
Abubekar Ahmed, Woubshet Taye, Olbana Lelisa,
Ahmedin Jebel, Ahmed Mustafa, Temesgen
Desalegn, the late Yenesew Gebre and countless others.
In the
days leading up to my speech at the first Semayawi
(Blue) Party town hall meeting in Arlington, VA, just outside of Washington,
D.C., on December 15, I was peppered with all sorts of questions. The one
recurrent question revolved around my unreserved support for Semayawi Party after so many years of staying neutral and
unaligned with any Ethiopian political party or group.
As I explained in my interview on
EthioTube, my support for Semayawi Party should be viewed as an expression of my
total confidence in the power of Ethiopia’s young people to change the destiny
of their country and their readiness to struggle for peaceful change. The
percentage of Ethiopia’s population under the age of 35 today is 70 percent.
The vast majority of the victims of human rights violations in Ethiopia today
are young people. The targets of political persecution and harassment,
arbitrary arrests and detentions, torture, abuse and maltreatment in the
prisons are largely young people. Young Ethiopians are disproportionately
impacted by pandemic unemployment and lack of educational and economic
opportunities.
Here I
record my “testimony” as a “witness” for Semayawi
Party to affirm my unshakeable belief that Ethiopia’s youth shall overcome and
rise above the dirty politics of ethnicity, pernicious religious animosity and
audacious political mendacity to build a shining city upon the hill called the
“Beloved Ethiopian Community.” This I believe to be the fixed historical
destiny of Ethiopia’s young people today.
My
“testimony” reveals only my personal views and opinions, and in no way reflects
on any past, present or future official or unofficial position of Semayawi Party, its leadership or members. I have no role
whatsoever in Semayawi Party. The only role I have is
the one I have proudly conferred upon myself: “#1 Fan of Semayawi
Party”. My steadfast “testimony” here may raise eyebrows. I have heard
some “criticism” that by showing strong support for Semayawi
Party I am in fact playing a game of dividing society by age not unlike the
divisive ethnic game of the regime in power. I will let the young people be the
judge of that. As George Orwell said, “In times of universal deceit, telling
the truth will be a revolutionary act.” I consider my “testimony” on behalf of Semayawi Party to be a “revolutionary act” against all of
the political deceit, hypocrisy and chicanery in all around I see.
Why am
I am the #1 cheerleader of Semayawi Party?
First, I
support Semayawi Party because it is a political
party of young people, for young
people and by young people. It is a party that aspires to represent the
interests of the vast majority of Ethiopians. I underscore the fact that 70
percent of Ethiopia’s population today is under age 35. (Life expectancy in
Ethiopia is between 49 and 59 years depending on the data source.) Ethiopia’s
Cheetah (young) Generation needs a party of its own to represent the majority
of Ethiopians. The Cheetahs need to speak up, stand up and wo/man
up for themselves. Only they can determine their country’s destiny and their
own.
The
political parties of Hippos (my generation), by Hippos and for
Hippos are simply out of sync with the dreams, aspirations, ambitions and
passions of Ethiopia’s restless Cheetahs. We Ethiopian Hippos simply do not
understand our Cheetahs. So many of us have been rolling in the mud of ethnic
and killil (“bantustan” or
“kililistan”) politics, muck of communalism and
sludge of historical grievances for so long that we have become
completely paralyzed. Ethiopia’s Cheetahs do not want to be prisoners of
antiquated identity politics nor do they want to walk around with the millstone
of the past tied around their necks. They want
to break free and choose their own destiny and invent their own Ethiopia.
As a
not-so-loyal member of the “Order of Ethiopian Hippos”, I had great difficulty
accepting the fact that Ethiopia’s Cheetahs are
very different from Ethiopian Hippos. I had great difficulty accepting the fact
that the time has come for me and my Hippo Generation to
pass on the baton, stand aside and serve as humble water carriers
for the restless Cheetahs. That is why I transformed myself from a Hippo to a
Chee-Hippo, a transformation I documented in my commentary “Rise
of the Chee-Hippo Generation”.
Second, I
am deeply concerned about the future of Ethiopia’s youth. As
I noted a few years ago, “The wretched conditions of Ethiopia's youth point
to the fact that they are a ticking demographic time bomb. The evidence of
youth frustration, discontent, disillusionment and discouragement by the
protracted economic crisis, lack of economic opportunities and political
repression is manifest, overwhelming and irrefutable. The yearning of youth for
freedom and change is self-evident. The only question is whether the country's
youth will seek change through increased militancy or by other peaceful
means….” I believe Semayawi Party will play a
significant role in channeling youth frustration into peaceful transformation
in Ethiopia.
Third, I
wholeheartedly believe in youth power. Youth idealism and enthusiasm have the
power to change hearts, minds and nations. Youth power is more powerful than
all the guns, tanks and war planes in the world. The American civil rights
movement was carried on the backs of young people. The vast majority of the
leaders and activists were young people. Dr. Martin Luther King was 26 years
old when he organized the nonviolent protests in Birmingham, Alabama. By the
time John Lewis was 23 years old, he had been jailed
24 times and beaten to a pulp on so many occasions that he does not remember.
On May 6, 1963, over 2000 African American high school, junior high and even
elementary school students were jailed for protesting discrimination in
Birmingham.
Young
Americans stopped the war in Vietnam. The free speech movement that began at a
California university transformed free speech and academic freedom in the
United States for good. Barack Obama would not have been elected president
without the youth vote. Youth have also played a decisive role in the peaceful
struggle to bring down communist tyrannies and more recently entrenched
dictatorships in North Africa and the Middle East. The tyrants in the seat of
power in Ethiopia today were “revolutionaries” in their youth fighting against
imperial autocracy and military dictatorship. In their old age, they have
become the very evil they fought to remove.
I believe
in the power of Ethiopia’s youth who have long played their part to bring about
a democratic society and paid enormous sacrifices for decades. In 2005, the
regime in power in Ethiopia today massacred hundreds of young people in cold
blood in the streets and jailed tens of thousands. (I joined the human rights
struggle in Ethiopia shocked and outraged by that crime against humanity.) Even
today, Ethiopia’s young people continue to pay for democracy, freedom and human
rights with their blood, sweat and tears. Ethiopia’s best and brightest have
been persecuted, prosecuted, jailed, brutalized and
silenced. At the top of the list are Birtukan Midekssa, Eskinder Nega, Andualem Aragie, Reeyot Alemu, Bekele Gerba,
Abubekar Ahmed, Woubshet Taye, Olbana Lelisa,
Ahmedin Jebel, Ahmed Mustafa, Temesgen
Desalegn, the late Yenesew Gebre and countless others.
Last but
not least, I am in broad agreement with the Semayawi Party Program. It is a well-thought out and
practical program that can effectively address the multifaceted problems of the
country. In my special area of concern focusing on the administration of
justice, human rights and enforcement of the rule of law, I find the Party’s
program to be particularly robust. The Party supports a fully independent and
competent judiciary completely insulated from political pressure and
interference. Judges shall have lifetime tenure subject to impeachable
offenses. The Party supports the establishment of a Constitutional Court with
full judicial review powers. The Party pledges to abide by and respect all
international treaties and conventions to which Ethiopia is a signatory.
The Party is committed to the full protection of individual rights, including
the right to free speech and religion. There shall be strict separation of
religion and state. The Party opposes any censorship of the press and
curtailment of the activities of civic
organizations and associations. The Party’s program
emphatically states that the loyalty of the armed and security
forces is to the country’s Constitution, and not to a political party, ethnic
group, region or any other entity. The Party’s platform on economic, political,
social and cultural issues is equally impressive.
Why I
support Semayawi Party as a movement
and true voice of Ethiopia’s Cheetah (young) Generation
It is my
opinion that Semayawi Party is much more than a
political organization concerned with winning votes to hold political office. I
would find nothing unique in Semayawi Party if it
were merely an organization preparing itself for mundane elections and
parliamentary seats. In a country where there are over 80 “registered parties”
(the vast majority of which are nominal ethnic parties) and the ruling “party”
wins “elections” by 99.6 percent, it would be absurd to create another party
such as Semayawi to compete for a miniscule less than
one-half percent of the votes. That is why I believe Semayawi
Party is indeed a movement of young people, by young people and for young
people in Ethiopia.
I regard “Semayawi Party Movement” to be an organizational mechanism
to articulate the dreams and ideals of Ethiopia’s young people about the
country they want to build for themselves and pass on to the next generation.
As a Movement, Semayawi Party serves in various
capacities. It is as an “educational” institution enlightening young Ethiopians
about the history, traditions and cultures of their diverse country. It teaches
young Ethiopians that they are the proud descendants of patriots who united as
one indivisible people to beat and route a mighty invading European army.
Unlike today, Ethiopia was once the pride of all Africans and black people
throughout the world. The Movement aims to regain Ethiopia’s pride in the
community of nations.
I share in
“Semayawi Party Movement’s” core values. Semayawi Party believes in peaceful nonviolent struggle
against tyranny and injustice. I champion peaceful nonviolent struggle against
tyranny and injustice anywhere in the world. Semayawi
Party believes in the transformative power of Ethiopia’s youth. A compilation
of all of the weekly commentaries I have written on Ethiopian (and African)
youth over the past 7 years could easily form a
book length apologia (defense) of the transformative power of Ethiopia’s youth.
My slogan has always been and remains, “Ethiopia's youth united can never be
defeated. Power to Ethiopia’s youth!”
Semayawi Party Movement has only one goal:
Creating the “Beloved Ethiopian Community” in the same vein that Dr. Martin
Luther King dreamed of creating his “Beloved Community” in his long struggle
for human and civil rights in America. Dr. King taught, “The end of nonviolent
social change is reconciliation; the end is redemption; the end is the creation
of the Beloved Community. It is this type of spirit and this type of love that
can transform opponents into friends.” I believe the “Beloved Ethiopian
Community” shall soon rise from the ashes of the kililistan
(bantustan) Ethiopia has
become.
The
foundation for Semayawi Party Movement’s “Beloved
Ethiopian Community” is unity, peace and hope. A “Beloved Ethiopian Community”
is united by its humanity and is immune from destruction by the divisive forces
of ethnicity and communalism. It is a Community that strives to establish
equality, equity and accountability. The “Beloved Ethiopian Community” is a
society at peace with itself and its neighbors. I believe Semayawi
Party aspires to invent a new society free from ethnic bigotry and hatred; free
from fear and loathing and free from tyranny and repression. Semayawi Party aims to build a Community where all
Ethiopians -- rich and poor, young and old, men and women, Christian and
Muslim -- are free to dream, free to think, free to speak, to write and to
listen; free to worship without interference; free to innovate; free to act and
free to be free. I believe Semayawi Party Movement
will use peace creatively to transform enmity, animosity and bellicosity in
Ethiopian society into amity, cordiality and comity. I believe the Movement
will choose dialogue over diatribe, negotiation
over negation, harmony over discord and use principles that elevate humanity to
defeat brutality, criminality and intolerance.
The
“Beloved Ethiopian community” is a “land of hope and dreams.” It is a community
where young people could look forward to equal opportunity, equal justice and
equal rights. It is a community where Ethiopia’s youth can freely share their
common hopes and dreams. I have faith in Ethiopian youth’s
“audacity of hope”.
Let us
ask what we can do for Semayawi Party
I
encourage and plead with all Ethiopians, particularly those in my Hippo
Generation, to stand up and be counted on the side of Semayawi
Party Movement. I know many have legitimate questions, doubts and skepticisms
based on unpleasant past experiences as they consider lending their support. I
have been asked, “How can we trust these young and inexperienced leaders to do
the right thing?” I answer back, “How well did our experienced and trusted
Hippo leaders do?”
Surviving
under the most vicious dictatorship in Africa brings out the very best in many
young people. Semayawi Party Movement leaders,
members and supporters have shown us what they are made of: courage, integrity,
discipline, maturity, bravery, honor, fortitude, creativity, humility, idealism
and self-sacrifice. They have been arrested, jailed and beaten. They did not
stop their peaceful struggle. What more sacrifice must they make before they
can convince us that they deserve our full support? They are young and
passionate; and they have all of the experience they need to continue their
peaceful struggle for change.
Some have
asked me for assurances that Semayawi Party is not a
front for the regime or other hidden forces. All I can say is that if Semayawi Party Movement leaders, members and supporters are
regime lackeys, then so are Prof. Mesfin Woldemariam, Prof. Yacob Hailemariam, and to mention in passing, Prof. Al Mariam. If
the regime is so clever as to use Semayawi Party to
broadcast its commitment to the rule of law and democratic governance, I am all
for it. If today the regime released all political prisoners (including those
held in secret prisons), repealed its oppressive laws, stopped massive human
rights violations and stealing elections, I will be the first one to go out in
the street and sing them praises. It is not about the
people in power; it’s about the evil done by people in power.
I have
been told that nearly all Ethiopian political organizations that have been
launched in the past decade or so have
eventually failed. I have been asked, “How can you be sure Semayawi
Party will not fail?” There are no guarantees Semayawi
Party will not fail. If it fails, it will not be for lack of willpower,
enthusiasm, dedication and sacrifice by Semayawi
Party leaders and members. It will be mainly because of lack of support, lack
of good will, lack of confidence, lack of generosity and
lack of material and moral support from their compatriots inside
Ethiopia and in the Diaspora. If they should fail and we feel arrogant enough
to wag an index finger at them and say, “I told you so!”, let us not forget
that three fingers will be pointing at us silently. Nelson Mandela pleaded, “Do
not judge me by my successes, judge me by how many times I fell down and got
back up again.” Let us judge Semayawi Party not by
the chances that it will slip and fall in the future but by how many times it
is able to get back up after it falls, with our help and support.
Some have
expressed concern to me that their financial contributions could be abused as
has happened so many times in the past. They want assurances of strict
accountability and transparency. They ask me, “How can we be sure Semayawi Party will not abuse our trust as others have in
the past?”
The Semayawi Party Support Group in North America is a
gathering of the most dynamic and disciplined group of young Ethiopians I have
had the privilege to know and work with. These young Ethiopians have committed
significant resources out of their own pockets to support the cause of
Ethiopian youth. They are young professionals and private businessmen and women
representing the ethnic, gender and cultural diversity of Ethiopia. They
understand and appreciate the values of accountability
and transparency. They relate with each other on the basis of honesty and
integrity. For my money, I have no problems taking chances with them because I
am convinced they will not let me down! I have full faith in the integrity of
Ethiopia’s young people; that is my guarantee they will do the right thing.
In my
speech at the first town hall meeting for Semayawi
Party on December 15, I told the audience that Yilikal
Getnet, the chairman of Semayawi
Party, did not come to the United States to beg for support or panhandle for
nickels and dimes. Semayawi Party does not want
a handout or charity from us in North America. Yilikal
came to America to share with us the trials and tribulations of his party, the
challenges they face, their humble accomplishments under a brutal dictatorship
and the dreams and hopes of Ethiopia’s young people for a free and democratic
Ethiopia.
I believe
that in all of the town hall meetings scheduled for Semayawi
Party in the U.S., we should receive Yilikal, Semayawi Party members and supporters as heroes of a
growing youth movement for peaceful change in Ethiopia. We must use the town
hall meetings to celebrate not only the individual acts of heroism of youth
leaders like Yilikal, Eskinder,
Andualem, Reeyot and so
many others but also to rejoice in the raw heroism of those young people
demonstrating in the streets crying out “Anleyayim! Anleyayim!”
(We will remain united!) or ‘Ethiopia, Agarachin! Ethiopia, Agerachin! (Ethiopia, our country!). (I always get a lump in my throat
when I hear them chanting “Anleyayim! Agerachin, Ethiopia!)
For me, Yilikal’s presence in our midst as the leader of Semayawi Party is a reminder that the young people who were
massacred in 2005 peacefully demonstrating a stolen election did not die in
vain. He is a live witness that the peaceful struggle of those massacred for
free and fair elections and the rule of law continues
no matter what. So the question for us is: What can we do for Semayawy Party Movement? A better question is how do we
show our appreciation, respect and admiration to our young heroes -- the fallen
ones, the ones in jail, the ones being tortured, those facing daily harassment,
persecution and humiliation?
Semayawi Party Movement needs all the support
they can get. They need our moral support. They need our encouragement; they
need to know we have confidence in them. Most of all, they need material
support to undertake their youth outreach, education and awareness programs.
They need material support to expand and sustain their organizational presence
throughout the country. They need material support to maintain a robust legal
defense fund. They need our material support to stand up to the richest, most
corrupt and ruthless dictatorship on the African continent.
Our
financial gift to Semayawi Party Movement is merely a
token of our appreciation and an indication that we are with them as long as
they keep their peaceful struggle for justice, equality, democracy and human
rights. Our gift to Semayawi Party Movement is an
investment in an Ethiopia at peace with itself. We give so that the next
generation of Ethiopians will live in a new Ethiopia unburdened by our mistakes
and ignorance. It is our individual and social responsibility to support our
young people. If we don’t support our children – all of the young people in
Ethiopia – who will?
Let us
ask what Semayawi Party can do for us
In August
2012, I asked, “Who can save Ethiopia?” in a commentary titled, “Cheetahs,
Hippos and Saving Ethiopia”. I pleaded with Ethiopia’s youth to lead a national dialogue in search of a path to peaceful
change. I have repeated my appeal to them in various ways since then.
I call
upon Semayawi Party Movement to continue and
intensify the reconciliation dialogue among themselves
and launch a reconciliation dialogue in the broader Ethiopian youth community.
I believe the dialogue on national reconciliation in Ethiopia must begin within
Ethiopia’s youth communities. Ethiopia’s Cheetah’s must empower themselves,
create their own political and social space, set their own agendas and begin
multifaceted dialogues on their country’s transition from dictatorship to
democracy through dialogue. They must develop their own awareness
campaigns and facilitate vital conversations among youth communities cutting
across language, religion, ethnicity, gender, region
and so on. Their dialogues must be based on the principles of openness, truth
and commitment to democracy, freedom and human rights. They must dialogue
without fear or loathing, but with respect and civility. Above all, the
Cheetahs must “own” the dialogue process. At a gathering of Cheetahs, Hippos
should be seen and not heard very much; welcomed and encouraged to observe
Cheetahs in action. The Cheetahs must keep a sharp eye on wily Hippos who are
very skillful in manipulating youth. They should learn not to fall in the trap
young people fell during the “Arab Spring”. The cunning Hippos outplayed,
outmaneuvered and marginalized them in the end.
I believe
reconciliation dialogues should begin among activist youth in informal and
spontaneous settings. For instance, such dialogues could initially take place
among like-minded activist youth at the neighborhood and village level.
Activist youth could undertake an assessment of their capabilities, potentials,
opportunities and obstacles in setting up and managing a community-based
informal reconciliation youth dialogues. Youth activist could focus on creating
broader youth awareness and involvement in the dialogue process by utilizing
existing organizations, institutions, associations and
forums.
Reconciliation
dialogue involves not only talking but also actively listening to each other.
Youth from Ethiopia’s multiethnic society have much to learn from each other
and build upon the strengths of their diversity. Ethiopia’s Cheetahs should
also learn from the mistakes of the Hippo Generation and the experiences of
youths of other nations. I urge Ethiopia’s Cheetahs to be principled in their
reconciliation dialogues. They should always disagree without being
disagreeable. Disagreeing on issues should not mean becoming mortal enemies.
Civility in dialogue, though lacking among Hippos, is essential for Cheetahs.
Silence
of our…?
“In times
of universal deceit,” silence speaks louder than words and pictures. Dr. Martin
Luther King said, “In the end, we will remember not the words of our enemies,
but the silence of our friends.” As I end this commentary, I must speak up
against the “silence” of our “friends” because sometimes silence is more
eloquent than speech. When the leader of Ethiopia’s youth party came to
Washington, D.C. for the very first time and spoke to a capacity crowd of
Ethiopians unseen in the past several years, the Voice of America (VOA) was
conspicuously absent. VOA did not send a single reporter to cover the event. I
do not know why the VOA decided to absent itself from the event. I do
know that the Semayawi Party event was no less
important than the variety of Ethiopian sports, cultural, academic and
community events and even book signings VOA routinely covers on weekdays
and weekends in around Washington, D.C. Perhaps for the VOA Semayawi
Party and Ethiopia’s youth are a simple issue of mind over matter; VOA does not
mind and Ethiopia’s youth don’t matter.
I want VOA
to know that when they faced the slings and arrows of Meles Zenawi, when Zenawi outrageously accused them of “promoting genocide in
Ethiopia”, I stood up for them. I defended their integrity, professionalism and
impartiality time and again. I expected the VOA to attend the Semayawi Party event and report on the proceedings with the
integrity, professionalism and impartiality they have shown in the past.
Perhaps Ethiopians will begin to ask whether the Voice of America is now the
Silence of America (SOA). We will continue to listen to the SOA, but not in
silence.
No more
silence; let us shout out and show our support for Semayawi
Party Movement
Let us be
silent no more. Let us proudly proclaim our support for Semayawi
Party Movement. Let’s stand tall and proud with them. Let’s show them we
appreciate and support their peaceful and nonviolent struggle for change. Let’s
assure them that no matter how long it takes to walk the long road to freedom,
we will be with them. They will be victorious in the end. Let’s show Semayawi Party Movement we love them!
Ethiopia’s youth united can never be defeated. Power to Ethiopia’s Youth!
Sunday, December 22, 2013
Friday, December 20, 2013
Thursday, December 19, 2013
Wednesday, December 18, 2013
Tuesday, December 17, 2013
ታላቅ ህዝባዊ ስብሰባ በኖርዎይ በርገን ከተማ በደመቀ ሁኔታ ተካሔደ
በበርገን ከተማ ለመጀመርያ ግዜ በዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ የድጋፍ ድርጅት ኖርዎይ በርገን ቅርንጫፍ አስተናጋጅነት በዲሴምበር 14፥2013 የተዘጋጀው ህዝባዊ ስብሰባ በደመቀ ሁኔታ የተጠናቀቀ ሲሆን ከ100 በላይ የሚገመት ህዝብ የተገኘ ሲሆን ከተለያዩ የኖርዎይ ከተሞች የተሰባሰቡ ኢትዮጵያውያን በዝግጅቱም ላይ ተገኝተዋል፥፥
በዝግጅቱ ላይ ተጋባዥ እንግዶች የነበሩት
1ኛ. ዶ/ር ታደሰ ብሩ የግንቦት7 የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ስራ አስፈጻሚ አባል
2ኛ. አቶ ዮሃንስ አለሙ የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት በኖርዎይ ዋና ሊቀመንበር
3ኛ. ዶ/ር ሙሉአለም አዳም የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ በኖርዎይ የድርጅት አባል ናቸው፥፥
2ኛ. አቶ ዮሃንስ አለሙ የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት በኖርዎይ ዋና ሊቀመንበር
3ኛ. ዶ/ር ሙሉአለም አዳም የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ በኖርዎይ የድርጅት አባል ናቸው፥፥
የውይይት መድረኩ ከመጀመሩ በፊት በሳውዲ አረቢያ እየተሰቃዩ፥ እየተገደሉ እንዲሁም በግፍ ኢሰብአዊ ድርጊት ለተፈፀመባቸው ወገኖቻችን የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት በማድረግ የተጀመረ ሲሆን የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ የድጋፍ ድርጅት ኖርዎይ የበርገን ቅርንጫፍ ጽ/ት ሰብሳቢ አቶ ሹሜ ወርቁ አጭር የመክፈቻ ንግግር ካረጉ በኋዋላ ተጋባዥ እንግዶቹ በየተራ ስለሚመሩአቸው ድርጅቶችና የወቅቱን የሃገራችንን አስከፊ የፖለቲካ ሁኔታ በተመለከተና ሁሉም የተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች አብረው በስምምነት የሚሰሩበትን ሁኔታ ማምጣት እንዳለብን እንዲሁም ስለ መደራጀት አስፈላጊነት ሰፋ ያለ ማብራርያ ሰጥተዋል፥፥
ዶ/ር ታደሰ ብሩ ስለ ግንቦት 7 የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ዓላማ ራእይና ግብ እንዲሁም ስለውጭ እምቢተኝነት ሰፋ ያለ ማብራሪያ ከሰጡ በኋላ ሁሉም ኢትዮያዊ ግንቦት7ትን እንዲቀላቀልና ሃገራችን ኢትዮጵያ ከገባችበት አዘቅት ውስጥ ተባብረን እንታደጋት በማለት ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ በተለያዩ ድርጅቶች ስር ተደራጅቶና ታቅፎ መንቀሳቀሱ ያለውን ጠቀሜታና የሐይማኖትና የሲቪክ ማህበራትን ማደራጀትና ማጠናከር ጠቃሚ መሆኑን አሳስበዋል፥፥ ፥፥
አቶ ዮሃንስ አለሙ የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት በኖርዎይ ዋና ሊቀመንበር ስለ ዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ አመሰራረትና የደረሰበትን ደረጃ እንዲሁም ያከናወናቸውን ተግባራት በተመለከተ በሰፊው ገለጻ ያደረጉ ሲሆን ከህዝቡም ለቀረበላቸው ጥያቄም ምላሽ ሰጥተዋል፥፥
በተጨማሪም ዶ/ር ሙሉዓለም አዳም በኖርዎይ የስደተኞች አኗኗር ዙሪያ ያለውን ችግር እንዲሁም ሁሉም የተቃቃሚ ድርጅቶች አንድ ላይ ሆነው እንዲሰሩ ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን በመጨረሻም የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ የድጋፍ ድርጅት ኖርዎይ የበርገን ቅርንጫፍ በተቋቋመ በአጭር ግዜ ውስጥ የደረሰበት ደረጃም በእጅጉ አስደሳች እንደሆነ በመግለፅ ያላቸውን አድናቆት ገልጸው ህዝቡ ለነጻነት ለሚደረገው ትግል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል፥፥
እንዲሁም በዝግጅቱ ላይ በሐና ሰመረ ሐቅ ተሰደደ በሚል ርእስ አጭር ግጥም የቀረበ ሲሆን በመቀጠልም በሎሚታ ገብረሚካኤል በምስል በተደገፈ በቀረበው የኢትዮጵያ የታሪክ ጉዞ ከነገስታት ስርአት እስከ ሐገራችን በወያኔ አገዛዝ ስር ወድቃ አሁን የደረሰችበትን ሁኔታ የሚያሳይ ዘገባ ለታዳሚው ቀርቧል፥፥
በመጨረሻም ለእንግዶቹ የተለያዩ ጥያቄዎች ቀርቦ ውይይት ከተደረገ በኋላ ዝግጅቱ የግንቦት 7 ህዝባዊ ሐይል መዝሙርን በመዘበር በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል፥፥
የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ የድጋፍ ድርጅት ኖርዎይ የበርገን ቅርንጫፍ ጽ/ት
ዲሴምበር 14፥2013
የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል የተመሰረተበትን አንደኛ አመት አስመልክቶ የተሰጠ ድርጅታዊ መግለጫ
December 17, 2013
ታህሳስ 7 2006 ዓም የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ከተመሰረተ አንድ አመት ሞላው። አንድ አመት በጭንቅና በአሳር ለተያዘች የዛሬይቱ ኢትዮጵያና ህዝቧ እጅግ ረጅም ግዜ እንደሆነ ህዝባዊ ሃይሉ በሚገባ ይገነዘባል። ባላፈው አንድ አመት ውስጥ የኢትዮጵያን ህዝብ የመከራ የአሳርና የውርደት ህይወት ይበልጥ እየሰፋ፣ የሚፈጸምበት ግፍ ይበልጥ እየገዘፈ መሄዱን አይተነዋል። በሃገርና በህዝብ ላይ እየወረደ ያለውን ወያኔ ወለድ የስቃይና የፍዳ ናዳ በቅጡ ላጤነው ሃገሪቱና ህዝቧ የአዳዲስ የስቆቃና የመከራ አይነቶች መፈተኛ ቤተ ሙከራዎች እየተደረጉ ለመሆኑ ጥርጥር አይኖረውም። ለሚራበው ለሚረገጠው በግፍ ለታጎረው፣ በኑሮ ውድነት ለሚጠበሰው፣ ለተሰደደው ለተፈናቀለው ኢትዮጵያዊ እንድ አመት በሲኦል የቀናትና የወራት መቁጠሪያ እንደሚለካ ዘመን እጅግ የረዘመ የስቃይ ግዜ ነው።
የዋልድባ መነኩሳት ገዳማችን አትድፈሩ አታፍረሱ በማለታቸው እየተገረፉ ለዘመናት ፈጣሪያቸውን ከሚማጸኑበት ለሃገርና ለህዝብ ምልጃ ከቆሙበት ገዳም በዘር መመዘኛ እየተለዩ እንደቆ ሻሻ ተጠርገው የተባረሩበት ፣ እምነታችን አትንኩ ያሉ የእስልምና እምነት ተከታዮችና መሪዎቻቸው በሃሰት ክስ ተመስርቶባቸው ወህኒ መውረዳቸው አንሶ ወንድሞቻችን ይፈቱ በማለት ሰላማዊ ጥያቄ ያቀረቡ ወገኖቻቸን በወያኔ ነፍሰ- ገዳዮች በአረመኔያዊ ጭካኔ የተጨፈጨፉት በዚሁ አመት ነው። ወያኔ በህዝብ መሃከል በዘራው የዘር መርዝ የተነሳ በሽዎች የሚቆጠሩ አማሮች ከጉራ ፈርዳና ከቤንሻንጉል፣ ኦሮሞዎች ለዘመናት ከኖሩበት ምስራቅ ሃረርጌ አካባቢ እንዲፈናቀሉና በገዛ ሃገራቸው መድረሻ ቢሶች እንዲሆኑ የተደረገው በዚህ አንድ አመት ውስጥ ነው። ጋምቤላዎች ሙርሲዎች አፋሮችና ሌሎችም ብሄረሰቦችና ማህበረሰቦች የተጨፈጨፉበት፣በልማት ስም ለመጡ የውጭ ወራሪዎችና ወያኔ ለፈጠራቸው ቱጃሮች ቦታ እንዲለቁ ተደርጎ ቀደምቶቻቸው ለዘመናት ከኖሩባቸው ቀየዎች እንዲነቀሉ ተደርገው እንደ አልባሌ ነገር የትም እንዲበተኑ የማድረጉ ሂደት ከመቼውም በላይ ተጠናክሮ የቀጠለው በዚሁ አመት ነው። በዚሁ አንድ አመት በወያኔ የሃገሪቱ ገዥዎች በህዝብ ላይ የተፈጸመው ጭካኔና ወንጀል ተዘርዝሮ የሚያልቅ አይደለም።
ይህ ወያኔ ሰራሽ ሃገር በቀል የውርደትና የስቃይ ህይወት አልበቃ ብሎ ወያኔ ከሳውዲ የጨለማ ዘመን ገዥዎች ጋር በመተባበር ወንድሞቻችን በሳውዲ አውራ ጎዳናዎች ላይ እንዲታረዱ እህቶቻችን በቡድን በተደራጁ የሳውዲ ጎረምሳዎች እንዲደፈሩ ሁኔታዎችን አመቻችቶ ለኢትዮጵያውያን ያለውን እጅግ የከረረ ጥላቻ በአደባባይ ያሳየበት አመት ነው። እንዲህ አይነቱ የጅምላ ግፍና ውርደት ከመከሰቱ በፊት ህዝባዊ ሃይሉ በአረብ ሃገር በባርነትና በስደት የሚገኙ እህትቶቻችንን ወንድሞችችን ስቃይ ስቃዩ አድርጎ በመውሰድ “ላንቺ ነው” በሚለው ድርጅታዊ መዝሙሩ “በባለጌ አረቦች መዳፍ ውድ ክብራቸው ለጎደፈው እህቶቻችን፣ በአረቦች የባርነት ቀንበር ጀርባቸው ለጎበጠው ወገኖቻችን እንደርስላችኋለን፣ የተሰባሰብነው ደማችን የሚፈሰው የመከራ ቀናችሁን ለማሳጠር ነው” የሚል ቃል ኪዳኑ ሰጥቶ ነበር። የድርጅታችንን ምስረታ አንደኛ አመት ስናከብር ልባችንን ደስታ ሳይሆን ሃዘን እንዲሞላ የሚያደርገው ይህ ቃል ኪዳናችን ለማክበር የጀመርነው ጉዞ ከድርጅት ምስረታና ከድርጅታዊ ዝግጅት አልፎ በኢትዮጵያ ህዝብ ጥላቻና ንቀት የተነፋውን የወያኔን እብሪት በማስተንፈስ የወሰዳቸው ተጨባጭ የአለኝታነት እርምጃዎች ባለመኖራቸው ነው።
Tuesday, December 10, 2013
አቶ ሙሐመድ ኢብራሒም ማእከላዊ እስር ቤት ዉስጥ በደረሰባቸው ድብደባ ህይወታቸዉ ማለፉ፤ ሆድ-እቃቸዉ ተከፍቶ ኩላሊታቸዉ መሰረቁ ታወቀ
December 9, 2013

እንደ አቶ ሙሐመድ ጓደኛ አገላለጽ ግለሰቡ ለተጠረጠሩበት ወንጅል የሚያበቃቸዉ ጉዳይ ባይኖርም፤ከገቡበት ማእከላዊ እስር ቤት በደረሰባቸዉ ከፍተኛ ድብደባ በህይወት መዉጣት አልቻሉም።
ለሐያ ዘጠኝ ቀናት ማእከላዊ እስር ቤት የታሰሩት አቶ ሙሐመድ ምን ያህል ድብደባ እንደደረሰባቸዉ ባይታወቅም ጭንቅላታቸዉ በጣም መጎዳቱን፣ሰዉታቸዉ እንደበለዘ፣ብዙ ሰንበሮች መታየታቸዉ፣ሆድ እቃቸዉ ተከፍቶ ኩላሊታቸዉ መሰረቁን ለአስራ ሁለትአመታት የሚያዉቋቸዉ ጓደኛቸዉ በሐዘን ይገልጻሉ።የዱር አዉሬ ቦጫጭቆ የገደለው ይመስላል በማለት ሁናቴዉን የሚገልጹት ጓደኛ ከመንግስት አካላትም ይሁን አስክሬኑ ከመጣበት የሚኒሊክ ሆስፒታል ስል አቶ ሙሐመድ አሟሟት የተሰጠ መረጃ አለመኖሩን፤ በደም በተጨማለቀ ከፈን የተከፈነ አስክሬን ብቻ መመለሱን ገልጸዋል።
ቤተሰቡ ጉዳዩን ለሰብአዊመብት ተሟጋች ለሆኑ ድርጆቶች እንዳያመለክት ከፍተኛ ዛቻ ደርሶበታል፤በቅርበት የሚያዉቋቸዉ እንኳ በሞታቸዉ ከማዘን በስተቀር ስለ አሟሟታቸዉ ከፍርሃት የተነሳ መናገር አይችሉም በማለት የሚያስረዱት ጓደኛቸዉ ሁሉም ለሞቱ ከደነገጠዉ በላይ አስክሬኑን በማየት ተሸማቋል ይላሉ።
በጥሩ ስነምግባራቸዉ የሚታወቁት አቶ ሙሐመድ ኢብራሒም ሐማኖትን ተግባሪ፣ የቤተሰብ አስተዳዳሪ ከመሆን በስተቀር አገርን ወገንን ሊጎዳ በሚችል የአሸባሪ ተግባር የሚጠረጠሩ አይደልም በማለት በሐዘን የሚናገሩት ጓደኛ ሟቹ የሰባት ልጆች አባት እንደነበሩ ቤተሰቡም ለአደጋ መጋለጹንም አስረድተዋል።
በጥቅምት 4/2006 መንግስት በቂ መረጃ ለህዝብ ማቅረብ ባልቻለበት፤ የመንግስት ደህነነቶች አለም አቀፋዊ ትኩረትን ለመሳብና ፖለቲካዊ ጥቅምን ለመጎናጸፍ በቦሌ ክፍሌ ከተማ አደርሰዉታል ተብሎ በሚነገረዉ የቦንብ ፍንዳታ፤ ማመካኛን ለማግኘት የሱማሌ ብሔር ተወላጅ የሆኑትን የአቶ ሙሐመድ ህይወትን መንግስት መስዋዕት አድርጓል በማለት አስተያያት የሚሰጡ ወገኖች አሉ።በትላንትና እለትዉ የብሔር ብሔረሰቦችን ቀን በጅጅጋ ከተማ ድረስ ባሸበረቀ መልኩ አከበርኩ ለሚለዉ መንግስት፤ የአገሩን ዜጋ በብሔር ነጥሎ ማእከላዊ እስር ቤት አስገብቶ መግደሉ ለመንግስቱ አሳፋሪ ከመሆኑም ባሻገር የስርዓቱን መላሸቅ አመላካች ነዉ የሚሉም አሉ።
የአቶ ሙሐመድ ኢብራሒም ታስሮ ለህልፈት መብቃት፤ የሆድ እቃቸዉ ተቀዶ የኩላሊታቸዉ መሰረቅ ከፍተኛ ምርመራ የሚያሻዉ ቢሆንም፤በሟች አስክሬን ላይ የተፈጸመው ወንጀል ስርዓቱ በህይወት ባሉ ብቻ ሳሆን በሙታንም ላይ ግፍ እንደሚፈጽም የሚያረጋግጥ ነዉ፤ በሐሰት አስሮ በመደብደብ፣በመግረፍ፣እስር ቤት ዉስጥ ከማሰቃየት አልፎ፤ ታሳሪዎች እስር ቤት ዉስጥ ሲሞቱ ሆድ እቃ ተከፍቶ የሰዉነት አካል መቸርቸር ተጀምሯልና!.. ኢትዮጵያ ወዴት እያመራች ነዉ? የሚለዉ ጥያቄ የብዙሐኑ ነዉ።
“አስክሬን ምንሊክ ሆስፒታል ሄደን እንድንወስድ ስልክ ተደወለልን፤ ለሞቱ ከደነገጥነዉ በላይ አስክሬኑን ስንመለከት ፍጹም ተረብሸናል፤ ከአዉሬ አፍ የተረፈ አስክሬን ነበር ሚመስለዉ…ሰዉነቱ ተቦጫጭቋል!” ጓደኞች
ዋሽንግተን ዲሲ፤ ህዳር 30/2006 (ቢቢኤን) ፦ በአዲስ አበባ ዉስጥ በቦሌ ክፍለ ከተማ ነዋሪ የነበሩት አቶ ሙሐመድ ኢብራሒም ቀደም ሲል በጥቅምት 4/2006 በአካባቢዉ ላይ ፈንድቶ ከነበረዉ ቦንብ ጋር በተያያዘ መልኩ ለምርመራ ማእከላዊ እስር ቤት መግባታቸዉ እና በማእከላዊ ቆይታቸዉ ምግብ እንዳይገባላቸዉ ቤተሰብ እንዳይጠይቃቸዉ መከልከሉም ለማወቅ ተችሏል።እንደ አቶ ሙሐመድ ጓደኛ አገላለጽ ግለሰቡ ለተጠረጠሩበት ወንጅል የሚያበቃቸዉ ጉዳይ ባይኖርም፤ከገቡበት ማእከላዊ እስር ቤት በደረሰባቸዉ ከፍተኛ ድብደባ በህይወት መዉጣት አልቻሉም።
ለሐያ ዘጠኝ ቀናት ማእከላዊ እስር ቤት የታሰሩት አቶ ሙሐመድ ምን ያህል ድብደባ እንደደረሰባቸዉ ባይታወቅም ጭንቅላታቸዉ በጣም መጎዳቱን፣ሰዉታቸዉ እንደበለዘ፣ብዙ ሰንበሮች መታየታቸዉ፣ሆድ እቃቸዉ ተከፍቶ ኩላሊታቸዉ መሰረቁን ለአስራ ሁለትአመታት የሚያዉቋቸዉ ጓደኛቸዉ በሐዘን ይገልጻሉ።የዱር አዉሬ ቦጫጭቆ የገደለው ይመስላል በማለት ሁናቴዉን የሚገልጹት ጓደኛ ከመንግስት አካላትም ይሁን አስክሬኑ ከመጣበት የሚኒሊክ ሆስፒታል ስል አቶ ሙሐመድ አሟሟት የተሰጠ መረጃ አለመኖሩን፤ በደም በተጨማለቀ ከፈን የተከፈነ አስክሬን ብቻ መመለሱን ገልጸዋል።
ቤተሰቡ ጉዳዩን ለሰብአዊመብት ተሟጋች ለሆኑ ድርጆቶች እንዳያመለክት ከፍተኛ ዛቻ ደርሶበታል፤በቅርበት የሚያዉቋቸዉ እንኳ በሞታቸዉ ከማዘን በስተቀር ስለ አሟሟታቸዉ ከፍርሃት የተነሳ መናገር አይችሉም በማለት የሚያስረዱት ጓደኛቸዉ ሁሉም ለሞቱ ከደነገጠዉ በላይ አስክሬኑን በማየት ተሸማቋል ይላሉ።
በጥሩ ስነምግባራቸዉ የሚታወቁት አቶ ሙሐመድ ኢብራሒም ሐማኖትን ተግባሪ፣ የቤተሰብ አስተዳዳሪ ከመሆን በስተቀር አገርን ወገንን ሊጎዳ በሚችል የአሸባሪ ተግባር የሚጠረጠሩ አይደልም በማለት በሐዘን የሚናገሩት ጓደኛ ሟቹ የሰባት ልጆች አባት እንደነበሩ ቤተሰቡም ለአደጋ መጋለጹንም አስረድተዋል።
በጥቅምት 4/2006 መንግስት በቂ መረጃ ለህዝብ ማቅረብ ባልቻለበት፤ የመንግስት ደህነነቶች አለም አቀፋዊ ትኩረትን ለመሳብና ፖለቲካዊ ጥቅምን ለመጎናጸፍ በቦሌ ክፍሌ ከተማ አደርሰዉታል ተብሎ በሚነገረዉ የቦንብ ፍንዳታ፤ ማመካኛን ለማግኘት የሱማሌ ብሔር ተወላጅ የሆኑትን የአቶ ሙሐመድ ህይወትን መንግስት መስዋዕት አድርጓል በማለት አስተያያት የሚሰጡ ወገኖች አሉ።በትላንትና እለትዉ የብሔር ብሔረሰቦችን ቀን በጅጅጋ ከተማ ድረስ ባሸበረቀ መልኩ አከበርኩ ለሚለዉ መንግስት፤ የአገሩን ዜጋ በብሔር ነጥሎ ማእከላዊ እስር ቤት አስገብቶ መግደሉ ለመንግስቱ አሳፋሪ ከመሆኑም ባሻገር የስርዓቱን መላሸቅ አመላካች ነዉ የሚሉም አሉ።
የአቶ ሙሐመድ ኢብራሒም ታስሮ ለህልፈት መብቃት፤ የሆድ እቃቸዉ ተቀዶ የኩላሊታቸዉ መሰረቅ ከፍተኛ ምርመራ የሚያሻዉ ቢሆንም፤በሟች አስክሬን ላይ የተፈጸመው ወንጀል ስርዓቱ በህይወት ባሉ ብቻ ሳሆን በሙታንም ላይ ግፍ እንደሚፈጽም የሚያረጋግጥ ነዉ፤ በሐሰት አስሮ በመደብደብ፣በመግረፍ፣እስር ቤት ዉስጥ ከማሰቃየት አልፎ፤ ታሳሪዎች እስር ቤት ዉስጥ ሲሞቱ ሆድ እቃ ተከፍቶ የሰዉነት አካል መቸርቸር ተጀምሯልና!.. ኢትዮጵያ ወዴት እያመራች ነዉ? የሚለዉ ጥያቄ የብዙሐኑ ነዉ።
Sunday, December 8, 2013
Saturday, December 7, 2013
Friday, December 6, 2013
Wednesday, December 4, 2013
የመለስ ዜናዊ አስገራሚ ቃለ-ምልልስ ሲዳሰስ እስክንድር ነጋ
ጠ/ሚ/ሩ ቃለምልልስ እየሰጡ ነው… ቅዳሜ መጋቢት 3/2ዐዐ3 …በዚያን ሰሞን ሞላ ብሎ የነበረው ሰውነታቸው አሁን ከሳ ብሏል… ውይ! ውይ! ውይ!… እኔን! ግን… ግን… ከትላንት ወዲያ ቱኒዚያ፣ ትላንት ግብፅ፣ ዛሬ ደግሞ ሊቢያ እየተፈራረቁባቸው ከሳ ማለትማ ይነሳቸው እንዴ?… «ኑሮ ካሉት መቃብርም ይሞቃል» እንጂ፣ የሰሞኑ የመለስ የስጋት ኑሮ «ውስጡን ለቄስ» እንደተባለው ነው… የስቃይ ኑሮ… አሳዛኝ ኑሮ… እኔን!
የወትሮው «መፈክር አውራጁ» መለስ ዛሬ ቀዝቀዝ ብለዋል፡፡ ስለኢኮኖሚው ተጠይቀው ሲመልሱ ሃሳባቸው ሌላ ቦታ ይመስላል፡፡ ዋናዎቹን ጥያቄዎች እየጠበቁ ይመስላሉ… የቱን ጥያቄዎች?… ከእንጥፍጣፊዎቹ በኋላ የሚመጡትን… ህዝባዊ ተቃውሞ በኢትዮጵያ ይቀሰቀሳል ብለው አልሰጉም ወይ? (ያው መስጋታቸው ቢታወቅም…) ህዝባዊ ተቃውሞ ቢነሳ፣ ሠራዊቱ እንዲተኩስ ትዕዛዝ ይሰጣሉ ወይ?… የግብፅና የቱኒዚያ ሠራዊቶች በህዝባቸው ላይ አንተኩስም ማለታቸውን እንዴት ይመለከቱታል?… ህዝባዊ ተቃውሞ ቢነሳ፣ ሥልጣንዎን በፈቃድዎ ይለቃሉ ወይ?… አውራው የዴሞክራሲ እንቅፋት መለስ ዜናዊ ናቸው የሚባለውን እንዴት ይመለከቱታል?… ኧረ ስንቱ ! ኧረ ስንቱ !… እነዚህ ጋዜጠኞች አንጀታችንን ሊያርሱት ነው… ሶፋዬ ላይ ተመቻቸኹ… ዛሬ ጉድ ሊፈላ ነው!!
እንጥፍጣፊ ጥያቄዎቹ ግዜ እየፈጁ ነው… ሃ… ሃ… ሃ… ሃ… ሃ… አዘጋኹ… አሰልቺ ጥያቄዎች፣ አሰልቺ መልሶች… በእጄ የያዝኹትን መፅሃፍ ማገላበጥ ጀመርኹ… ደቂቃዎች አለፉ…
እንጥፍጣፊ ጥያቄዎቹ ግዜ እየፈጁ ነው… ሃ… ሃ… ሃ… ሃ… ሃ… አዘጋኹ… አሰልቺ ጥያቄዎች፣ አሰልቺ መልሶች… በእጄ የያዝኹትን መፅሃፍ ማገላበጥ ጀመርኹ… ደቂቃዎች አለፉ…
ሴቷ ጋዜጠኛ ጀመረችው… ደስ አይልም?… ወንዶቹ ደግሞ ይቀጥላሉ… አለሳልሳ ነው ጥያቄውን ያቀረበችው… እነዚህ ጋዜጠኞች ተነጋግረው መሆን አለበት… ቀስ ብለው ጀምረው፣ ሳይታሰብ ሊያፍረጠርጡት መሆን አለበት…
«በሰሜን አፍሪካ ሕዝባዊ ተቃውሞ ያስነሱት ክስተቶች በኢትዮጵያ ውስጥም እንዳሉ ተቃዋሚዎች ይናገራሉ፡፡ በዚህ ላይ እርስዎ ምን አስተያየት አለዎት?»… አለቻቸው ጋዜጠኛዋ… በጨዋ ቋንቋ የቀረበ ቆንጆ ጥያቄ… በጨዋ ቋንቋ ለሚቀርቡ ከበድ ከበድ ለሚሉ ጥያቄዎች ጥሩ በር ከፋች….
መለስ ዜናዊ ምላሽ እየሰጧት ነው…
«እኔ ተመሳሳይ ተቃውሞ ይነሳል የሚል ግምት የለኝም…» …እያሉ ነው መለስ፤ የሚጠበቅ ነው… «ለምን ይነሳል?…» …እየተሟሟቁ ነው ጠ/ሚ/ራችን… «ህዝቡ የ5 ዓመታት ኮንትራት ከሰጠን ገና 1ዐ ወራት እንኳን በደንብ አላስቆጠሩም…» …እሺ አቶ መለስ፤ ቀስ ይበሉ…
«በድምፁ፣ በካርዱ ነው ይሄን ኮንትራት የሰጠን…» …ሳላውቀው ሶፋው ጠርዝ ላይ ደርሻለኹ፤ ምንም ነገር እንዳታመልጠኝ እየተለጠጥኹ ነው… «ለመፈፀም ቃል የገባነውን ዳር ለማድረስ ጠዋት ማታ ደፋ ቀና እያልን ባለንበት ግዜ፣ አሥር ወር ሳይሞላ በመንገድ ላይ ነውጥ ሊያስቆመን የሚወጣው ለምንድን ነው?…» …አልበቃዎትም አቶ መለስ?… «በዚያ ላይ ደግሞ…» …ቀጠሉ ጠ/ሚ/ሩ… «ኢትዮጵያ በህግና በሥርዓት፣ በሰላማዊ መንገድ መንግሥት ለመለወጥ የሚቻልበት ሀገር ናት…» …አሁን ጆሮዬን እየኮረኮርኹ ነው… የማዳምጠው በትክክል ነው?… «ከ5 ዓመታት በኋላ ህዝቡ ምርጫ ካርዱን ተጠቅሞ ኢሕአዴግን በዝረራ ከሥልጣን ሊያባርረው እንደሚችል ህዝቡ ያውቀዋል…» …አሁን ከተቀመጥኹበት ፍንጥር ብዬ ተነስቻለሁ!… ህዝቡ ያውቀዋል? ነው ያሉት?… አቤት!… አቤት!… አቤት!… አቤት አለማፈር!… «ኢሕአዴግም ያውቀዋል…» …አሉ መለስ …ባለቤቴ ሳቋን ለቀቀችው… «ይሄን እያወቀ ለምንድን ነው ወደ መንገድ ላይ ነውጥ የሚሄደው?» …እዚህ ጋር መለስ ተሽከርካሪ ወንበራቸውን ትንሽ ወደኋላ ገፋ አደረጉት… እና… እና… ሁለቱንም እጃቸውን አወናጨፉ!… ለካ በስሜት ከንፈዋል… አይ መለስ!
ቃለ-ምልልሱ አበቃ… ጠ/ሚ/ሩ ተነስተው ወጡ…
«በሰሜን አፍሪካ ሕዝባዊ ተቃውሞ ያስነሱት ክስተቶች በኢትዮጵያ ውስጥም እንዳሉ ተቃዋሚዎች ይናገራሉ፡፡ በዚህ ላይ እርስዎ ምን አስተያየት አለዎት?»… አለቻቸው ጋዜጠኛዋ… በጨዋ ቋንቋ የቀረበ ቆንጆ ጥያቄ… በጨዋ ቋንቋ ለሚቀርቡ ከበድ ከበድ ለሚሉ ጥያቄዎች ጥሩ በር ከፋች….
መለስ ዜናዊ ምላሽ እየሰጧት ነው…
«እኔ ተመሳሳይ ተቃውሞ ይነሳል የሚል ግምት የለኝም…» …እያሉ ነው መለስ፤ የሚጠበቅ ነው… «ለምን ይነሳል?…» …እየተሟሟቁ ነው ጠ/ሚ/ራችን… «ህዝቡ የ5 ዓመታት ኮንትራት ከሰጠን ገና 1ዐ ወራት እንኳን በደንብ አላስቆጠሩም…» …እሺ አቶ መለስ፤ ቀስ ይበሉ…
«በድምፁ፣ በካርዱ ነው ይሄን ኮንትራት የሰጠን…» …ሳላውቀው ሶፋው ጠርዝ ላይ ደርሻለኹ፤ ምንም ነገር እንዳታመልጠኝ እየተለጠጥኹ ነው… «ለመፈፀም ቃል የገባነውን ዳር ለማድረስ ጠዋት ማታ ደፋ ቀና እያልን ባለንበት ግዜ፣ አሥር ወር ሳይሞላ በመንገድ ላይ ነውጥ ሊያስቆመን የሚወጣው ለምንድን ነው?…» …አልበቃዎትም አቶ መለስ?… «በዚያ ላይ ደግሞ…» …ቀጠሉ ጠ/ሚ/ሩ… «ኢትዮጵያ በህግና በሥርዓት፣ በሰላማዊ መንገድ መንግሥት ለመለወጥ የሚቻልበት ሀገር ናት…» …አሁን ጆሮዬን እየኮረኮርኹ ነው… የማዳምጠው በትክክል ነው?… «ከ5 ዓመታት በኋላ ህዝቡ ምርጫ ካርዱን ተጠቅሞ ኢሕአዴግን በዝረራ ከሥልጣን ሊያባርረው እንደሚችል ህዝቡ ያውቀዋል…» …አሁን ከተቀመጥኹበት ፍንጥር ብዬ ተነስቻለሁ!… ህዝቡ ያውቀዋል? ነው ያሉት?… አቤት!… አቤት!… አቤት!… አቤት አለማፈር!… «ኢሕአዴግም ያውቀዋል…» …አሉ መለስ …ባለቤቴ ሳቋን ለቀቀችው… «ይሄን እያወቀ ለምንድን ነው ወደ መንገድ ላይ ነውጥ የሚሄደው?» …እዚህ ጋር መለስ ተሽከርካሪ ወንበራቸውን ትንሽ ወደኋላ ገፋ አደረጉት… እና… እና… ሁለቱንም እጃቸውን አወናጨፉ!… ለካ በስሜት ከንፈዋል… አይ መለስ!
ቃለ-ምልልሱ አበቃ… ጠ/ሚ/ሩ ተነስተው ወጡ…
ታዲያ፣ ለዚህ ምን ምላሽ ነው የሚሰጠው? የት ነው የሚጀመረው? ወደ ሰኔ 1983 እንመለስ? ሁለት አስርት ዓመታት ወደኋላ ተጉዘን፣ ሰፊ ህዝባዊ መሠረት በነበረው ኢዴኃቅ ላይ የሽግግር መንግሥቱ አካል አንዳይሆን በር በመዝጋት የተጀመረው ኢ-ዴሞክሲያዊነት፣ ዘንድሮ ወደ ተዘመገበው 99.6% «የምርጫ ድል» እንዴት እንዳደገ እንዘክር? «ዝክረ ኢ-ዲሞክራሲ ወኢሕአዴግ» ልንለው እንችላለን፡፡ አንድ ትልቅ መፅሃፍ ይወጣዋል፡፡
Tuesday, December 3, 2013
መሪዎቻችን ዛሬ ፍርድ ቤት አለመቅረባቸው ታወቀ! (ድምፃችን ይስማ)
December 3, 2013
ሰኞ ሕዳር 23/2006
በግፍ የታሰሩትን መሪዎቻችንን አስመልክቶ ፍርድ ቤት ለህዳር 23 ሰጥቶት የነበረው ቀጠሮ ለታህሳስ 3 መዛወሩ ይፋና መደበኛ ባልሆነ መንገድ መሰማቱ የመረጃ ክፍተት ፈጥሮ የነበረ መሆኑ ይታወሳል፡፡ ከኮሚቴዎቻችን ጠበቆች አንዱ አቶ ተማም አባቡልጉ በሚዲያዎች ቀርበው ቀኑ ስለመተላለፉ የደረሳቸው ህጋዊ ይዘቱንና ፎርማሊቲውን ያሟላ መረጃ እንደሌለ መግለጻቸውም የቅርብ ቀናት ትውስታ ነው፡፡
የመረጃ ክፍተቱን ተከትሎ መንግስት ረጅሙ ቀጠሮ ሊደርስ ጥቂት ቀናት ሲቀሩት ይህን የመሰለ የቀጠሮ ለውጥ እንደሚኖር መደበኛ ባልሆነ መንገድ መግለጹ ጥቂት በማይባሉ አካላት ዘንድ ጥርጣሬ ፈጥሮ ነበር፡፡ ‹‹ይህን መሰል ድርጊት ህዝቡን ለማዘናጋት ያለመ ሊሆን ይችላል›› የሚል አስተያየትም ከበርካቶች ተሰንዝሯል፡፡
ዛሬ ህዳር 23 መሪዎቻችን ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ሊደረግ እንደሚችል አንዳንዶች አስተያየታቸውን ሰንዝረው የነበረ ቢሆንም በዛሬው እለት ግን ኮሚቴዎቻችን ፍርድ ቤት አለመቅረባቸውን ማረጋገጥ ተችሏል፡፡ እስካሁን ድረስ ግን አንዳችም ቀጠሮው መቀየሩንም ሆነ ወደታህሳስ 3 መዛወሩን የሚገልጽ ህጋዊ ፎርማሊቲ ያሟላ መረጃ ያልደረሳቸው መሆኑ መታወቁ የአገሪቱን የፍትህ ስርአት ይበልጥ ለትዝብት የሚዳርግ ነው፡፡ አንድ ታሳሪ ስለፍርድ ሂደቱ የተሟላና ህጋዊ ፎርማሊቲውን የጠበቀ መረጃ የማግኘት መብቱ በህገ መንግስቱ የተረጋገጠ ሆኖ ሳለ በተጨባጭ ግን እውነታው ሌላ መሆኑ የመሪዎቻችን የፍርድ ሂደት በፖለቲካዊ ውሳኔ የሚነዳ መሆኑን የሚያሳብቅ ሆኗል!
መንግስት የህዝብ ወኪሎችን ግልጽነት በጎደለውና ህገወጥ በሆነ የፍርድ ቤት ድራማ ማንገላታቱን ያቁም!!!
የህሊና እስረኛ መሪዎቻችን ማንገላታት ህዝበ ሙስሊሙን ማንገላታት ነው!!!
የህሊና እስረኛ መሪዎቻችን ማንገላታት ህዝበ ሙስሊሙን ማንገላታት ነው!!!
Monday, December 2, 2013
ሰበር ዜና፣ ግንቦት 7 ወያኔ ላቀረበው “እንደራደር” ጥያቄ መልስ ሰጠ
December 2, 2013
የወያኔ አገዛዝ በመልዕክተኞቹ በኩል ላቀረበው የ“እንደራደር” ጥያቄ ከግንቦት 7 የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ የተሰጠ ምላሽ
ወያኔ ኢትዮጵያ ዉስጥ የገነባዉ ሥርዓት በከፍተኛ ችግሮች የተወጠረ ነው። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ የመሪው ሞት በወያኔ መሀል ያስከተለው ቀውስ፤ የሕዝብ ሁለገብ ትግል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጎለበት መሄድ የፈጠረበት ስጋት እና ምርጫ በደረሰ ቁጥር የሚደርስበት ጭንቀት መጨመር ተደማምረው ውጥረቱን ወደ ከፍተኛ ደረጃ እያደረሱት መሆኑን የሚያሳዩ በቂ ምልክቶች አሉ። የእስካሁኑ ተሞክሮዓችን እንደሚያሳየው ወያኔ ውጥረት ሲበዛበትና መዉጪያና መግቢያዉ ሲጠፋዉ ፣ ተቃዋሚ ድርጅቶችን “እንወያይ፣ እንደራደር” በማለት ለውጥረት ማስተንፈሻ ጊዜ የሚገዛ መሆኑን ነው። ሰሞኑን በወያኔ አገዛዝ መልዕክተኞች በኩል የደረሰንን “የእንደራደር” ጥያቄ ንቅናቄያችን በዋናነት ያየው ወያኔ እንደለመደው ድርድርን ለውጥረት ማስተንፈሻነት ለመጠቀም እየሞከረ መሆኑን ነው።
የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚመኘው ዲሞክራሲያዊ ለውጥ በሰላማዊ መንገድ በሚደረግ ትግልና በጠረጴዛ ዙሪያ በሚደረጉ ዉይይቶች ቢመጣ የግንቦት 7 ምርጫ መሆኑን ንቅናቄያችን በተደጋጋሚ ግልጽ አድርጓል። ግንቦት 7ን ሁለገብ ትግል ውስጥ እንዲገባ ያስገደደው የወያኔ እምቢተኝነትና እብሪት ብቻ ነው።
የግንቦት 7 ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የሰሞኑ የወያኔ የእንደራደር መልዕክት እንደደረሰው በጉዳዩ ዙሪያ በሰፊው ከተወያየ በኋላ ይህ ጉዳይ የኢትዮጵያን ሕዝብ ባጠቃላይ እንጂ ግንቦት 7ን ብቻ የሚመለከት ጉዳይ እንዳልሆነ ከድምዳሜ ላይ ደርሷል። ይህ ጉዳይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ከሚያደርገው ትግልና እየከፈለ ካለው መስዕዋትነት ጋር በቀጥታ ግንኙነት አለው። በመሆኑም፤ ለቀረበልን ጥያቄ ግልጽ መልስና፤ ድርድር ስለሚባለው ጉዳይም ያለንን አቋም ጉዳዩ በቀጥታ ለሚመለከተው የኢትዮጵያ ሕዝብና የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች ሁሉ ለማቅረብ የሚያስችል ተጨማሪ አጋጣሚ አድርገን ወስደነዋል። በዚህም መሠረት ለቀረበልን ጥያቄ የሰጠነዉን መልስና አቋማችንን በድርጅታችን ድረ ገጽ ላይና በሌሎች መገናኛ ብዙሀን በኩል በይፋ ለመግለጽ ወስነናል።
በድርድር ስለሚመጣ ለውጥ ያለን የመርህ አመለካከት:
ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ግልጽ እንዳደረግነው ድርጅታችን ከምሥረታው ጀምሮ የትግል ስልቱን ሲወስን እምነቱ አድርጎ የተነሳው ዴሞክራሲያዊ ለውጥ በሀገራችን በሰላማዊ መንገድና በድርድር ቢመጣ በእጅጉ የሚፈልገውና የሚመኘው መሆኑን ነው:: ድርጅታችንን ወደ ሁለንተናዊ ትግል የገፋው በመግቢያው ላይ እንደገለጽነው የወያኔ እብሪት ብቻ ነው:: የቀረበልን ምርጫ በባርነትና በውርደት መኖር ወይም ለነፃነት እየታገልን መሞት ቢሆን ኖሮ ንቅናቄያችን የሚመረጠው ምን ግዜም ለነፃነትና ለአገር አንድነት ታግሎ በክብር መሞት መሆኑን በተደጋጋሚ ለሕዝብ ግልጽ አድርገናል። ይህ የማይናወጥ አቋማችን ደግሞ ለይምሰል የተቀመጠ አቋም ሳይሆን ከልባችን የምናምንበትና ኢትዮጵያን ጨምሮ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ አባላቶቻችንን ያሰባሰብንበት አቋም ነው። ዛሬ በትግሉ ግንባር የምንንቀሳቀሰውና ወደ ግባችን የሚወስደንን ተጨባጭ እርምጃዎች እየወሰድን ያለነውም በዚሁ አቋማችን ዙሪያ ነዉ።
ይህ አቋማችንና እምነታችን በአንድ ላይ ጎን ለጎን የሚሄዱ ሁለት መርሆችን አጣምሮ የያዘ ነዉ። አንደኛው፣ ሂደትን በሚመለከት ሁሌም ለድርድር ክፍት መሆኑን የሚያመለክት ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ፣ ይህ የድርድር ሂደት እንዲያው ለለበጣ የሚደረግ ሳይሆን ወደሚፈለገው ነጻነት በአነስተኛ መስዕዋትነት ሊያደርስ ይችል ከሆነ በሩን ላለመዝጋት እንጂ፣ በምንም አይነት ዋና ውጤቱን፤ ማለትም ኢትዮጵያን እውነተኛ ዴሞክራሲያዊ ሀገር ማድረግን፤ የሚቀይር ወይንም ከዚያ ያነሰ ውጤትን ለመቀበል መፍቀድን ፈጽሞ የማያመለክት መሆኑን ነው::
በእኛ በኩል ድርድሩን አስፈላጊና ጠቃሚ የሚያደርጉት መነሻ የፖለቲካ እሳቤዎችም ከእነኝሁ ሁለት መንታ ገጽታዎች የሚመነጩ ናቸው:: በድርድር ለሚገኝ ፍትሀዊና እውነተኛ ውጤት ክፍት መሆናችንን ሁሌም እናሳያለን፤ ነገር ግን ይህን የምናደርገው የሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነት የተረጋገጠባትን ኢትዮጵያን እውን ማድረግ የሚጠይቀውን ማንኛውንም መስዋዕትነት መከፈል አለበት የሚለውን መሠረታዊ የአካሄድ መርህ በመመርኮዝ እንጂ መርሀችንን ለድርድር ለማቅረብ እንዳልሆነ በግልጽ መታወቅ ይኖርበታል::
Saturday, November 30, 2013
Friday, November 29, 2013
ሁለተኛ ግፌ ጫንቃዬን ተገርፌ ልብሴን መገፈፌ! (ክፍል አንድ)
የጽሑፉ ዓላማ፡
ዳያስፖራ* በማለት ራሳቸውን የሚጠሩ፣ የደርግ ሹማምንት፣ በቀድሞ ስርዓት የፕሮፖጋንዳና የቅስቀሳ ክፍል ካድሬዎች ነበር፣ የቀኝ ክንፍ ፖለቲካ አስተሳሰብ አራማጆችና አቀንቃኞች በሰፊው የሚዘወረው በውጭው ዓለም የሚገኙ ድረ ገጾች የሚያራምዱት ጸረ ዜጎች ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት ለመቃወም፤ እንዲሁም ሃሳቤንና አመለካከቴን በነጻነት፣ አለገደብና አለመከልከል የምገልጽበት የዜጎች መድረክ በሆነው በኢትዮጵያን ሪቪው ድረ ገጽ [http://www.ethiopianreview.info/amharic/] የእኔ ሥራዎች በመስተናገዳቸው በተለይ ከሰሙኑ ርዕሰ ጉዳዮች በተያያዘ እየተደረገ ያለው ኢ ዲሞክራሲያዊ ተጽዕኖ ፈር ለማስያዝ ተጻፈ።
ሐተታ፡
በሀገሬ ሳለሁ፥ ለዓመታት ከለፋሁበት የትምህርት ገበታዬ ተፈናቅዬ: ያለ ፍርድ ቤት ማዘዣ ወረቀት ተይዜ ከአንዴም ሁለቴ ለእስር የተዳረግኩ: በሞትና በህይወት መካከል የተገረፍኩና የተደበደብኩ: በመጨረሻም ሀገሬን ለቅቄ በባዕድ ምድር ያለ አንዳች ረዳትና የህይወት ዋስትና በእንግድነት እንድኖር የተገደድኩ ስዘርፍ: ሳምጽና የሰው ሚስት ሳማግጥ ተገኝቼ ወይም ተደርሶብኝ ሳይሆን ሕገ መንግስታዊ (አንቀጽ 29) መብቴን በመጠቀም ጸረ-ቤተ ክርስቲያን: ጸረ ሀገርና ጸረ ትውልድ በሆነው ድብቅ አጀንዳ ያለው አመንዝራና ነፍሰ ገዳይ ሳለ ራሱን ”ማህበረ ቅዱሳን” በማለት በቁልጫ የሚጠራ መሰሪ ማህበር ላይ ያተኮረ ”ማህበረ ቅዱሳን ወይስ ማህበረ ሰይጣን?” በማለት ማህበሩ በተቀናጀ መልኩ በቤተ ክርስቲያን፣ በሀገርና በትውልድ የፈጸማቸውና የሚፈጽማቸው ወንጀሎች የሚያስነብብ በበርካታ የቤተ ክርስቲያኒቱ ሕጋዊ ሰነዶችና ደብዳቤዎች የተደገፈ ከጻፍኩት መጽሐፍ የተነሳ ነበር።
ሁለተኛውሳ? ማለታችሁ አይቀርም:: የሁለተኛው ነገርማ ደግሞ የከፋ የሚያደርገው ሰሞኑ ለንባብ ከበቁ ጽሑፎች ተያይዞ ከወደ “ሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች”: “የነጻነትና የፍትሕ ታጋዮች”: “ዲሞክራቶችና ነጻ አውጪዎቻች” ሰፈር እየታየ: እየተሰማና እየተንጸባረቀ ያለው እውነታ ነው። ሰው ሃሳቡን ገለጸ ተብሎ ሃሳቡን ሳይሆን ዕድሜውን ለማሳጠርና ዘመኑን ለማጨናገፍ የሚታየው የሚሰማውና የሚወርደው መብረቅና ነጎድጓ እንዲሁም ከጥቂቶች የሚወረወረው ጦርና ፍላጻም ከጽሑፉ አዘጋጅ አልፎ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የድረ ገጾች ባለቤቶችን ጭምር እያዳረሰና እያጠቃ መምጣቱ ነው።
ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ድንጋጌ አንቀጽ 19ና ትርጓሜው፡
ስቀለው! ስቀለው! ባይ ቁጥር ተበራክተዋል:: ቁምነገሩ ሰው ሃሳቡን ገለጸ ተብሎ እንዲህ ያለ ልቅነት ምን አመጣው? የሚል ነው። ሌላው ቢቀር ሕግ ባለበት ሀገር በርስትህና በሚስትህ የተገኘ ሰው እንኳን ቢሆን እንዲህ አታንጓጥጠውና ጉዳዩ ፍጹም ሌላ መልክ ይዞ የከፋ አደጋ ከማድረሱ በፊት ለመመካከር ያክል እንዲህ ያለ ጽሑፍ ለማዘጋጀት ግድ ብለዋል።
እንግዲህ “ሁላችን” እንደምናውቀው የሰው ልጆች ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብትን በተመልከተ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ድንጋጌ አንቀጽ 19 ቀዳሚ ተጠቃሽ ለመሆኑ የምንስተው አይመስለኝም:: የዛሬ ማወያያ ርእሳችንም ከዚህ አንቀጽ በመነሳት ይሆናል።
አንቀጽ፡ 19 “እያንዳንዱ ሰው የሐሳብና ሐሳቡን የመግለጽ መብት አለው። ይህም መብት ያለጣልቃ ገብነት በሐሳብ የመጽናትንና ዜናን ወይም ሐሳቦችን ያላንዳች የድንበር ገደብ የማግኘትን የመቀበልንና ወይም የማካፈልን ነጻነትም ይጨምራል።”
የሚል ሲሆን በዚህ አንቀጽ ውስጥ የተመላከቱ ነጥቦችም በጥቂቱ የተመለከትን እንደሆን: “እያንዳንዱ ሰው የሐሳብና ሐሳቡን የመግለጽ መብት አለው” እንዲል በዋናነት አንድ ሰው የሌላውን ወገን ሃሳብ የመቀበል: የማስተናገድ: የማስተጋባት: የማንጸባረቅና የማመን በአንጻሩ ደግሞ መስሎ ያልታየውን ሃሳብን በሃሳብ የመቃወምና ያለመቀበል በተጨማሪም የራሱን ሃሳብ በማንኛውም ዓይነት መንገድ በቃልም ሆነ በጽሑፍ የመግለጽ መብት እንዳለው የሚያትት አንቀጽ ነው።
ልብ ይበሉ! “መብት አለው” እንዲል ይህ ዓይነቱ መብት ደግሞ በሕግ የተጠበቀ ነው። ሲሞቀን የምቆፈቅፈው ሲበርደን ቁልቁሊት የምንደፋውም አይደለም። በሌላ አገላለጽ የሰውን ሃሳብ: በሃሳብ የመቃወም መብት እንደተጠበቀ ሆኖ በአንድም በሌላም መልኩ የሰው ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት ተከትሎ የሰው መብት መግሰስ በሕግ እንደሚያስጠይቅ ነው።
አክሎም “ይህም መብት ያለጣልቃ ገብነት … የመቀበልንና ወይም የማካፈልን ነጻነትም ይጨምራል” እንዲል ይህን ነጻነት በመጋፋት ሕጋዊ ነጻነቱን ተጠቅሞ ሃሳቡን በሚገልጽ ግለሰብም ላይ ማንኛውም ዓይነት ጫና ለማሳደር ሙከራ ማድረግ: “ይህ በል – እንዲህ ግን አትበል .. ይህን ጻፍ እንዲህ ግን አትጻፍ” በማለት ሃሳቡን በነጻነት በሚገልጽ ግለሰብ ትክሻ ላይ መንጠላጠል ጸረ-ሰብዓዊ ነጻነት ከመሆኑ በላይ ጋጠ-ወጥነት ለመሆኑ ምንም አያጠያይቅም።
አሁን እንግዲህ ይህን ትንታኔ ይዘን የአንድ ግለሰብ ሃሳብን/ጽሑፍ ተከትለው ወደ ሚሰጡት “አስተያየቶችና” ወደ ሚሰነዘሩት የተቃውሞ ቃላቶች የተመለስን እንደሆነ በበኩሌ ብዙ ከማለት በመቆጠብ ከተባለ ዘንዳ “ዲሞክራሲን ያያችሁ?” ማለት አሁን ነው ለማለት እወዳለሁ። ምንነው ቢሉ?
- ከዚህ በላይ ፍትሕን ማሳጣት:
- ከዚህ በላይ ጸረ-ዲሞክራሲ እንቅስቃሴ:
- ከዚህ በላይ አንባገነናዊ አስተሳሰብ:
- ከዚህ በላይ የዜጎችን ነጻነት መጋፋት:
- ከዚህ በላይ ሰብዓዊ መብትን መርገጥ:
- ከዚህ በላይ የዜጎች ድምጽ ማፈን:
- ከዚህ በላይ ዳግም የባርነት ቀንበር መጫን:
- ከዚህ በላይ የዜጋ ሃሳብን በነጻነት የመግልጽ መብት መከልከል ገደብ ማኖርና ድንበር ከማበጀት በላይ ወንጀል የለምና:: “ሁለተኛ ግፌ ጫንቃዬን ተገርፌ ልብሴን መገፈፌ!” ለማለት የደፈርኩበት ምክንያትም ከዚህ የማይካድ ተጨባጭ ገጽታችን የተነሳ ነው።
የዳኛ ያለህ!
ስለ ፍትሕ: ነጻነትና ዲሞክራሲ መቆም ማለት ፍትሃዊ አመላካከት ያላቸውን ዜጎች በተራ ቃላት ማሳደድ: መመንጠር: መልቀምና ማጥፋት ከሆነ የተያያዝነው አገርን የማልማትና ትውልድን የማዳን ስራ ሳይሆን በአንጻሩ ራሳችንን የመግደል ከፍተኛ ወንጀል ላይ መሰማራታችን መሆኑ ልናሰምርበት ይገባል።
በበኩሌ ሥራዎች ተከትሎ ለሚሰነዘረው ትችትና ዘለፈ ካጠፋሁ ከጥፋቴ እማርበታለሁ። ከዚህ ያለፈ የሰዎች ብሽቀትና ምክንያታዊ ያልሆነ ንዴት በፈገግታ የማሳለፍ አቅም ያለኝ ሰው በመሆኔ በዚህ በኩል ችግር የለኝም።
ጽሁፎቼን ከስፍራቸው መንቀል፣ ማስወገድና መፋቅ ግን የውድቀት ሁሉ ውድቀት የኪሳራም ኪሳራ ነው። የዚህ ሁሉ ግርግር ምንጭ ደግሞ ሌላ ምንም ሳይሆን መሰረቱ በተበላሸ ፖለቲካ ለመቆማችን የሚያሳይ ሁነኛ ምሳሌ ለመሆኑ ለመጥቀስ እወዳለሁ። በተረፈ ያገናኘን ሀገርና ሕዝብ እስከሆነ ድረስ እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ስለ ሀገሬ ሀገራዊ: ሃይማኖታዊና ማህበረሰባዊ ጉዳዮች ከራሴ አልፌ ሕዝብን ይጠቅማል ያንጻል ሀገርንም ይበጃል ያቀናል የምለውን ከቅዱሳት መጻሕፍት የተማርኩትን ያለመከልከልና ያለገደብ ያለምንም ተጽእኖም የመጻፍ: የመናገር: ሃሳብን በነጻነት የመግለጽና የማንሸራሸር ተፈሮአዊ: ሕጋዊና ሞራላዊ መብት አለኝ። ስራዎቼንም በተመለከተ የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የድምር ውጤት የሆነችው ኢትዮጵያ የምትባል አንዲት አገር አስካለች ድረስ እንደማንኛውም ንጹሕ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ኢትዮጵያዊ ራዕይ ባላቸውና በኢትዮጵያ አንድነትና በዜጎች እኩልነት በሚያምኑ ድረ ገጽች ላይ አቅሜ በፈቀደው በመሳተፍ ረገድ ባለ ሙሉ መብት ነኝ።
እዚህ ላይ አንባቢያን እንደ ግለስብ የአንድን ሰው ጽሑፍ የማንበብና ያለማበብ ባለሙሉ መብት ሆነን ሳለን ልዩነትን የማስተናገድ ግዴታ ባለባቸው መገናኛ ብዙሐን ላይ ጫና ለመፍጠርና የፈላጭ ቆራጭነት የመጫወት ሚና ለማሳየት የምናደርጋቸው እንቅስቃሴዎች ፍጹም ኢ-ዲሞክራሲያዊ እንቅስቃሴ መሆኑን ተገንዝበን ከአንዲህ ዓይነቱ የሀገርንና የትውልድን ዕድገት የሚያጨናግፍ ተግባር እንድንታቀብ ስጠይቅ በአክብሮት ነው።
በክፍል ሁለት፡
በያዝነው ሳምንት ሃያ አራት ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ከስፍራቸው የተነቀሉ ስምንት ተከታታይ ጽሑፎቼና ምክንያቶቹ በተመሳሳይ ርዕስ ይዤ እቀርባለሁ።
ዲ/ን ሙሉጌታ ወልደገብርኤል
Subscribe to:
Posts (Atom)