Tuesday, February 25, 2014
Monday, February 24, 2014
የኦሮሚያ ክልል ከስልጣን የለቀቁትን ፕሬዚዳንቱን ለማሳከም ከፍተኛ ገንዘብ ማውጣቱ ታወቀ
ኢሳት ዜና :-ያለፉትን ሶስት የሥልጣን አመታት በህክምና ያሳለፉትና ከሳምንት በፊት በገዛ ፈቃዳቸው ከሃላፊነታቸው የተሰናበቱት የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አለማየሁ አቶምሳን ለማሳከም ክልሉ ከአንድ ሚሊየን አሜሪካን ዶላር በላይ ወጪ ማድረጉ ተሰማ፡፡
በጰጉሜ ወር 2002 ዓ.ም ኦህዴድ ባካሄደው ጉባዔ ባልተጠበቀ መንገድ አቶ አባዱላ ገመዳን ተክተው ወደስልጣን የመጡት አቶ አለማየሁ በስራ ገበታቸው ላይ ብዙም ሳይሰነበቱ በመታመማቸው ያለፉትን ሶስት ዓመታት በህክምና ምልልስ ለማሳለፍ ተገደዋል፡፡
አቶ አለማየሁ አቶምሳ፤ የአቶ አባዱላ ገመዳ አመራር የተዘፈቀበትን ስር የሰደደ ሙስና ለመታገል በተሾሙ ማግስት በትኩስ ጉልበት ተነሳሽነት አሳይተው እንደነበር የጠቆሙት የኢሳት የኦሮምያ ምንጮች፣ በሁዋላ ግን ከምግብ መመረዝ ጋር በተያያዘ ለከፍተኛ ህመም በመዳረጋቸው ስራ ለመስራት አለመቻላቸውን ገልጸዋል።
በአቶ አባዱላ የክልል አመራር ዘመን የአዲስአበባ አጎራባች የሆኑ የኦሮሚያ ከተሞች ከፍተኛ የመሬት ወረራ ወይም ሙስና የተፈጸመ ሲሆን አቶ አባዱላ ይህን ለማስቆም ምንም ጥረት አለማድረጋቸው ብቻም ሳይሆን እሳቸውም ተዋናይ ሆነው መገኘታቸው በመተካካት ስም በኦህዴድ ውስጥ ያላቸው ሚና እንዲቀንስ ምክንያት መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡
አቶ አለማየሁ የክልል ፕሬዚደንት በመሆናቸው በመንግስት ወጪ መታከማቸው ተገቢና ሕግ የሚደግፈው ቢሆንም፣ ለእሳቸው ሕክምና ባለፉት 3 ዓመታት የወጣው ወጪ በኢህአዴግ በትረ ስልጣን ዘመን ለማንም ወጥቶ እንደማያውቅ ታውቋል።
አቶ አለማየሁ ተከታታይ ሕክምናቸውን በታይላንድ ያካሄዱ ሲሆን በከፍተኛ ስፔሻሊስት ሀኪሞች የሚደረግላቸው ክትትል ለአንድ ጊዜ ከ200 እስከ 400 ሺ ብር የሚገመት ወጪ ያስወጣል።
ለአቶ አለማየሁ የወጣው አንድ ሚሊየን ዶላር የሚገመት ወጪ በኦሮሚያ ክልል ለሚገኙ ደሃ ህዝቦች ከአንድ በላይ የጤና ጣቢያዎች ወይም ት/ቤቶችን መገንባት የሚችል መሆኑን በመግለጽ በዚህ መልኩ የሕዝብ ገንዘብ መውጣቱ ትልቅ የሐብት ብክነት ተደርጎ ተቆጥሯል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ፕሬዚዳንቱን ለመተካት የኦሮምያ ባለስልጣናት ሽኩቻ ውስጥ መግባታቸውን ምንጮች አክለው ገልጸዋል። ፕሬዚዳንቱ በምክር ቤቱ የተሾሙና ተጠሪነታቸውም ለምክር ቤቱ ቢሆንም ፣ ምክር ቤቱ ሳያውቀው እንዲወርዱ ተደርጓል። እስካሁንም ድረስ የምክር ቤቱ አባላት ማን እንደሚሾም የሚያውቁት ነገር የለም።
posted by Aseged Tamene
ይድረስ ለፕ/ር ጌታቸው ኃይሌ፡- በኢትዮጵያ ታሪክ ተወቃሾቹ የኦሮሞ ሕዝብና ሙስሊሙ ማኅበረሰብ ብቻ ነውን እንዴ?!
በዲ/ን ኒቆዲሞስ ዕርቅ ይሁን - nikodimos.wise7@gmail.com
‹‹ዕርቅና ሰላም የሕይወት ቅመም፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን እንደውለታ ቢስ ለሚቆጥሩ ወገኛ ሁሉ የሚሆን መልስ እነሆ!›› በሚል ርእስ የጻፉትን ጦማር እጅግ የማክበርዎና ኢትዮጵያዊው የምሆን ወንድምዎ ደጋግሜ አነብበኩት፡፡ ፕሮፌሰር በትክክል ተረድቼዎት ከሆነ እርስዎ በጽሑፍዎ ለማስተላለፍ የፈለጉት ዋንኛ መልእክትዎ፣ አንድም ‹‹ዕርቅንና ሰላም መስበክ›› ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ‹‹የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን እንደ ጠላት ወይም ውለታ ቢስ አድርገው ለሚቆጥሩ ወገኛ ሁሉ መልስ ይሆናል በሚል እነሆ ያሉት ጦማር እንደሆነ ነው፡፡
ፕሮፌሰር ለረጅም ዓመት ካካበቱት ዕውቀትዎ፣ በትምህርት ዓለም በሥራ፣ በምርምርና ጥናትዎ ከሕይወት ተሞክሮዎና ልምድዎ በመነሳትና እንዲሁም ዕድሜዎን ሙሉ ከመረመሯቸውና በአካዳሚያው ዓለም አንቱ ከተሰኙባቸው፣ ከበሬታን ካተረፉባቸውና ጥንታዊ የኾኑ መዛግብቶቻችንን በመመርመር እስካሁን ድረስ እያካፈሉን ስላለው ሰፊ የሆነ እውቀትዎ ከምስጋና ጋር ዝቅ ብዬ እጅ እነሳለሁ፡፡ ከገለታዬ አስከትዬ ግን በተለያዩ ድረ ገጾች ከሰሞኑን ባስነበቡን ጽሑፍዎ ማዘኔን ልገልጽልዎ እወዳለሁ፡፡
ይህ ጽሑፍዎ ከዕርቅና ሰላም ይልቅ ጠብንና ኹከትን፣ ከፍቅርና አንድነት ይልቅ መለያየትን የሚዘራ መስሎ ነው የታየኝ፡፡ መቼም ለእንደ እርስዎ ዓይነት ዘመኑን ሙሉ የኢትዮጵያን ጥንታዊ የሆኑ የሥነ ጽሑፍ ሀብቶች ሲመረምር ለነበረ ሊቅ/ምሁር ስለ ኢትዮጵያም ሆነ ስለ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ን ታሪከ ማስረዳት ‹‹ለቀባሪው አረዱት›› አሊያም ደግሞ ‹‹ልጅ ለአናቷ ምጥ አስተማረች›› እንዳይሆንብኝ እሠጋለሁ፡፡ ቢሆንም ግን ፕሮፌሰር በዚህ ጽሑፍዎ ለዕርቅና ሰላም ይሆናል ብለው ባቀረቧቸው መፍትሔዎች ዙሪያ ጥቂት ሙግቶችን እንዳቀርብልዎ አስገድዶኛል፡
በሙያዬ የታሪክ ተመራማሪ፣ የአርኮዮሊጂና የቅርስ ባለሙያ ነኝ፡፡ በመንፈሳዊ ሕይወት ረገድም ጥንታዊትና ሐዋርያዊት በምትሆን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ን ካሉ ሊቃውንት አባቶቼ እግር ስር ከማያልቀው ዕውቀት ምንጫቸው እጅግ በጥቂቱ ለመጥለቅ ሞክሬያለኹ፤ እስከ ሕይወት ፍጻሜዬም ከእነዚህ አባቶቼ የማያልቀውን ሰማያዊ ዕውቀታቸውንና ጥበባቸውን መጥለቄን እቀጥላለኹ ብዬ አስባለኹ፡፡ እናም ክቡር ፕሮፌሰር በአንዲት ቤ/ን ጥላ ስር መገኘታችንና ሁለታችንም የኢትዮጵያን ረጅም ዘመናት ታሪክ፣ የሕዝቦቿን ገናና ሥልጣኔ፣ መንፈሳዊና ቁሳዊ ቅርሶቿን ለመመርመር ምንተጋ ከመሆናችን የተነሣ በዚህ ጦማሬ ቋንቋ ለቋንቋ፣ አሳብ ለአሳብ እንግባባለን ብዬ እገምታለኹ፡፡
ፕሮፌሰር ‹‹ዕርቅና ሰላም ለሕይወት ቅመም›› ብለው የጻፉት ጽሑፍዎ እንደሚመስለኝ መነሻ ያደረገው ባለፈው ሰሞን በአሜሪካ ሚቺጋን ስቴት የሚኖረው ወጣቱ የፖለቲካ ተንታኝ ጀዋር መሐመድ፣ አንዳንድ በውጭ አገርና በኢትዮጵያ ያሉ የኦሮሞ ልሂቃንና የብሔረሰቡ ተወላጆች ዘንድ ዳግመኛ እንደ አዲስ በሰፊው መከራከሪያ ሆኖ በዘለቀው የኦሮሞ ታሪክ ትንታኔ፣ የሕዝቡ የነጻነት ጥያቄ፣ የኢትዮጵያ ቤ/ን ለአቢሲኒያ/ለነፍጠኛ ገዢዎች ቅኝ ግዛት ዘመቻ ዋንኛዋ አጋር ነበረች በሚሉትና በመሳሰሉት ታሪካዊና ፖለቲካዊ ትኩሳቶች ዙሪያ ሲንሸራሸሩ የነበሩና አሁንም ያሉ አሳቦች ይመስሉኛል፡፡
እርስዎም በዚህ ክርክር መነሻነት ተስበው ይመስለኛል ለዕርቅና ለሰላም መፍትሔ ይሆናል ባሉት ጽሑፍዎ የኦሮሞ ሕዝብ አውዳሚ፣ አረመኔና ጨካኝ እንደሆነ የነገሩን፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን የኦሮሞ ሕዝብ ‹‹ጋዳ›› የሚለው ሥርዓት አንዳንዶች እንደሚሉት አፍሪካ በቀል የዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ሣይሆን ሕግ አልባ፣ በጭፍን የሚጓዝ የማፊያዎች ጥርቅም እንደሆነም አስረግጠው ነገሩን፡፡ እነ ጃዋርና ተከታዮቻቸውም በሸሪያ ሕግ ሊገዙንና ሊዳኙን እያቆበቆቡ ያሉ ጠባብ ብሔርተኞች፣ የኢትዮጵዊነት/የአንድነት መንፈስ ነቀርሳና የሰይጣን መልእክተኛ ናቸው ሲሉም ፈረጇቸው፡፡
አስከትለውም የኦሮሞ ሕዝብና ኢትዮጵውያን ሙስሊሞችም አባቶቻቸው በኢትዮጵያ ታሪክ፣ ቅርስና ሥልጣኔ ላይ ላደረሱት ውድመትና ጥፋት ይቅርታ መጠየቅ እንደሚገባቸው ለማሳሰብ ሞከሩ፡፡
ስለ ኦሮሞ ሕዝብ ጭካኔና አረመኔነትም ከአገር ውስጥ ካሉ ጸሐፊዎች እስከ ውጭ አገር የታሪክ ጸሐፊዎችና ተመራማሪዎች ድረስ የመሰከሩት ስለሆነ፣ ‹‹ጩኸቴን ቀሙኝ›› አሊያም ‹‹ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮኻል›› እንዲሉ ካልሆነ በስተቀር ኦሮሞዎች በኢትዮጵያና በክርስቲያኑ ሕዝብ ላይ ላደረሱት አሰቃቂ ግፍና በደል፣ እንዲሁም ወደ አንድነትና ኅብረት እንዲመጡ ላደረጓቸው ንጉሥ ምኒልክ በሀውልታቸው ስር የይቅርታ ጉንጉን አበባ በማኖር ዕርቀ ሰላም እንዲያወርዱና ለባለውለታቸው ለምድራቸው/ለአፈራቸው ልጅ ለጎበና ዳጬም ሀውልት እንዲያቆሙላቸው ምክርዎን ለግሰዋል፡፡
ፕሮፌሰር ጌታቸውን ያህል ታላቅ ምሁርና ላለፉት በርካታ ዓመታት የኢትዮጵያን ታሪክ የመረመሩ ሰው እንዴት የኦሮሞ ሕዝብንና ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞችን ብቻ ነጥለው በአገሪቱ ላይ ለደረሰው ውድመትና ጥፋት ተወቃሽና ይቅርታ ጠያቂዎች እንዳደረጓቸው ሊገባኝ አልቻለም፡፡ መቼም ፕሮፌሰር ኢትዮጵያ በምትባል ግዛት ይኖሩ የነበሩ የተለያዩ ሕዝቦች በተለያዩ ዘመናት ባደረጉት ጦርነትና የግዛት ማስፋፋት ወረራ የየበኩላቸውን ጥፋትና ውድመት እንዳደረሱ ይስቱታል ብዬ አልገምትም፡፡
ሌላው ቀርቶ በቅርቡ ታሪካችን ዘመን፣ በታሪክ ምሁራን ዘንድ ‹‹ዘመነ መሳፍንት›› ተብሎ በሚጠራው ዘመን በአማራነት ስም የሚጠሩ ገዢዎች፣ መሳፍንትና መኳንንት፣ የጎንደሩ በወሎ፣ የጎጃሙ በሸዋ፣ በትግራይ የእንደርታው፣ በአጋሜ፣ የአድዋው በአክሱም፣ በኦሮሞው ግዛትም የአርሲ፣ የባሌ፣ የሸዋና ወለጋ እያለ እርስ በርሱ እንዳልተላለቀና የአገሪቱን ለከፋ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማኅበራዊ ቀውሶች እንዳልዳረጉ ለምን የኦሮሞን ሕዝብ ብቻ ነጥለው ወራሪ፣ አውዳሚና ብቻ አድርገው እንደሳሉት በእጅጉ ግራ የሚያጋባ ብቻ ሳይሆን የሚያስተዛዝብም ጭምር ነው፡፡
ፕሮፌሰር በእንዲህ ዓይነት የአንድ ወገን ብቻ የታሪክ አተያይና ትንታኔና እንዲሁም ፍረጃ ዕርቅንና ሰላምን ማውረድ ይቻላል ብለው አስበው ከሆነ ይህንን ጽሑፍ እንካችሁ ያሉት ትክክል አይመስለኝም፡፡ በእኔ እሳቤ በአብዛኛው በአገራችን ታሪክ አንድን ብሔር ወይም ሕዝብ ሆን ብሎ ለማጥፋት ወይም ለመፍጀት የተደረጉ ዘመቻዎች ነበሩ ብዬ ለመውሰድ እቸገራለኹ፡፡ አብዛኛው የታሪካችን ገጽ የሚሳየን ገዢዎች ለሥልጣን፣ በገብርልኝ አልገብርህም ሰበብ የኢኮኖሚ ጥቅምንና የፖለቲካ የበላይነትን ለመውሰድ በነበረ ውድድርና ፍጥጫ በተደረጉ ጦርነቶችና ወረራዎች ብዙዎች ምስኪኖች አምነውበትም ሆነ ሳያምኑበት ጭዳ እንደሆኑ ነው የማስበው፡፡
በተመሳሳይም በአገራችን በአብዛኛው በሙስሊሙና በክርስቲያኑ መካከል ተደረጉ ጦርነቶች ውስጥም ቢሆን ሃይማኖት መሳሪያ ወይም ሽፋን እንጂ ሃይማኖትን ሰበብ አድርገው በተነሱ ተፋላሚዎች የተደረጉት ጦርነቶች ዋና ምክንያት አልነበረም፡፡ ሃይማኖት ሽፋን ነው፡፡ ጠቡና መሠረታዊው ቅራኔ የክርስትና እና የእስልምና እምነት ተከታይ የሆኑትን የኅብረተሰብ ክፍሎች እንመራሃለን ወይም እናስተዳድርሃለን በሚሉት ገዢ መደቦች የሚነሳ የሥልጣንና የኢኮኖሚ ጥቅም ጥያቄ ነበር፣ ነውም፡፡
እናም የአገራችን የፖለቲካ ታሪክ ሂደት ውስጥ የኦሮሞ ሕዝብ እንደማንኛውም የኢትዮጵያም ሆነ የዓለም ሕዝብ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በበጎም ሆነ በክፉ ጎኑ የሚነሳበት ታሪክ ያለው ሕዝብ እንደሆነ ነው የማምነው፡፡ ፕሮፌሰር የኦሮሞ ሕዝብን ብቻ ነጥለው አውዳሚና የጥፋት ልጅ እንደሆነ በጻፉበት ብዕራቸውና ለዚህም መከራከሪያቸው ከጠቀሷቸው የአገር ውስጥና የውጭ አገር ጸሐፍት መካከል ለምን እነዚሁ ጸሐፊዎች በአንጻሩ በኦሮሞ ሕዝብ ላይ የደረሰውን በደልና ግፍ በተመለከተ የተዉትን ምስክርነታቸውን ለመጥቀስ/ለመጻፍ እንዳልደፈሩ ግን ግልጽ አይደለም፡፡
እስቲ ለአብነት ያህል አፅሜ ጊዮርጊስ የተባሉ ጸሐፊ ‹‹የኦሮሞ ታሪክ›› በሚል በተዉልን የታሪክ ማስታወሻቸው ዐፄ ምኒልክና ሠራዊታቸው በኦሮሚያና በደቡብ የአገራችን ክፍሎች ባደረጉት የማቅናት ዘመቻ ወቅት በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ስለደረሰው በደልና ግፍ የከተቡትን በጥቂቱ እንመልከት፡፡
በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን ኦሮሞ ሁሉ ተገዛ፣ በአማራ ሕግና ሥርዓት ሔደ፣ ካህናቱ አንድ ኦሮሞ አስተምረው አላጠመቁም፡፡ ይልቅስ ተፊተኛው ቂም የበለጠ ቂም በልቡ አኑረውበት መሬቱን በቀላድ ወሰዱበት፡፡ አንድ ቀላድ የቅስና አንድ ቀላድ የአወዳሽ እያሉ በዚሁ ስብከት ንጉሡን አሳመኑ፡፡ ስለ መንግሥት ያሰቡ መስለው ለንጉሡም አንድ ቀላድ፣ ለወታደር አንድ ቀላድ … መሬቱን ተካፍለው ኦሮሞን እንደ ባሪያ አድርገው ይገዙታል እንጂ የክርስቶስን መንገድ አላሳዩትም፡፡ እነርሱም የእግዝሔርን መንገድ በሚገባ አልተማሩም፣ አስተማሪም ቢመጣም ይከለክላሉ …፡፡
ፕሮፌሰር ጌታቸው የኦሮሞ ወራሪ ኃይል በአማራውና በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ን ላይ ያደረሰውን ግፍና በደል ዘርዝረው የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባዋል ባሉበት ብዕራቸው ለምን ይህንም የኦሮሞ ሕዝብን በደል ወይም የታሪካችንን ሌላውን ገጽ ቦታ አንዳልሰጡት፣ ሊያነሡት ወይም ሊነግሩን እንዳልደፈሩ ግልጽ አይደለም፡፡ ፕሮፌሰሩ መልእክቴ በኢትዮጵያ ምድር ዕርቅና ሰላም ለማውረድ ነው ካሉን ዘንድ ሚዛናዊ በመሆን አንዱን ብቻ ሳይሆን ሌላውንም የታሪካችንን ገጽ ሊያሳዩን በተገባቸው ነበር፡፡ እንዲህ ዓይነቱ የአንድ ወገን ብቻ የሆነ የታሪክ ትንታኔና ዕይታ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ወዴየትኛው የጥፋት መንገድ ይዞን እንደነጎደ በተግባርም ጭምር ዐይተነዋል፡፡
በሌላም በኩል እስቲ እስካሁንም ድረስ ሳስበው ግርም የሚለኝን ከዚሁ ካነሳሁት ርእሰ ጉዳይ ጋር የሚያያዝ አንድ ገጠመኜን እዚህ ላይ ጨምሬ ለማንሳት እወዳለኹ፡፡ ታሪኩ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተማሪ በነበርንበት ሰዓት የኾነ ነው፡፡ በዩኒቨርስቲው ካሉ የኦሮሞ ብሔር ተወላጆች ዘንድ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ጥላ ስር አብረን ያለን ጓደኛዬ በአንድ ወቅት ‹‹ራእይ ማርያም›› ከሚል የጸሎት መጽሐፍ ኮፒ የተደረገ ጽሑፍ ከአንድ ከሌላ ኦሮሞ ብሔር ተወላጅ ጓደኛው ጋር ይዞ በመምጣት እንዲህ አለኝ፡፡
‹‹ይቅርታ፣ ከልቤ አዝናለሁ … በክርስቶስ ኢየሱስ፣ በጌታችንና በመድኃኒታችን ክቡር ደም ፈሳሽነት/ቤዛነት ሁላችንም በአንድ መንፈስ፣ ሰማያዊ ዜጋ ሆነን የእግዚአብሔርን መንግሥት እንወርሳለን ብላ በምታስተምር ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንዲህ ዓይነት ሕዝቦችን የሚለያይና የሚከፋፍል መጽሐፍ መኖሩን እስከዛሬ አላውቅም ነበር፡፡›› በጓደኛዬ ንግግር ውስጥ እልክና ብርቱ የሆነ አንዳንች የቁጭት መንፈስ ነበር የሚነበብበት፡፡ ‹‹… ለመሆኑ ይህን መጽሐፍ አይተኸው ወይም አንብበኸው ታውቃለህ በማለት ‹‹የራእይ ማርያም›› መጽሐፍን አንድ ገጽ ኮፒ እንዳነበው በእጄ ሰጠኝ፡፡ እንዲህ ይላል፡-
‹‹ዕርቅና ሰላም የሕይወት ቅመም፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን እንደውለታ ቢስ ለሚቆጥሩ ወገኛ ሁሉ የሚሆን መልስ እነሆ!›› በሚል ርእስ የጻፉትን ጦማር እጅግ የማክበርዎና ኢትዮጵያዊው የምሆን ወንድምዎ ደጋግሜ አነብበኩት፡፡ ፕሮፌሰር በትክክል ተረድቼዎት ከሆነ እርስዎ በጽሑፍዎ ለማስተላለፍ የፈለጉት ዋንኛ መልእክትዎ፣ አንድም ‹‹ዕርቅንና ሰላም መስበክ›› ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ‹‹የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን እንደ ጠላት ወይም ውለታ ቢስ አድርገው ለሚቆጥሩ ወገኛ ሁሉ መልስ ይሆናል በሚል እነሆ ያሉት ጦማር እንደሆነ ነው፡፡
ፕሮፌሰር ለረጅም ዓመት ካካበቱት ዕውቀትዎ፣ በትምህርት ዓለም በሥራ፣ በምርምርና ጥናትዎ ከሕይወት ተሞክሮዎና ልምድዎ በመነሳትና እንዲሁም ዕድሜዎን ሙሉ ከመረመሯቸውና በአካዳሚያው ዓለም አንቱ ከተሰኙባቸው፣ ከበሬታን ካተረፉባቸውና ጥንታዊ የኾኑ መዛግብቶቻችንን በመመርመር እስካሁን ድረስ እያካፈሉን ስላለው ሰፊ የሆነ እውቀትዎ ከምስጋና ጋር ዝቅ ብዬ እጅ እነሳለሁ፡፡ ከገለታዬ አስከትዬ ግን በተለያዩ ድረ ገጾች ከሰሞኑን ባስነበቡን ጽሑፍዎ ማዘኔን ልገልጽልዎ እወዳለሁ፡፡
ይህ ጽሑፍዎ ከዕርቅና ሰላም ይልቅ ጠብንና ኹከትን፣ ከፍቅርና አንድነት ይልቅ መለያየትን የሚዘራ መስሎ ነው የታየኝ፡፡ መቼም ለእንደ እርስዎ ዓይነት ዘመኑን ሙሉ የኢትዮጵያን ጥንታዊ የሆኑ የሥነ ጽሑፍ ሀብቶች ሲመረምር ለነበረ ሊቅ/ምሁር ስለ ኢትዮጵያም ሆነ ስለ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ን ታሪከ ማስረዳት ‹‹ለቀባሪው አረዱት›› አሊያም ደግሞ ‹‹ልጅ ለአናቷ ምጥ አስተማረች›› እንዳይሆንብኝ እሠጋለሁ፡፡ ቢሆንም ግን ፕሮፌሰር በዚህ ጽሑፍዎ ለዕርቅና ሰላም ይሆናል ብለው ባቀረቧቸው መፍትሔዎች ዙሪያ ጥቂት ሙግቶችን እንዳቀርብልዎ አስገድዶኛል፡
በሙያዬ የታሪክ ተመራማሪ፣ የአርኮዮሊጂና የቅርስ ባለሙያ ነኝ፡፡ በመንፈሳዊ ሕይወት ረገድም ጥንታዊትና ሐዋርያዊት በምትሆን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ን ካሉ ሊቃውንት አባቶቼ እግር ስር ከማያልቀው ዕውቀት ምንጫቸው እጅግ በጥቂቱ ለመጥለቅ ሞክሬያለኹ፤ እስከ ሕይወት ፍጻሜዬም ከእነዚህ አባቶቼ የማያልቀውን ሰማያዊ ዕውቀታቸውንና ጥበባቸውን መጥለቄን እቀጥላለኹ ብዬ አስባለኹ፡፡ እናም ክቡር ፕሮፌሰር በአንዲት ቤ/ን ጥላ ስር መገኘታችንና ሁለታችንም የኢትዮጵያን ረጅም ዘመናት ታሪክ፣ የሕዝቦቿን ገናና ሥልጣኔ፣ መንፈሳዊና ቁሳዊ ቅርሶቿን ለመመርመር ምንተጋ ከመሆናችን የተነሣ በዚህ ጦማሬ ቋንቋ ለቋንቋ፣ አሳብ ለአሳብ እንግባባለን ብዬ እገምታለኹ፡፡
ፕሮፌሰር ‹‹ዕርቅና ሰላም ለሕይወት ቅመም›› ብለው የጻፉት ጽሑፍዎ እንደሚመስለኝ መነሻ ያደረገው ባለፈው ሰሞን በአሜሪካ ሚቺጋን ስቴት የሚኖረው ወጣቱ የፖለቲካ ተንታኝ ጀዋር መሐመድ፣ አንዳንድ በውጭ አገርና በኢትዮጵያ ያሉ የኦሮሞ ልሂቃንና የብሔረሰቡ ተወላጆች ዘንድ ዳግመኛ እንደ አዲስ በሰፊው መከራከሪያ ሆኖ በዘለቀው የኦሮሞ ታሪክ ትንታኔ፣ የሕዝቡ የነጻነት ጥያቄ፣ የኢትዮጵያ ቤ/ን ለአቢሲኒያ/ለነፍጠኛ ገዢዎች ቅኝ ግዛት ዘመቻ ዋንኛዋ አጋር ነበረች በሚሉትና በመሳሰሉት ታሪካዊና ፖለቲካዊ ትኩሳቶች ዙሪያ ሲንሸራሸሩ የነበሩና አሁንም ያሉ አሳቦች ይመስሉኛል፡፡
እርስዎም በዚህ ክርክር መነሻነት ተስበው ይመስለኛል ለዕርቅና ለሰላም መፍትሔ ይሆናል ባሉት ጽሑፍዎ የኦሮሞ ሕዝብ አውዳሚ፣ አረመኔና ጨካኝ እንደሆነ የነገሩን፡፡ ይህም ብቻ ሳይሆን የኦሮሞ ሕዝብ ‹‹ጋዳ›› የሚለው ሥርዓት አንዳንዶች እንደሚሉት አፍሪካ በቀል የዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ሣይሆን ሕግ አልባ፣ በጭፍን የሚጓዝ የማፊያዎች ጥርቅም እንደሆነም አስረግጠው ነገሩን፡፡ እነ ጃዋርና ተከታዮቻቸውም በሸሪያ ሕግ ሊገዙንና ሊዳኙን እያቆበቆቡ ያሉ ጠባብ ብሔርተኞች፣ የኢትዮጵዊነት/የአንድነት መንፈስ ነቀርሳና የሰይጣን መልእክተኛ ናቸው ሲሉም ፈረጇቸው፡፡
አስከትለውም የኦሮሞ ሕዝብና ኢትዮጵውያን ሙስሊሞችም አባቶቻቸው በኢትዮጵያ ታሪክ፣ ቅርስና ሥልጣኔ ላይ ላደረሱት ውድመትና ጥፋት ይቅርታ መጠየቅ እንደሚገባቸው ለማሳሰብ ሞከሩ፡፡
ስለ ኦሮሞ ሕዝብ ጭካኔና አረመኔነትም ከአገር ውስጥ ካሉ ጸሐፊዎች እስከ ውጭ አገር የታሪክ ጸሐፊዎችና ተመራማሪዎች ድረስ የመሰከሩት ስለሆነ፣ ‹‹ጩኸቴን ቀሙኝ›› አሊያም ‹‹ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይጮኻል›› እንዲሉ ካልሆነ በስተቀር ኦሮሞዎች በኢትዮጵያና በክርስቲያኑ ሕዝብ ላይ ላደረሱት አሰቃቂ ግፍና በደል፣ እንዲሁም ወደ አንድነትና ኅብረት እንዲመጡ ላደረጓቸው ንጉሥ ምኒልክ በሀውልታቸው ስር የይቅርታ ጉንጉን አበባ በማኖር ዕርቀ ሰላም እንዲያወርዱና ለባለውለታቸው ለምድራቸው/ለአፈራቸው ልጅ ለጎበና ዳጬም ሀውልት እንዲያቆሙላቸው ምክርዎን ለግሰዋል፡፡
ፕሮፌሰር ጌታቸውን ያህል ታላቅ ምሁርና ላለፉት በርካታ ዓመታት የኢትዮጵያን ታሪክ የመረመሩ ሰው እንዴት የኦሮሞ ሕዝብንና ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞችን ብቻ ነጥለው በአገሪቱ ላይ ለደረሰው ውድመትና ጥፋት ተወቃሽና ይቅርታ ጠያቂዎች እንዳደረጓቸው ሊገባኝ አልቻለም፡፡ መቼም ፕሮፌሰር ኢትዮጵያ በምትባል ግዛት ይኖሩ የነበሩ የተለያዩ ሕዝቦች በተለያዩ ዘመናት ባደረጉት ጦርነትና የግዛት ማስፋፋት ወረራ የየበኩላቸውን ጥፋትና ውድመት እንዳደረሱ ይስቱታል ብዬ አልገምትም፡፡
ሌላው ቀርቶ በቅርቡ ታሪካችን ዘመን፣ በታሪክ ምሁራን ዘንድ ‹‹ዘመነ መሳፍንት›› ተብሎ በሚጠራው ዘመን በአማራነት ስም የሚጠሩ ገዢዎች፣ መሳፍንትና መኳንንት፣ የጎንደሩ በወሎ፣ የጎጃሙ በሸዋ፣ በትግራይ የእንደርታው፣ በአጋሜ፣ የአድዋው በአክሱም፣ በኦሮሞው ግዛትም የአርሲ፣ የባሌ፣ የሸዋና ወለጋ እያለ እርስ በርሱ እንዳልተላለቀና የአገሪቱን ለከፋ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማኅበራዊ ቀውሶች እንዳልዳረጉ ለምን የኦሮሞን ሕዝብ ብቻ ነጥለው ወራሪ፣ አውዳሚና ብቻ አድርገው እንደሳሉት በእጅጉ ግራ የሚያጋባ ብቻ ሳይሆን የሚያስተዛዝብም ጭምር ነው፡፡
ፕሮፌሰር በእንዲህ ዓይነት የአንድ ወገን ብቻ የታሪክ አተያይና ትንታኔና እንዲሁም ፍረጃ ዕርቅንና ሰላምን ማውረድ ይቻላል ብለው አስበው ከሆነ ይህንን ጽሑፍ እንካችሁ ያሉት ትክክል አይመስለኝም፡፡ በእኔ እሳቤ በአብዛኛው በአገራችን ታሪክ አንድን ብሔር ወይም ሕዝብ ሆን ብሎ ለማጥፋት ወይም ለመፍጀት የተደረጉ ዘመቻዎች ነበሩ ብዬ ለመውሰድ እቸገራለኹ፡፡ አብዛኛው የታሪካችን ገጽ የሚሳየን ገዢዎች ለሥልጣን፣ በገብርልኝ አልገብርህም ሰበብ የኢኮኖሚ ጥቅምንና የፖለቲካ የበላይነትን ለመውሰድ በነበረ ውድድርና ፍጥጫ በተደረጉ ጦርነቶችና ወረራዎች ብዙዎች ምስኪኖች አምነውበትም ሆነ ሳያምኑበት ጭዳ እንደሆኑ ነው የማስበው፡፡
በተመሳሳይም በአገራችን በአብዛኛው በሙስሊሙና በክርስቲያኑ መካከል ተደረጉ ጦርነቶች ውስጥም ቢሆን ሃይማኖት መሳሪያ ወይም ሽፋን እንጂ ሃይማኖትን ሰበብ አድርገው በተነሱ ተፋላሚዎች የተደረጉት ጦርነቶች ዋና ምክንያት አልነበረም፡፡ ሃይማኖት ሽፋን ነው፡፡ ጠቡና መሠረታዊው ቅራኔ የክርስትና እና የእስልምና እምነት ተከታይ የሆኑትን የኅብረተሰብ ክፍሎች እንመራሃለን ወይም እናስተዳድርሃለን በሚሉት ገዢ መደቦች የሚነሳ የሥልጣንና የኢኮኖሚ ጥቅም ጥያቄ ነበር፣ ነውም፡፡
እናም የአገራችን የፖለቲካ ታሪክ ሂደት ውስጥ የኦሮሞ ሕዝብ እንደማንኛውም የኢትዮጵያም ሆነ የዓለም ሕዝብ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በበጎም ሆነ በክፉ ጎኑ የሚነሳበት ታሪክ ያለው ሕዝብ እንደሆነ ነው የማምነው፡፡ ፕሮፌሰር የኦሮሞ ሕዝብን ብቻ ነጥለው አውዳሚና የጥፋት ልጅ እንደሆነ በጻፉበት ብዕራቸውና ለዚህም መከራከሪያቸው ከጠቀሷቸው የአገር ውስጥና የውጭ አገር ጸሐፍት መካከል ለምን እነዚሁ ጸሐፊዎች በአንጻሩ በኦሮሞ ሕዝብ ላይ የደረሰውን በደልና ግፍ በተመለከተ የተዉትን ምስክርነታቸውን ለመጥቀስ/ለመጻፍ እንዳልደፈሩ ግን ግልጽ አይደለም፡፡
እስቲ ለአብነት ያህል አፅሜ ጊዮርጊስ የተባሉ ጸሐፊ ‹‹የኦሮሞ ታሪክ›› በሚል በተዉልን የታሪክ ማስታወሻቸው ዐፄ ምኒልክና ሠራዊታቸው በኦሮሚያና በደቡብ የአገራችን ክፍሎች ባደረጉት የማቅናት ዘመቻ ወቅት በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ስለደረሰው በደልና ግፍ የከተቡትን በጥቂቱ እንመልከት፡፡
በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን ኦሮሞ ሁሉ ተገዛ፣ በአማራ ሕግና ሥርዓት ሔደ፣ ካህናቱ አንድ ኦሮሞ አስተምረው አላጠመቁም፡፡ ይልቅስ ተፊተኛው ቂም የበለጠ ቂም በልቡ አኑረውበት መሬቱን በቀላድ ወሰዱበት፡፡ አንድ ቀላድ የቅስና አንድ ቀላድ የአወዳሽ እያሉ በዚሁ ስብከት ንጉሡን አሳመኑ፡፡ ስለ መንግሥት ያሰቡ መስለው ለንጉሡም አንድ ቀላድ፣ ለወታደር አንድ ቀላድ … መሬቱን ተካፍለው ኦሮሞን እንደ ባሪያ አድርገው ይገዙታል እንጂ የክርስቶስን መንገድ አላሳዩትም፡፡ እነርሱም የእግዝሔርን መንገድ በሚገባ አልተማሩም፣ አስተማሪም ቢመጣም ይከለክላሉ …፡፡
ፕሮፌሰር ጌታቸው የኦሮሞ ወራሪ ኃይል በአማራውና በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ን ላይ ያደረሰውን ግፍና በደል ዘርዝረው የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባዋል ባሉበት ብዕራቸው ለምን ይህንም የኦሮሞ ሕዝብን በደል ወይም የታሪካችንን ሌላውን ገጽ ቦታ አንዳልሰጡት፣ ሊያነሡት ወይም ሊነግሩን እንዳልደፈሩ ግልጽ አይደለም፡፡ ፕሮፌሰሩ መልእክቴ በኢትዮጵያ ምድር ዕርቅና ሰላም ለማውረድ ነው ካሉን ዘንድ ሚዛናዊ በመሆን አንዱን ብቻ ሳይሆን ሌላውንም የታሪካችንን ገጽ ሊያሳዩን በተገባቸው ነበር፡፡ እንዲህ ዓይነቱ የአንድ ወገን ብቻ የሆነ የታሪክ ትንታኔና ዕይታ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ወዴየትኛው የጥፋት መንገድ ይዞን እንደነጎደ በተግባርም ጭምር ዐይተነዋል፡፡
በሌላም በኩል እስቲ እስካሁንም ድረስ ሳስበው ግርም የሚለኝን ከዚሁ ካነሳሁት ርእሰ ጉዳይ ጋር የሚያያዝ አንድ ገጠመኜን እዚህ ላይ ጨምሬ ለማንሳት እወዳለኹ፡፡ ታሪኩ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተማሪ በነበርንበት ሰዓት የኾነ ነው፡፡ በዩኒቨርስቲው ካሉ የኦሮሞ ብሔር ተወላጆች ዘንድ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ጥላ ስር አብረን ያለን ጓደኛዬ በአንድ ወቅት ‹‹ራእይ ማርያም›› ከሚል የጸሎት መጽሐፍ ኮፒ የተደረገ ጽሑፍ ከአንድ ከሌላ ኦሮሞ ብሔር ተወላጅ ጓደኛው ጋር ይዞ በመምጣት እንዲህ አለኝ፡፡
‹‹ይቅርታ፣ ከልቤ አዝናለሁ … በክርስቶስ ኢየሱስ፣ በጌታችንና በመድኃኒታችን ክቡር ደም ፈሳሽነት/ቤዛነት ሁላችንም በአንድ መንፈስ፣ ሰማያዊ ዜጋ ሆነን የእግዚአብሔርን መንግሥት እንወርሳለን ብላ በምታስተምር ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንዲህ ዓይነት ሕዝቦችን የሚለያይና የሚከፋፍል መጽሐፍ መኖሩን እስከዛሬ አላውቅም ነበር፡፡›› በጓደኛዬ ንግግር ውስጥ እልክና ብርቱ የሆነ አንዳንች የቁጭት መንፈስ ነበር የሚነበብበት፡፡ ‹‹… ለመሆኑ ይህን መጽሐፍ አይተኸው ወይም አንብበኸው ታውቃለህ በማለት ‹‹የራእይ ማርያም›› መጽሐፍን አንድ ገጽ ኮፒ እንዳነበው በእጄ ሰጠኝ፡፡ እንዲህ ይላል፡-
ወያኔን ተሸክሞ መኖር ይብቃን!
በዳዊት መላኩ ( ከጀርመን)
የሰው ልጅ ካመረረ ቀጥሎ ምን እንደሚመጣ ማሰብ አይችልም፡፡ ለነፍሱም ፈጽሞ አይሳሳም፡፡ ወቅቱ 1998 ዓ.ም ነው፡፡ የ97 ሰባቱን ምርጫ ተከትሎ በተነሳው ብጥብጥ ባህር ዳር ከተማ ውስጥ ይኖር የነበረ ስሙን ለጊዜው የማላስታውሰውን ወጣት ሁኔታ ላካፍላችሁ፡፡ በእለቱ ከተማ ውስጥ ከፍተኛ ረባሻ ነበር፡፡ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ብጥብጡ ተዛምቱዋል፡፡ ቀደም ብሎ ተማሪዎች ወደ ክፍል እንዳይገቡ ስጋት ተፈጥሩዋል፡፡ ግቢው በፌዴራል ፖሊስ ተከቡዋል፡፡ የከተማው ወጣቶች ወደ ዩኒቨርሲቲው ገብተው ተማሪዎችን ይዘው መውጣት ያፈልጋሉ፡፡ ተማሪዎችም ከህብረተሰቡ ጋር ተቀላቅለው ድምጻቸውን ማስማት እና ተቃዉሞአቸውን መግለጽ ይፈልጋሉ፡፡ በመሀል ዙሪያውን የከበበው የፌዴራል ፖሊስ በታጠቀው መሳሪያ በማስፈራራት እየተከላከለ ያገኛል፡፡ ከውጪ ወደውስጥ እንዳይገቡ ሲከላከሉ ከውስጥያ ያለው ደግሞ ወደ ውጪ እንዳይወጣ በመሀል ሆነው ይከላከላሉ፡፡ ማሪዎች ያሳደባሉ፤ ይጮሀሉ፡፡ በዚህ መሀል በአዲሱ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ህንጻ በኩል አንድ ረዘም ያለ መልካማ ወጣት መሳሪያ ደግነው ለግዳይ የሚጠባበቁትን ወታደሮች ከምንም ሳይቆጥር ከወደ ስላሴ ቤተክርስቲያን አቅጣጫ በከፍተኛ ፍጥነት እየሮጠ መጣ፡፡ ወታደሮች ተመለስ! ተመለስ! ትሞታለህ እያሉ ይጮሀሉ፡፡ በለው! በለው! ያባባላሉ፡፡ ይህ ሁሉ ሲሆን ያ ነፍሱ ፍትህ የተጠማች ወጣት ግቡ ወደ ግቢው በመምጣት ድምጹን ማስማት በመሆኑ የወታደሮችንም ጩኸት ሆነ የተደቀነውን መሳሪያ ከምንም አልቆጠረውም፡፡
የወጣቱን ድፍረት ላየ ሰው ሞት የሚባል ነገር ከምድር እንደሌለው የተረዳው ይመስል ነበር፡፡ ሩጫውን ቀጠለ፡፡ መግደል የተካኑት ወታደሮችም በሁለት ጥይት አከታትለው መቱት፡፡ እንደኛው ጥይት ትክሻውን የመታው ሲሆን ሁለተኛው ጥይት ኩላሊቱን አካባቢ ነው የመታው፡፡ እንደዚህም ሁኖ ወጣቱ አሁንም እየሮጠ በሸቦ ከታጠረው የዩኒቨርሲቱው አጥር ሲደርስ አጥሩን አልፎ መግባት አልቻለም፡፡ ሽቦው እጥር ስር ወደቅ፡፡ በዚህ ጊዜ ተማሪዎች የወደቀውን ወጣት ለማንሳት ከያሉበት ሮሩዋጡ፡፡ የሽቦውን አጥርም ፈልቅቀው ወደ ውስጥ ይዘውት ገቡ፡፡ወደያው ወደተማሪዎች ክሊኒክ ይዘውት ሄዱ፡፡ በዩኒቨርሲቲው ክሊኒክ የሚሰሩት ዶ/ር ታጀበ አለሙ እና ነርስ በላይነሽ እርዳታ ቢያደርጉለትም ማትረፍ አልቻሉም፡፡ ወጣቱ ህይወቱ አልፋለች፡፡ ግቢው ታመሰ፡፡ ለቂሶ ዋይታ እየዩ ሆነ፡፡ በመሀል የምሳ ሰሀት ስለደረሰ የተወሰኑ ተማሪዎች ምግብ እንብላ ሲሉ ሌሎች ደግሞ እሬሳ አጋድመን መብላት የለብንም ሲሉ እንብላ የሚሉት ከላይ ትእዛዝ ተላለፎላቸው ኑሮዋል እናንተ ምን ትሰራላችሁ ለምን ዝም ብላችሁ ታያላችሁ ስለተባሉ ጉዳዩ ወደ ብሄር ጠብ ተቀይሮ ተማሪዎች ጎራ ለይተው ድብድብ ተጀመረ፡፡ ከዚያም ግቢው ሙሉ በሙሉ በፌዴራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ ለተወሰኑ ቀናት ሽንት ቤት እንኩዋን ለመውጣት የወታደሮችን ፈቃድ ተጠይቆ ነው፡፡ ከዶርም እንዳይወጣ ተከለከለ፡፡ ትምህርትም ተቁዋረጠ፡፡ ከሳምንት በላይ በዚህ መልኩ ቀጥሎ ቀስ በቀስ ተረጋጋ፡፡
እንግዲህ እንድትረዱልኝ የፈለግሁት የሰው ልጅ ትግስቱ ገበድ እንዳለው ነው፡፡ ከዚያ ገደብ በላይ ማለፍ እንደማይቻል በዚህ ወጣት ታሪክ ይነግረናል፡፡ ማናኛውም ነገር ገደብ (tolerance limit) አለው፡፡ ለምሳሌ አንድ ላስቲክ ስንስበው እስከተወሰነ ደረጃ ይለጠጣል፡፡ ከዚያ ደረጃ በኃላ ይበጠሳል፡፡ ውኃ በፈሳሽነት ደረጃ የተወሰነ ሙቀትን ወይም ቅዝቃዜን ተቁቁም ይቆያል፡፡ ከዚያ ደረጃ ሲያልፍ ወይ ይተናል ወይ ወደ በረዶነት ይለወጣል፡፡ የአንድ ብረት ጥንካሬው የተወሰነ ሀይልን ለመቁዋቋም ነው፡፡ የሀይል መጠኑ ሲበዛ ይጣመማል ወይም ይሰበራል፡፡ የወያኔ አፈና እስከተወሰነ ደረጃ ህዝቡን ለማስጊንበስ ረድቶታል፡፡ የወያኔ የመከላከያ ሰራዊት ያለፉትን ጊዜያት በስልጣን ተደላድሎ የሀገርን ሀብት እየዘረፈ እንዲቆያ አግዞታል፡፡ ነገር ግን ዘላልም ስልጣን ላይ እንዲቆይ አያደርገውም፡፡ ማናኛውም ነገር ከገደቡ ማለፍ ስለማይችል፡፡
የኢትዮጵያ ህዝብ ወያኔን መሸከም የሚችለውን ያክል ታክሻው እስኪጎብጥ ግፍ እና በደሉን ችሎ ተሸክሞትል፡፡ ላለፉት 23 አመታት ሲያነቋሽሹት፤ ሲገድሉት፤ ሲዘርፉት፤ ከመኖሪያው፣ ከቤቱ ፣ከስራው ሲያፈናቅሉት፤ ከሀገር ሲያስወጡት፤ በእምነት በጎሳ እየከፋፈሉ ሲያጫርሱት ብዙ ብዙ ታግሷቸዋል፡፡ አሁን ህዝቡ መሸከም ከሚችለው በላይ ስለሆነበት ከራሱ አሽቀንጥሮ መጣል ያፈልጋል፡፡ ዛሬ አንድነት እና መኢአድ በጠሩት ሰልፍ የታየው የህዘብ ስሜት ምን ያክል እየገነፈለ እንደሆነ ነው፡፡ ሰላማዊ ሰልፍ የሚነግረን ህዝቡ ምን ያልክ ለውጥ እንደሚፈልግ ነው፡፡ እንግዲህ አወዳደቁ እንዳይከፋ ቀስ ብሎ ትንሸራቶ መውረድ ከቻሉ ለወያኔ እና ለደጋፊዎች እሰየው ነው፡፡ ካለሆነ ግን ህዝቡ በግድም ቢሆን አንኮታኩቶ ጥሎ መሰባባሩ የማይቀር ሀቅ ነው፡፡ ስለዚህ ወያኔ ወይ በራሳቸው ጊዜ ቀስ ብለው ይውረዱ ወይ በግድ ይወገዱ፡፡
ድል ለኢትዮጵያ ህዝቦች!
Sunday, February 23, 2014
Hailemariam Desalegn’s Confused Statements
On February 10, Prime Minister Hailemariam Desalegn of Ethiopia gave
reporters access and conducted a press conference. The statements of
Hailemariam are fraught with inconsistencies and telling that there is a
serious leadership vacuum and lack of direction in Ethiopia. The
statements lack principle, direction and strategy. The messages are
inconsistent and contradictory to previous statements.
On an interview with Africa Confidential January edition, when asked what’s your Eritrea policy? PM Hailemariam Desalegn said,
“Our Eritrea policy is very clear. These two peoples are very friendly; the normalizing of relations, also with the governments, should come as soon as possible. We have accepted unconditionally the rulings [on the border] and so this has to implemented but with a discussion because the implementation process needs something on the ground since it is a colonial rather than a people’s boundary.” Emphasis added.
For a while, Ethiopians have been expressing anger and concern about the border issue between Ethiopia and Sudan claiming that the minority TPLF regime has unlawfully ceded huge chunks of Ethiopian territories to Sudan. The tenet of their argument is that the signatures of Meles Zenawi and Hailemariam Desaleng are unlawful, null and void based on Article 55(12) of Ethiopian constitution which demands accountability and ratification by parliament. On a recent article, “Save Ethiopia From Chopping Block”, Dr.Alemayehu G. Mariam wrote,
“It is important to understand and underscore the fact that the “agreement” Meles and Bashir “signed”, by Meles’ own description and admission, has nothing to do with the so-called Gwen line of 1902 (“Anglo-Ethiopian Treaty of 1902” setting the “frontier between the Sudan and Ethiopia”). It also has nothing to do with any other agreements drafted or concluded by the imperial government prior to 1974, or the Derg regime between 1975 and 1991 for border demarcation or settlement. Meles’ “agreement”, by his own admission, deals exclusively with border matters and related issues beginning in 1996, when presumably the occupation of Sudanese land by Ethiopians took place under Meles’ personal watch.”
Citing Wikileaks, Dr. Al Mariam writes,
“Former TPLF Central Committee member and former Defense Minister Seeye Abraha told” American embassy officials in Addis Ababa that in a move to deal with “on-going tensions between Ethiopia and Sudan”, Meles had turned over land to the Sudan “which has cost the Amhara region a large chunk of territory” and that Meles’ regime had tried to “sweep the issue under the rug.”
It is unlikely that the views and efforts of the people of Ethiopia will ever see the daylight vis-à-vis the border agreements that Meles Zenawi or Hailemariam Desalegn signed or concluded since there is no question on the legitimacy of their positions by the international community. International agreements they signed will undoubtedly stand.
In response to those concerns Hailemariam responded,
“The historical border agreement between the two nations dates back to the time of Emperor Menelik II when the Sudan was under the protectorate of the British Empire. There should not be any confusion on the issue since the agreement that was signed then was evaluated and accepted by successive regimes that came after Menelik’s. The border agreements has been accepted and endorsed by the regimes and that there could not be any new matter that his administration has to deal with. “All that is left is to implement the already demarcated and delimited border agreement. So, there are no issues with the agreement: it is binding; the only thing left is to put posts on these borders.”
Hailemariam claims that Ethiopia is committed to regional peace. Why then is his regime illegally occupying internationally delimitated border with Eritrea? Why the doublespeak? The inconsistencies however are not limited to the border issues. Hailemariam’s positions and actions in Somalia and his view of Uganda’s role on the current conflict on SS are contradictory and dangerous for regional stability and progress. When he addressed Ugandan forces in SS, citing that the problem is political, Hailemariam said,
“We believe that all forces that were “invited” by different forces in that country have to withdraw phase by phase.”
The irony, on the same press conference, while addressing Somalia, Hailemariam claiming to have bilateral agreement with the government in Somalia tried to legitimize the presence of Ethiopian forces in Somalia. He said Ethiopia is in Somalia as AMISOM “based on the “request” of the Somali government.”
Ugandan forces are in S. Sudan based on the “invitation” of the legitimate government of S. Sudan. Why then is Hailemariam seeking or talking political solution for the civil war in South Sudan while interfering in Somalia militarily? Why not political solution in Somalia? Assuming that the government in Somalia is independent and free to request assistance freely as a nation, why deny the same right to the government in South Sudan? Hardly anyone believes that Ethiopian forces are welcome by the people of Somalia. AMISOM or not, Ethiopian forces are not welcome. To the contrary Ethiopia’s incursion into Somalia was not received well.
On a recent interview with the VOA, former U.S. Ambassador to Ethiopia David Shinn said that it is a “mistake” for Ethiopian troops to join the AMISOM force in Somalia.
Peace, security, terrorism and Al Shabab are justifications for Hailemariam to return into Somalia. The reality, however, Ethiopia’s incursions into Somalia is impediment to peace and source of great instability.
Ambassador Shinn continued, Ethiopian move could allow al-Shabab to use it as a “rallying cry to recruit new members.”
Moreover, Hailmariam’s positions are contradictory and self-serving as it regards to IGAD’s role on the current conflicts in the region. Hailemariam evoked IGAD and AU to make a case against the presence of Ugandan troops in South Sudan and ignored the role of IGAD in Somalia. Uganda is in South Sudan based on the request of the sitting government of Salva Kiir Miardet, just like Ethiopia is in Somalia based on claims of a request. Why then Hailemariam undermining IGAD’s role in Somalia?
Hailemariam Desalegn’s Compromised Stature
By all standards Hailemariam Desalegn is on a tenuous position on many levels for many reasons.
Firstly, he is not from the region of the minority clique ruling the country. Many consider Hailemariam as a figurehead. On the 17 Feb, The Telegraph’s reporter David Blair on his report, “Ethiopian Airlines hijacking: Why co-pilot might have taken extreme steps to leave” wrote,
“Two key “push factors” lie behind this outflow: repression and poverty. Ethiopia is a de facto one-party state, dominated by small autocratic elite. Under the previous Prime Minister, Meles Zenawi, elections were shamelessly rigged and the opposition simply closed down. Many Ethiopians believed that Meles favored his own Tigray-Tigrinya ethnic group, who comprise less than seven per cent of the population, for the most powerful and privileged positions in the land.”
Hence, PM Haileriam Desalegn is considered a transitional figurehead until the election of 2015 and likely to be replaced by another member of the TPLF to pursue Zenawi’s agendas.
Secondly, Hailemariam inherited a country with a diminished regional and international influence for many reasons: A) The US has accomplished much of what it intended in Somalia hence the role required from Ethiopia is diminished. B) George Bush’s Somalia war on terror agenda, which the minority regime exploited extensively seems to have shifted slightly as the government in Somalia is recognized by the international community.
Thirdly, the countries in the region have opposing positions and interests on many areas as recent developments in S. Sudan exposed. Additionally, these countries have demonstrated ability to compete with Ethiopia on many fronts denying Ethiopia the anchor-state-status it enjoyed unchallenged for a while thus minimized Ethiopia’s exclusive role in that regard.
Fourth, International actors such as China and Russia are playing significant roles to influence events and outcomes to favor their geostrategic interests. To be effective, China and Russia need to include all and play a balanced hand with all the nations in the region further diluting Ethiopia’s once dominant role.
Hailemariam’s Diminished Regional Roles
One of the strongest suits of Meles Zenawi was the fact that he managed to co-opt influence from the regional actors using any means necessary. That level of influence died with Meles for many reasons:
Moreover, initially, with the help of the US, the regime was able to create alliances with countries in the region specifically to encircle and suffocate Eritrea to submission. At this stage, while Hailemariam desperately tries to pretend that Eritrea is isolated; the reality is Eritrea has turned the table. Eritrea has relations with Uganda, Sudan, Kenya, South Sudan and Egypt. At the current stage Hailemariam has no relation with Eritrea, Egypt, opposing positions with Uganda and South Sudan and Kenya has more interest independent from Ethiopia. In effect, Ethiopia is encircled further diminishing Hailmariam’s roles.
Without US support the regime cannot survive. Hence fighting to maintain the “special-relation” status with the US is a question of survival. That however is beyond the control of the US as more African nations are looking for partnership with China, Russia, India, Brazil and other countries that are more focused on economic issues that Africa desperately need. This diminished US control of African agendas further diminishing Hailemariam’s role in the region that the late Zenawi enjoyed unchallenged.
Hailemariam Desalegn Lame Duck Personified
In the US, a president is generally considered a lame duck at the end of his tenure or when a successor is elected. What that generally means is, during that phase, if the president is not popular his/her influence could not translate into furthering his/her agendas and naturally no coattails. In reality, however, the president’s power is intact to the point that he/she can even wage wars.
In Hailemariam’s case, however, he is a lame duck in the truest sense because in Ethiopia, power is on the hands of the few repressive Tigrayans that are vying for time until the next election. “Ethiopia is a de facto one-party state, dominated by a small autocratic elite” controlling Hailmariam’s actions and public statements.
In addition, Hailemariam has no constituency inside Ethiopia or the Diaspora. Support for Hailemariam is virtually nonexistent.
Conclusion
The situation in Ethiopia is unsustainable. Ethiopia is under extreme internal and external pressures that will ultimately explode abruptly. As demonstrated above, to further the interests of the super powers, the regime suppressed the people and took unnecessary antagonistic positions by becoming a pseudo-hegemon of the region.
What the press conference demonstrated is that PM Hailemariam Desalegn tried to address concerns of many stakeholders and failed. He tried to address the concerns of the people of Tigray, US interests, Somalia and regional actors. He tried to address Eritrea in a manner that satisfied TPLF and all Ethiopians and failed.
Ethiopia is on a holding pattern bracing for change on the upcoming election. The questions are many. There exists no political party to challenge the TPLF. What does the US want in this transition? Can the TPLF bring a successor from Tigray and continue the “legacy” of Meles? How would the US react to that?
In the absence of clear leadership direction these questions take on a new meaning enlarging the gap between all the publics. That means PM Hailemariam Desalegn will have to await his fate to be decided by the TPLF as the rest of Ethiopia.
Awetnayu@hotmail.com
On an interview with Africa Confidential January edition, when asked what’s your Eritrea policy? PM Hailemariam Desalegn said,
“Our Eritrea policy is very clear. These two peoples are very friendly; the normalizing of relations, also with the governments, should come as soon as possible. We have accepted unconditionally the rulings [on the border] and so this has to implemented but with a discussion because the implementation process needs something on the ground since it is a colonial rather than a people’s boundary.” Emphasis added.
For a while, Ethiopians have been expressing anger and concern about the border issue between Ethiopia and Sudan claiming that the minority TPLF regime has unlawfully ceded huge chunks of Ethiopian territories to Sudan. The tenet of their argument is that the signatures of Meles Zenawi and Hailemariam Desaleng are unlawful, null and void based on Article 55(12) of Ethiopian constitution which demands accountability and ratification by parliament. On a recent article, “Save Ethiopia From Chopping Block”, Dr.Alemayehu G. Mariam wrote,
“It is important to understand and underscore the fact that the “agreement” Meles and Bashir “signed”, by Meles’ own description and admission, has nothing to do with the so-called Gwen line of 1902 (“Anglo-Ethiopian Treaty of 1902” setting the “frontier between the Sudan and Ethiopia”). It also has nothing to do with any other agreements drafted or concluded by the imperial government prior to 1974, or the Derg regime between 1975 and 1991 for border demarcation or settlement. Meles’ “agreement”, by his own admission, deals exclusively with border matters and related issues beginning in 1996, when presumably the occupation of Sudanese land by Ethiopians took place under Meles’ personal watch.”
Citing Wikileaks, Dr. Al Mariam writes,
“Former TPLF Central Committee member and former Defense Minister Seeye Abraha told” American embassy officials in Addis Ababa that in a move to deal with “on-going tensions between Ethiopia and Sudan”, Meles had turned over land to the Sudan “which has cost the Amhara region a large chunk of territory” and that Meles’ regime had tried to “sweep the issue under the rug.”
It is unlikely that the views and efforts of the people of Ethiopia will ever see the daylight vis-à-vis the border agreements that Meles Zenawi or Hailemariam Desalegn signed or concluded since there is no question on the legitimacy of their positions by the international community. International agreements they signed will undoubtedly stand.
In response to those concerns Hailemariam responded,
“The historical border agreement between the two nations dates back to the time of Emperor Menelik II when the Sudan was under the protectorate of the British Empire. There should not be any confusion on the issue since the agreement that was signed then was evaluated and accepted by successive regimes that came after Menelik’s. The border agreements has been accepted and endorsed by the regimes and that there could not be any new matter that his administration has to deal with. “All that is left is to implement the already demarcated and delimited border agreement. So, there are no issues with the agreement: it is binding; the only thing left is to put posts on these borders.”
Hailemariam claims that Ethiopia is committed to regional peace. Why then is his regime illegally occupying internationally delimitated border with Eritrea? Why the doublespeak? The inconsistencies however are not limited to the border issues. Hailemariam’s positions and actions in Somalia and his view of Uganda’s role on the current conflict on SS are contradictory and dangerous for regional stability and progress. When he addressed Ugandan forces in SS, citing that the problem is political, Hailemariam said,
“We believe that all forces that were “invited” by different forces in that country have to withdraw phase by phase.”
The irony, on the same press conference, while addressing Somalia, Hailemariam claiming to have bilateral agreement with the government in Somalia tried to legitimize the presence of Ethiopian forces in Somalia. He said Ethiopia is in Somalia as AMISOM “based on the “request” of the Somali government.”
Ugandan forces are in S. Sudan based on the “invitation” of the legitimate government of S. Sudan. Why then is Hailemariam seeking or talking political solution for the civil war in South Sudan while interfering in Somalia militarily? Why not political solution in Somalia? Assuming that the government in Somalia is independent and free to request assistance freely as a nation, why deny the same right to the government in South Sudan? Hardly anyone believes that Ethiopian forces are welcome by the people of Somalia. AMISOM or not, Ethiopian forces are not welcome. To the contrary Ethiopia’s incursion into Somalia was not received well.
On a recent interview with the VOA, former U.S. Ambassador to Ethiopia David Shinn said that it is a “mistake” for Ethiopian troops to join the AMISOM force in Somalia.
Peace, security, terrorism and Al Shabab are justifications for Hailemariam to return into Somalia. The reality, however, Ethiopia’s incursions into Somalia is impediment to peace and source of great instability.
Ambassador Shinn continued, Ethiopian move could allow al-Shabab to use it as a “rallying cry to recruit new members.”
Moreover, Hailmariam’s positions are contradictory and self-serving as it regards to IGAD’s role on the current conflicts in the region. Hailemariam evoked IGAD and AU to make a case against the presence of Ugandan troops in South Sudan and ignored the role of IGAD in Somalia. Uganda is in South Sudan based on the request of the sitting government of Salva Kiir Miardet, just like Ethiopia is in Somalia based on claims of a request. Why then Hailemariam undermining IGAD’s role in Somalia?
Hailemariam Desalegn’s Compromised Stature
By all standards Hailemariam Desalegn is on a tenuous position on many levels for many reasons.
Firstly, he is not from the region of the minority clique ruling the country. Many consider Hailemariam as a figurehead. On the 17 Feb, The Telegraph’s reporter David Blair on his report, “Ethiopian Airlines hijacking: Why co-pilot might have taken extreme steps to leave” wrote,
“Two key “push factors” lie behind this outflow: repression and poverty. Ethiopia is a de facto one-party state, dominated by small autocratic elite. Under the previous Prime Minister, Meles Zenawi, elections were shamelessly rigged and the opposition simply closed down. Many Ethiopians believed that Meles favored his own Tigray-Tigrinya ethnic group, who comprise less than seven per cent of the population, for the most powerful and privileged positions in the land.”
Hence, PM Haileriam Desalegn is considered a transitional figurehead until the election of 2015 and likely to be replaced by another member of the TPLF to pursue Zenawi’s agendas.
Secondly, Hailemariam inherited a country with a diminished regional and international influence for many reasons: A) The US has accomplished much of what it intended in Somalia hence the role required from Ethiopia is diminished. B) George Bush’s Somalia war on terror agenda, which the minority regime exploited extensively seems to have shifted slightly as the government in Somalia is recognized by the international community.
Thirdly, the countries in the region have opposing positions and interests on many areas as recent developments in S. Sudan exposed. Additionally, these countries have demonstrated ability to compete with Ethiopia on many fronts denying Ethiopia the anchor-state-status it enjoyed unchallenged for a while thus minimized Ethiopia’s exclusive role in that regard.
Fourth, International actors such as China and Russia are playing significant roles to influence events and outcomes to favor their geostrategic interests. To be effective, China and Russia need to include all and play a balanced hand with all the nations in the region further diluting Ethiopia’s once dominant role.
Hailemariam’s Diminished Regional Roles
One of the strongest suits of Meles Zenawi was the fact that he managed to co-opt influence from the regional actors using any means necessary. That level of influence died with Meles for many reasons:
- The power transition took a long time to materialize. Between the times Meles was rumored sick, his death and the time it took to complete the transition creating vacuum.
- The transition was manipulated to appease US interests while the real power remained on the hands of few Tigrayans led by the then Information Minister Bereket Simon who is considered the power controlling Hailemariam.
- The regional actors are focusing on their own interests. One good example of this is the current conflict in S. Sudan and how it will likely affect the dynamics of the relations between South Sudan, Uganda and Ethiopia regarding the Nile. Hailemariam is forced to wager Ethiopia’s interests regarding the Nile in order to pursue US agendas in South Sudan. No consensus on South Sudan could lead to lack of consensus on issues of mutual importance including the Nile. Meles Zenawi was able to garner consensus and support for Ethiopia’s positions on the Nile which is hard for Hailemariam to replicate.
Moreover, initially, with the help of the US, the regime was able to create alliances with countries in the region specifically to encircle and suffocate Eritrea to submission. At this stage, while Hailemariam desperately tries to pretend that Eritrea is isolated; the reality is Eritrea has turned the table. Eritrea has relations with Uganda, Sudan, Kenya, South Sudan and Egypt. At the current stage Hailemariam has no relation with Eritrea, Egypt, opposing positions with Uganda and South Sudan and Kenya has more interest independent from Ethiopia. In effect, Ethiopia is encircled further diminishing Hailmariam’s roles.
- Shifting US foreign policy. Recent statements by former US diplomats regarding Eritrea stirred frantic reaction. The TPLF went on a full-fledged PR campaign to attack the issues and the personalities demonstrating fear the minority regime has of losing its status that it depends on for its very survival. On a piece about Zenawi’s legacy “Ethiopia: Revelation of Zenawi’s vision for Tigray,” Robele Ababya wrote,
Without US support the regime cannot survive. Hence fighting to maintain the “special-relation” status with the US is a question of survival. That however is beyond the control of the US as more African nations are looking for partnership with China, Russia, India, Brazil and other countries that are more focused on economic issues that Africa desperately need. This diminished US control of African agendas further diminishing Hailemariam’s role in the region that the late Zenawi enjoyed unchallenged.
Hailemariam Desalegn Lame Duck Personified
In the US, a president is generally considered a lame duck at the end of his tenure or when a successor is elected. What that generally means is, during that phase, if the president is not popular his/her influence could not translate into furthering his/her agendas and naturally no coattails. In reality, however, the president’s power is intact to the point that he/she can even wage wars.
In Hailemariam’s case, however, he is a lame duck in the truest sense because in Ethiopia, power is on the hands of the few repressive Tigrayans that are vying for time until the next election. “Ethiopia is a de facto one-party state, dominated by a small autocratic elite” controlling Hailmariam’s actions and public statements.
In addition, Hailemariam has no constituency inside Ethiopia or the Diaspora. Support for Hailemariam is virtually nonexistent.
Conclusion
The situation in Ethiopia is unsustainable. Ethiopia is under extreme internal and external pressures that will ultimately explode abruptly. As demonstrated above, to further the interests of the super powers, the regime suppressed the people and took unnecessary antagonistic positions by becoming a pseudo-hegemon of the region.
What the press conference demonstrated is that PM Hailemariam Desalegn tried to address concerns of many stakeholders and failed. He tried to address the concerns of the people of Tigray, US interests, Somalia and regional actors. He tried to address Eritrea in a manner that satisfied TPLF and all Ethiopians and failed.
Ethiopia is on a holding pattern bracing for change on the upcoming election. The questions are many. There exists no political party to challenge the TPLF. What does the US want in this transition? Can the TPLF bring a successor from Tigray and continue the “legacy” of Meles? How would the US react to that?
In the absence of clear leadership direction these questions take on a new meaning enlarging the gap between all the publics. That means PM Hailemariam Desalegn will have to await his fate to be decided by the TPLF as the rest of Ethiopia.
Awetnayu@hotmail.com
የመከላከያ ተቋም ተግባር አገርን መጠበቅ ነዉ ወይስ አገርን መዝረፍ?
ኢትዮጵያ ዉስጥ ዘመናዊና የተደራጀ መከላከያ ሠራዊት ጥንስስ የተጣለዉ በዳግማዊ ሚኒልክ ዘመነ መንግስት ሲሆን እሱም ቢሆን ከአድዋ ድል በኋላ ቆይቶ የመጣ ክስተት ነዉ። በአፄ ኃ/ሥላሤና በደርግ ዘመነ መንግስት ኢትዮጵያ ለአንድ ፓርቲና ይህ ፓርቲ እወክለዋለሁ ለሚለዉ ህዝብ ብቻ ሳይሆን ሙያዊ ብቃት የነበረዉ፤ሙያዉን የሚያከብርና ለአገሩና ለወገኑ ታማኝ የሆነ የመከላከያ ሠራዊት ነበራት። የወያኔ ዘረኞች አዲስ አበባን ሲቆጣጠሩ የመጀመሪያ ኢላማቸዉ አድርገዉ ካወደሟቸዉ ዋና ዋና የአገራቸን ተቋሞች ዉስጥ የመጀመሪያዉ ይሄዉ የአገርና የህዝብ ደጀን የነበረዉ ተቋም ነበር። ዛሬ ኢትዮጵያ ዉስጥ የአገር መከላከያ ሠራዊት እየተባለ የሚጠራዉ ተቋም ለጎጠኞች ጥቅምና የስልጣን መራዘም የቆመ፤ በዘረኝነት የተካፋፈለ፤ ይህ ነዉ ተብሎ የሚጠቀስ ሙያዊ ብቃት የሌለዉና የወገንና የአገር ፍቅር እንዳይኖረዉ ተደርጎ የተደራጀ ሰራዊት ነዉ። ይህንን ሠራዊት የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ሳይሆን የወያኔ ሠራዊት እያልን የምንጠራዉም በዚሁ ምክንያት ነዉ።
ዛሬ ሙሉ በሙሉ በወያኔ ዘረኞች ቁጥጥር ስር የወደቀዉ የአገር መከላከያ ተቋም የሚታማዉ በዘረኝነት፤ በሙያ ብቃት ማነስና የአንድ ፓርቲ ጥቅም አስከባሪ በመሆኑ ብቻ አይደለም፤ ተቋሙ ከእነዚህ ዋና ዋና ጉድለቶቹ በተጨማሪ በቀድሞዉ የኢትዮጵያ መከላከያ ተቋም ላይ በፍጹም ያልታዩ ሌሎች ትላልቅ ጉድለቶች አሉበት። ከእነዚህ ጉድለቶች ዉስጥ አንዱ የወያኔ የመከላከያ ተቋም ህገ መንግስቱ ከሰጠዉ ኃላፊነት ዉጭ በንግድና በንብረት ይዞታ ላይ ላይ መሰማራቱ ሲሆን ሁለተኛዉ ደግሞ ከዚህ ፀባዩ ጋር ተያይዞ በመከላከያ ሠራዊት ተቋም ዉስጥ ከላይ እስከታች የሰፈነዉ ቅጥ ያጣ ሙሰኝነት ነዉ። ዛሬ የወያኔን የመከላከያ ተቋም፤ የህወሀትን ፓርቲና ኤፎርት በሚል ምህጻረቃል የሚታወቀዉን የወያኔን የገንዝብ ማምረቻ ድርጅት ነጣጥለን ወይም አንዱን ከሌላዉ ለይተን ማየት የማንችልበት ደረጃ ላይ ደርሰናል።
በላፈዉ አመት ወያኔ እራሱ ያቋቋመዉ ፀረ ሙስና ኮሚሺን የገንዘብ ዝርፊያን፤የንብረት መባከንንና መዝረክረክን አስመልክቶ ለፓርላማዉ ባቀረበዉ ሪፖርት ላይ ከጠቀሳቸዉ መንግስታዊ ተቋሞች ዉስጥ ቀዳሚዉን ደረጃ የያዘዉ የመከላከያ ተቋም ነዉ። ሆኖም ፓርላማዉም ሆነ የወያኔ አገዛዝ ለዚህ ሪፖርት የሰጡት ምላሽ የመከላከያና የደህንነት ተቋሞች ከአሁን በኋላ ያሻቸዉን ያክል ገንዝብ ቢዘርፉ የሂሳብ መዝገባቸዉ “ለአገር ደህንነት” ሲባል በኦዲት ኮሚሺን አይመረመርም የሚል ምላሽ ነበር። እንግዲህ ይህ በሙሰኝነት የተጨማለቀ፤ ለህግ የማይገዛና መጠበቅና መንከባከብ የሚገባዉን የአገር ኃብትና ንብረት የሚዘርፍ ተቋም ነዉ ባለፈዉ ሳምንት “የመከላከያ ቀን” ተብሎ አመታዊ በዐል የተከበረለት።
Thursday, February 20, 2014
የኢትዮጵያ የይስሙላ ፍርድ ቤቶች መደፈር?
February 20, 2014
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም
ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ
የካቲት 11 ቀን 2006 ዓ.ም
በኢትዮጵያ ያለው ገዥው አካል የይስሙላ የፍትህ ስርዓት (ባሜርካኖች አባባል የካንጋሩ ወይም ባማርኛ የዝንጀሮ የፍርድ ስርዓት) መስርቷል እያልኩ ሁልጊዜ ስጮህ የቆየሁበትን ሀሳብ ሙሉ በሙሉ ማስረጃ የሚሆን ድርጊት በመፈጸሙ እያዘንኩም ቢሆን በመጠኑ ፈገግታ ሰጥቶኛል፡፡ የኢትዮጵያ “ፍርድ ” ቤቶች “በህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ/Tigrian Peoples Liberation Front” የፖለቲካ ባላባቶችና ጌቶች የሚዘወሩ የይስሙላ ፍርድ ቤቶች ናቸው፣ በዚህም መሰረት ለዓመታት በኢትዮጵያ ውስጥ የህግ የበላይነት የለም እያልኩ ስናገር ቆያቻለሁ:: ባለፈው ሳምንት “ፍርድ ቤትን ዘልፈዋል ደፍረዋል” በሚል ሰበብ የአንድነት ለዴሞክራሲ ለፍትህ ፓርቲ የቀድሞው ዋና ጸሐፊ የነበሩትን አቶ አስራት ጣሴን ወደ ዘብጥያ ማውረድ በአገሪቱ ባሉ የይስሙላ ፍርድ ቤቶች በተደጋጋሚ የሚፈጸሙትን የስህተት ኮሜዲዎች (የቀልድ ትእይንቶች) እና የፍትህ ስርዓቱን ሽባ መሆን በተጨባጭ የሚያመላክት ትኩስ ማስረጃ ነው፡፡
አቶ አስራት ጣሴ በስልጣን ላይ ተፈናጥጠው ለሚገኙት እውነትን በመናገራቸው፣ ወይም ደግሞ በግልጽ ለማስቀመጥ የውሸት የፍትህ ካባ ደርበው የፖለቲካ ስልጣናቸውን መከታ በማድረግ የዜጎችን መብቶች ለሚደፍሩ ለሚደፈጥጡ እና ስልጣናቸውን አላግባብ ለሚጠቀሙ ባለስልጣኖች እውነትን ደፍረው በመናገራቸው “ወንጀል” ተደርጎ ለእስር ተዳርገዋል፡፡ አቶ አስራት በየሳምንቱ በአማርኛ ቋንቋ እየተዘጋጀ በሚወጣው አዲስ ጉዳይ መጽሔት ላይ በህግ በተያዘ ጉዳይ ላይ የኢትዮጵያ ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ድርጅት እየሰራ ያለው “ዘጋቢ ፊልም” የድርጅታቸውን ስም የሚያጠፋ እና የውደፊት ህልውና የሚጎዳ መሆኑን በማስመልከት ሀሳባቸውን በመግለጻቸው “ፍርድ ቤትን ዘልፈዋል ደፍረዋል ” የሚል ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡ አቶ አስራት እንዲህ በማለት ነበር ሀሳባቸውን በጽሁፍ ያሰፈሩት፣ “በአሁኑ ጊዜ የአኬልዳማ ተውኔት በቴሌቪዥን በመታየት ላይ ይገኛል፡፡ ይህም እየተከናወነ ያለው የአንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ድርጅት (ኢሬቴድ) የህግ ሂደት ጉዳይ በፍርድ ቤት በመታየት ላይ በሚገኘበት እና አንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ ከዘጋቢ ፊልሙ ጋር በተያያዘ መልኩ ኢሬቴድ የስም ማጥፋት በደል አድርሶብኛል በማለት ክስ መስርቶ ባለበት ጊዜ ነው፡፡ በኢሬቴድ ላይ በመሰረትነው ክስ ፍትህ እናገኛለን የሚል ግምት ስለሌለን ለታሪክ ሰነድ በማስረጃነት እንዲቀመጥ በሚል ነው፡፡“
እ.ኤ.አ በታህሳስ 2011 “ኢትዮጵያ፡ የደም መሬት ወይስ የሙስና መሬት?“ በሚል ርዕስ ባቀረብኩት ትችቴ “አኬልዳማ“ የሚል የውሸት ዘጋቢ ፊልም በመፈብረክ በቅርቡ ያረፉትን አቶ መለስ ዜናዊን መላዕክ አድርጎ ለማቅረብ እና መንግስታዊ አስተዳደራቸውን የሚቃወሙትን ተቃዋሚዎች ጥላሸት ለመቀባትና አፍ ለመድፈን የተተወነ እርባና ቢስ ዘጋቢ ፊልም መሆኑን ባቀረብኩት ትንታኒዬ ሀሳቤን አካፍዬ ነበር፡፡ መልዕክቱም እንዲህ የሚል ነበር፡፡
‘አኬልዳማ‘ የሞራል ዝቅጠት የታጨቀበት በስሜታዊነት የተሞላ ዘጋቢ ተውኔት ድራማ ነው፡፡ በጨለማ ውሰጥ ተደብቀው እያደቡ በመቆየት ታጥቀው የተዘጋጁ እና በአደጋ ጊዜ ጦራቸውን ሰብቀው ጭራቃዊ አሸባሪዎችን ለመውጋት ብቅ የሚሉ በትልቅ የስልጣን ቦታ ላይ የተኮፈሱ ጀግና አሉት፣ አምባገነን መለስ ዜናዊ፡፡ በትልቅ የአደጋ ድባብ ስር የወደቀች ወይዘሪት ኢትዮጵያ የምትባል ወጣት አለች፡፡ የጭራቆች፣ የሸፍጠኞች፣ የበጥባጮች፣ መንግስትን በኃይል ገልባጮች፣ የውጭ ተባባሪዎች እና በእርግጥም የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችን፣ አመጸኞችን እና ትችት አቅራቢዎችን በሚረዱ አገሮች የሚደረጉ ሙሉ በሙሉ ሚስጥራዊ የሆኑ ሸፍጦች፣ በዲያስፖራ የተቃዋሚ አባላት የሚደረጉ መሰሪ ተግባራት፣ በአማጺዎች እና በአገር ውስጥ ከሃዲ ተባባሪዎች እና በእርግጥም ሽብርተኝነት የሚፈጸሙ ስሜታዊነት እና አስደንጋጭ ሁኔታዎች አሉ፡፡በመጨረሻ ደግነት በጭራቃዊነት ላይ ድልን መጎናጸፉ የማይቀር ተፈጥሯዊ ክስተት ነው፡፡ ጌታው አቶ መለስ ዜናዊ የአስደናቂ ሀሳብ አፍላቂነት ባለቤቱ፣ የፖለቲካ ልሂቁ፣ ቀስት በደጋን አነጣጥረው ተኳሹ፣ እና በጎራዴ ውጊያ የተለየ ስጦታ ባለቤቱ ከጭራቁ እና ጭራቃዊነት ስሜት ካለው ከአልቃይዳ፣ ከአልሻባብ እና ከእነርሱ አሽከሮች እና ሎሌዎች ማለትም ከኢትዮጵያ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች፣ አመጸኞች እና ትችት አቅራቢዎች መዳፍ ስር ፈልቅቀው በማውጣት ወይዘሪት ኢትዮጵያን ይወልዳሉ፡፡ የሆሊዉድ መጥፎ አስፈሪው ሲኒማ አንክዎን an አንደ “አኬልዳማ” አያስጠይፍም፡፡
“የአኬልዳማ” ዘጋቢ ፊልም ተውኔት መታየትን ተከትሎ ገዥው አካል የእስላማዊ ጽንፈኞች እና አሸባሪዎች በኢትዮጵያ እስላማዊ መንግስት ለመመስረት በማሰብ ቅዱስ ጦርነት ለማካሄድ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን ገልጾ ይህንኑ ለማጋለጥ በሚል ሰበብ እ.ኤ.አ በፌብሯሪ 2013 “ጅሀዳዊ ሃራካት” (“የቅዱስ ጦርነት ንቅናቄ”) በሚል ርዕስ በቴሌቪዥን ለአየር አብቅቷል፡፡ ያንን እርባናየለሽ ዘጋቢ ፊልም “የፍርሃት እና ጥላሸት የመቀባት ፖለቲካ በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ ሀተታ አቅርቤ ነበር፣
‘ጅሃዳዊ ሃራካት’ በቅርጽ እና በይዘት ‘ከአኬልዳማ’ ተውኔት ጋር በጣም ተመሳሳይ ነው፡፡ ዋናው ልዩነታቸው ‘ጅሃዳዊ ሃራካት’ የሙስሊሙን ማህበረሰብ በማሰቃየት እና በማዋረድ ዒላማ ላይ ያነጣጠረ መሆኑ ነው፡፡ ዘጋቢ ፊልሙ በአጠቃላይ መልኩ ሲታይ የኢትዮጵያ ሙስሊም ማህበረሰብ ሰብአዊ መብቶቻቸው እንዲጠበቁ እና መንግስት በእምነት ጉዳያቸው ላይ ጣልቃ ከመግባት እንዲታቀብ ከመጠየቅ ያለፈ ነገር ያላነሱ መሆናቸው እየታወቀ ደም ከጠማቸው አሸባሪ ቡድኖች እንደ ቦኮሃራም (ናይጀሪያ)፣ አንሳር አል ዲን (ማሊ)፣ አል ቃይዳ፣ አል ሻባብ፣ ሃማስ… ጋር በማገናኘት የአገር ውስጥ ወኪሎች ናቸው በማለት ሞግቷል:: ዘጋቢ ፊልሙ ጥቂት አሸባሪዎች ከእስልምና እምነት በስተጀርባ በመሆን በኢትዮጵያ ላይ የሽብር አደጋ ይፈጽማሉ በማለት የይስሙላ ኃላፊነት ቢወስድም የሚለው አባባል ለዚህ “ዘጋቢ ፊልም” ይፋ መንግስታዊ የኃይማኖት አለመቻቻል እና ማሰቃየት በአፍሪካ ከስንት አንድ ጊዜ ብቻ ሊከሰት የሚችል ለመንግስት መጥፎ መገለጫ ሆኗል፡፡
አቶ አስራት “ስለአኬልዳማ” ሀሳባቸውን በመግለጻቸው ወደ ዘብጥያ መወርወራቸው ገዥው አካል በእርሳቸው እና በአንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ ላይ እየፈጸመ ያለውን ሚስጥራዊ እና ታማኝነት የጎደለው አካሄድ ስለዚያ እርባየለሽ ዘጋቢ ፊልም በድፍረት “በፍርድ ቤት” በመሞገታቸው ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ገዥው አካል ፍትሀዊ ባልሆነ መንገድ አቶ አስራት ጣሴን በቁጥጥር ስር በማዋል በጉዳዩ ላይ የተያዘውን የስም ማጥፋት ክስ አቅል በማሳጣት የህዝቡን አመለካከት አቅጣጫ ለማስቀየስ የታለመ ነው፡፡ አቶ አስራት በይስሙላው ፍርድ ቤት ፊት ቆመው እነርሱን ተጠያቂ ማድረጋቸው ገዥውን አካል የበለጠ እንዲበሳጭ ያደረገው መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ እስከ አሁን ድረስ ማንም የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር ወይም በኢፍትሀዊነት ላይ የሚነሳ አመጸኛ ከገዥው አካል ከይስሙላው ፍርድ ቤት ፍትህን አይጠብቅም፡፡ ይኸ ያፈጠጠና ያገጠጠ እውነታ በአቶ አስራት ለገዥው አካል የተገለጸ የመጀመሪያ ጊዜ ኩነት ነውን?
ገዥው አካል ፍርድ ቤቶችን ለፖለቲካ መጠቀሚያ በማዋል ከህግ አግባብ ውጭ እና በማን አለብኝነት መልኩ ስልጣኑን በመጠቀም ላይ መሆኑን በማስመልከት ከብዙ ጊዜ ጀምሬ ስገልጽ እና መረጃ ሳሰባስብ ቆይቻለሁ፡፡ አ.ኤ.አ በ2007 “የዝንጀሮ የህግ ሂደት በይስሙላው ፍርድ ቤት” በሚል ርዕስ ገዥው አካል በኢፍትሀዊነት ላይ የሚነሱ አመጾችን ለመጨፍለቅ እና ትችቶችን ለማፈን ሲል ፍርድ ቤቶችን ከሰውነት በወረደ እና በተወሳሰበ መልኩ እየተጠቀመባቸው መሆኑን ጽፌ ነበር፡፡ ተቃዋሚዎች ምንም ዓይነት ስህተት ሳይሰሩ በገዥው አካል በቁጥጥር ስር ይውሉ ነበር፡፡ ስለህግ ሂደቱ ማንኛውም ነገር ሚስጥራዊ ነው…ስለክሶች፣ ስለፍርድ ቤት የችሎት ስነስርዓቶች እና ስለዳኞች፡፡ ምንም ዓይነት የህግ ዕውቀቱ የሌላቸው ዳኞች የማይታዩ አሻንጉሊት ጌቶቻቸው የሚያቀርቡላቸውን ኢፍትሃዊነት ድርጊት ለመፈጸም በችሎት ፊት ይሰየማሉ፡፡ እንደዚሁም ደግሞ ዳኞች በአዕምሯቸው አውጥተው አውርደው ፍትሃዊ ነው ብለው የሚያምኑበትን ብይን ለመስጠት ማሰብ ጊዜው ያለፈበት ውሳኔ ነው፡፡ የፍትህ መጨንገፍ በገሃድ እየተስተዋለ ነው፡፡ በወንጀለኛው የይስሙላ ፍርድ ቤት የተሰጠው የዘለፋ ብይን ያሰደነቀኝ ቢሆንም በአቶ አስራት ላይ በተሰጠው ኢፍትሃዊ ብይን አልደነቅም:: አንደዉም የኢትዮጵያ ብልህ ዳኞች በፌዝ የሚነገርላቸው የማይናገሩ ዱዳዎች የማይሰሙ ደንቆሮዎች የማያዩ አዉር ዝንጀሮችን ያስታዉሱኛል:: አቶ አስራት በባለ ሶስት ቀለበት የፍትህ ተውኔት ለቀረበባቸው የሸፍጥ “የዘለፋ” ክስ በአቋማቸው እንደጸኑ የተቃውሞ የክርክር ጭብጣቸውን በመያዛቸው ባርኔጣዬን በእጀ ከፍ አድርጌ በመያዝ ጎንበስ በማለት የተሰማኝን አድናቆት ልገልጽላቸው እፈልጋለሁ፡፡
የህግ ዘለፋና ድፍረት በኢትዮጵያ የይስሙላው ፍርድ ቤት
በመጽሄት ላይ አስተያየት አዘል ጽሁፍ መጻፍ እና በአንድ በቴሌቪዥን ለአየር በበቃ ዘጋቢ ፊልም (ያውም ፍጹም እርባና የለሽ በሆነ ፊልም) ላይ የሰላ ትችትን ማቅረብ የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር ሊሆን ይችላልን? ገዥው አካል በፍርድ ሂደቱ ላይ እያካሄደ ያለውን ጣልቃገብነት እንዲያቆም ትችት ማቅረብ የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር ነውን? በጥብቅ ፖለቲካዊ ይዘት በተላበሰው የፍርድ ሂደት ውስጥ ተክክለኛ እና ፍትሃዊ ብይን የማግኘቱ ሁኔታ ጥርጣሬ እና አሳሳቢነት ላይ ተመርኩዞ ሀሳብን መግለጽ የፍርደ ቤት ዘለፋ መድፈር ሊባል ይገባልን? አንድ ሰው በፖለቲካ እና በህግ ጉዳይ ላይ ያለውን አስተያየት በማቅረቡ ምክንያት የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር ሊሆን ይችላልን? አንድ ሰው ህገመንግስታዊ መብቱን በመጠቀም ነጻ ሀሳቡን በመግለጹ ምክንያት የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር ተብሎ ዘብጥያ ያስወርዳልን? አንድ ሰው ስለ የህግ ልዕልና እና የፍትህ እጦት አሳስቦት ቅሬታውን በማሰማቱ ምክንያት የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር በማለት ለእስር የሚያበቃ ሊሆን ይገባልን? አካፋን አካፋ ማለት የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር ተብሎ በእስር የሚያማቅቅ ሊሆን ይገባልን? እውነትን እና እውነትን ብቻ መናገር የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር ተብሎ ዘብጥያ ሊያስወርድ ይገባልን?
በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የፌዴራል እና የክልላዊ ግዛት ፍርድ ቤቶች “የፍርድ ቤት ኃላፊ” ሆኘ የምሰራ ከመሆኔ አንጻር ዘለፋን አስመልክቶ በፍርድ ቤቶች መርሆዎች ላይ ጽኑ እምነት አለኝ፡፡ የህግ ሂደቶች ብቸኛ እና በሚገባ ታስቦባቸው የሚከናወኑ ስርዓቶች ስለሆኑ ማንኛቸውም በዚህ ሂደት ውስጥ በመግባት የሚሳተፉ ሰዎች ሁሉ ከልብ ሊያከብሯቸው ይገባል፡፡ ፍርድ ቤቱ የህግ ሂደቱን እያከናወነ ባለበት ጊዜ ሁሉ ሙሉ ክብሩ ሁልጊዜ ሊከበርለት ይገባል፡፡ በህግ ሂደቱ ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ ድንገታዊ የግንፍልተኝነት ስሜቶች፣ እና ሌሎች የፍትህ ሂደቱን ሊያውኩ የሚችሉ ነገሮች እንዲሁም የፍርድ ቤቱን ክብር ሊያጎድፉ የሚችሉ ባህሪዎች ሲንጸባረቁ እና ከፍርድ ቤቱ ውጭም ቢሆን ተገቢ የሆነውን የፍርድ ቤቱን ትዕዛዝ የሚጻረሩ ነገሮች በተፈጸሙ ጊዜ የህግ ዘለፋ ተብለው በህግ አግባብበ ብቻ መስተናገድ እንዳለባቸው በህግ ማዕቀፉ በሚገባ ተደራጅተው ተቀምጠዋል፡፡
የኢትዮጵያ የወንጀለኛ መቅጫ ስነስርዓት ህግ ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ ጊዜን ያስቆጠረ ቢሆንም ምንም ዓይነት ለውጥ ወይም መሻሻል ሳያደርግ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ ፍርድ ቤትን መዘለፍ መድፈር በሚል የተጣሉት ቅጣቶች “የኢትዮጵያ የወንጀለኛ መቅጫ ስንሰራት” በሚል በንጉሱ ዘመን (በአዋጅ ቁጥር 185 በ1996 የተሸሻለው) በአንቀጽ 443 ስር ገና ቀድሞውኑ የተካተቱ ህጎች ሆነው ይገኛሉ፡፡ የዚህ ህግ የመጀመሪያው ቋንቋ በቀጣይነት “በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ” (አዋጅ ቁጥር 414/2004) በአንቀጽ 449 ቃል በቃል እንዲካተት ተደርጓል፡፡ የፍርድ ቤት ሂደቱ እየተካሄደ ባለበት ጊዜ አንድ ሰው በፍርድ ቤቱ ላይ ዘለፋ መድፈር ቢያካሂድ ይህንን በማስመልከት አንቀጽ 449 ለፍርድ ቤቶች የሚከተለውን ስልጣን ይሰጣል፣“በፍርድሂደቱጊዜፍርድቤቱበመጠየቅላይእንዳለ፣ የፍርድ ሂደቱ በመካሄድ ላይ እንዳለ ወይም ደግሞ ፍርድ ቤቱ የክስ ጉዳዩን በመስማት ላይ እንዳለ፣ በማንኛውም መንገድ የስድብ ዘለፋ የሰነዘረ፣ የማፌዝ ድርጊት የፈጸመ፣ የማስፈራራት ድርጊት የፈጸመ እና የፍርድ ሂደቱ እየተካሄደ ባለበት ሁኔታ ላይ ፍርድቤቱወይምዳኛው ተግባራቸውንበመወጣትላይእንዳሉ ሁከት የፈጠረ …“ (የተሰመሩት አጽንኦ ለመስጠት የተደረጉ ናቸው)
የዘለፋ ቅጣቶች ተፈጻሚነት የሚኖራቸው አንድ ሰው “ፍርድ ቤቱ ቀርቦ በፍርድ ሂደት ሆኖ ጥያቄ በማቅረብ ላይ እንዳለ፣ በክስ ሂደቱ ላይ ወይም ክስ በመስማት ላይ እያለ” አንድ ሰው ስነምግባር በጎደለው መልክ ህጉን በሚጻረር ሁኔታ ከተንቀሳቀሰ/ች ብቻ ነው፡፡ በፍርድ ቤቱ የፍትህ ሂደቱ ከሚከናወንበት ቢሮ ውጭ ከሆነ ግልጽ የሆነ የፍርድ ቤት ትዕዛዝን በመቃወም ለመፈጸም ፈቃደኛ ባለመሆን እምቢተኝነት ካልተንጸባረቀ በስተቀር ይኸ ቅጣት ተፈጸሚነት አይኖረውም፡፡ አቶ አስራት “ከህግ የፍትህ ሂደት ጥያቄ ወይም ከፍትህ ሂደቱ” ውጭ በጻፉት ማንኛውም ዓይነት ጽሁፍ የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር በሚል ሰበብ ተጠያቂ ሊሆኑ አይችሉም፡፡ በይበልጥም ደግሞ የእርሳቸው ትችት በምንም ዓይነት መልኩ በአንቀጽ 449 ስር በተደነገገው መሰረት “የፍርድ ቤት ዘለፋ” ተብሎ ሊፈረጅ አይችልም፣ ምክንያቱም አቶ አስራት “ፍርድ ቤቱ የፍርድ ሂደቱን እያከናወነ ባለበት ጊዜ አልተሳደቡም፣ አላፌዙም፣ አላስፈራሩም፣ ወይም ደግሞ በፍርድ ቤቱ ወይም በዳኛው ላይ ስራ ሊያደናቅፍ የሚያስችል ሁከት አልፈጠሩም…“ ጉዳዩን በተናጠል እና ከሁኔታዎች ጋር አስተሳስረን ስንመለከተው የአቶ አስራት ትችቶች ያነጣጠሩት በፍርድ ቤቱ ላይ አልነበረም፣ ሆኖም ግን በተጨባጭ ትችታቸው ያነጣጠረው በስርዓቱ ቁንጮዎች ላይ ሆኖ ገዥው አካል ከፍትህ ስርዓቱ ጋር በተያያዘ መልኩ እያካሄደ ያለውን አጧዥነት፣ ጣልቃገብነት፣ እና በአጠቃላይ በፍትህ ስርዓቱ ላይ እያደረገ ያለውን ብልሹነት የተንሰራፋበት ስርዓት ለመሸንቆጥ ነበር፡፡ በአጠቃላይ መልኩ ሲታይ አቶ አስራት ከፍርድ ቤት የቢሮ ስነስርዓት ማዕቀፍ ውጭ ሆነው የፍትህ ስርዓቱ በፖለቲካው ጣልቃገብነት ተተብትቦ ያለ መሆኑን በአንድ መጽሄት ላይ የሚሰማቸውን ሀሳባቸውን ገለጹ እንጅ ሌላ የፈጸሙት ነገር የለም፡፡
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም
ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ
የካቲት 11 ቀን 2006 ዓ.ም
በኢትዮጵያ ያለው ገዥው አካል የይስሙላ የፍትህ ስርዓት (ባሜርካኖች አባባል የካንጋሩ ወይም ባማርኛ የዝንጀሮ የፍርድ ስርዓት) መስርቷል እያልኩ ሁልጊዜ ስጮህ የቆየሁበትን ሀሳብ ሙሉ በሙሉ ማስረጃ የሚሆን ድርጊት በመፈጸሙ እያዘንኩም ቢሆን በመጠኑ ፈገግታ ሰጥቶኛል፡፡ የኢትዮጵያ “ፍርድ ” ቤቶች “በህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ/Tigrian Peoples Liberation Front” የፖለቲካ ባላባቶችና ጌቶች የሚዘወሩ የይስሙላ ፍርድ ቤቶች ናቸው፣ በዚህም መሰረት ለዓመታት በኢትዮጵያ ውስጥ የህግ የበላይነት የለም እያልኩ ስናገር ቆያቻለሁ:: ባለፈው ሳምንት “ፍርድ ቤትን ዘልፈዋል ደፍረዋል” በሚል ሰበብ የአንድነት ለዴሞክራሲ ለፍትህ ፓርቲ የቀድሞው ዋና ጸሐፊ የነበሩትን አቶ አስራት ጣሴን ወደ ዘብጥያ ማውረድ በአገሪቱ ባሉ የይስሙላ ፍርድ ቤቶች በተደጋጋሚ የሚፈጸሙትን የስህተት ኮሜዲዎች (የቀልድ ትእይንቶች) እና የፍትህ ስርዓቱን ሽባ መሆን በተጨባጭ የሚያመላክት ትኩስ ማስረጃ ነው፡፡
አቶ አስራት ጣሴ በስልጣን ላይ ተፈናጥጠው ለሚገኙት እውነትን በመናገራቸው፣ ወይም ደግሞ በግልጽ ለማስቀመጥ የውሸት የፍትህ ካባ ደርበው የፖለቲካ ስልጣናቸውን መከታ በማድረግ የዜጎችን መብቶች ለሚደፍሩ ለሚደፈጥጡ እና ስልጣናቸውን አላግባብ ለሚጠቀሙ ባለስልጣኖች እውነትን ደፍረው በመናገራቸው “ወንጀል” ተደርጎ ለእስር ተዳርገዋል፡፡ አቶ አስራት በየሳምንቱ በአማርኛ ቋንቋ እየተዘጋጀ በሚወጣው አዲስ ጉዳይ መጽሔት ላይ በህግ በተያዘ ጉዳይ ላይ የኢትዮጵያ ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ድርጅት እየሰራ ያለው “ዘጋቢ ፊልም” የድርጅታቸውን ስም የሚያጠፋ እና የውደፊት ህልውና የሚጎዳ መሆኑን በማስመልከት ሀሳባቸውን በመግለጻቸው “ፍርድ ቤትን ዘልፈዋል ደፍረዋል ” የሚል ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡ አቶ አስራት እንዲህ በማለት ነበር ሀሳባቸውን በጽሁፍ ያሰፈሩት፣ “በአሁኑ ጊዜ የአኬልዳማ ተውኔት በቴሌቪዥን በመታየት ላይ ይገኛል፡፡ ይህም እየተከናወነ ያለው የአንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ድርጅት (ኢሬቴድ) የህግ ሂደት ጉዳይ በፍርድ ቤት በመታየት ላይ በሚገኘበት እና አንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ ከዘጋቢ ፊልሙ ጋር በተያያዘ መልኩ ኢሬቴድ የስም ማጥፋት በደል አድርሶብኛል በማለት ክስ መስርቶ ባለበት ጊዜ ነው፡፡ በኢሬቴድ ላይ በመሰረትነው ክስ ፍትህ እናገኛለን የሚል ግምት ስለሌለን ለታሪክ ሰነድ በማስረጃነት እንዲቀመጥ በሚል ነው፡፡“
እ.ኤ.አ በታህሳስ 2011 “ኢትዮጵያ፡ የደም መሬት ወይስ የሙስና መሬት?“ በሚል ርዕስ ባቀረብኩት ትችቴ “አኬልዳማ“ የሚል የውሸት ዘጋቢ ፊልም በመፈብረክ በቅርቡ ያረፉትን አቶ መለስ ዜናዊን መላዕክ አድርጎ ለማቅረብ እና መንግስታዊ አስተዳደራቸውን የሚቃወሙትን ተቃዋሚዎች ጥላሸት ለመቀባትና አፍ ለመድፈን የተተወነ እርባና ቢስ ዘጋቢ ፊልም መሆኑን ባቀረብኩት ትንታኒዬ ሀሳቤን አካፍዬ ነበር፡፡ መልዕክቱም እንዲህ የሚል ነበር፡፡
‘አኬልዳማ‘ የሞራል ዝቅጠት የታጨቀበት በስሜታዊነት የተሞላ ዘጋቢ ተውኔት ድራማ ነው፡፡ በጨለማ ውሰጥ ተደብቀው እያደቡ በመቆየት ታጥቀው የተዘጋጁ እና በአደጋ ጊዜ ጦራቸውን ሰብቀው ጭራቃዊ አሸባሪዎችን ለመውጋት ብቅ የሚሉ በትልቅ የስልጣን ቦታ ላይ የተኮፈሱ ጀግና አሉት፣ አምባገነን መለስ ዜናዊ፡፡ በትልቅ የአደጋ ድባብ ስር የወደቀች ወይዘሪት ኢትዮጵያ የምትባል ወጣት አለች፡፡ የጭራቆች፣ የሸፍጠኞች፣ የበጥባጮች፣ መንግስትን በኃይል ገልባጮች፣ የውጭ ተባባሪዎች እና በእርግጥም የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችን፣ አመጸኞችን እና ትችት አቅራቢዎችን በሚረዱ አገሮች የሚደረጉ ሙሉ በሙሉ ሚስጥራዊ የሆኑ ሸፍጦች፣ በዲያስፖራ የተቃዋሚ አባላት የሚደረጉ መሰሪ ተግባራት፣ በአማጺዎች እና በአገር ውስጥ ከሃዲ ተባባሪዎች እና በእርግጥም ሽብርተኝነት የሚፈጸሙ ስሜታዊነት እና አስደንጋጭ ሁኔታዎች አሉ፡፡በመጨረሻ ደግነት በጭራቃዊነት ላይ ድልን መጎናጸፉ የማይቀር ተፈጥሯዊ ክስተት ነው፡፡ ጌታው አቶ መለስ ዜናዊ የአስደናቂ ሀሳብ አፍላቂነት ባለቤቱ፣ የፖለቲካ ልሂቁ፣ ቀስት በደጋን አነጣጥረው ተኳሹ፣ እና በጎራዴ ውጊያ የተለየ ስጦታ ባለቤቱ ከጭራቁ እና ጭራቃዊነት ስሜት ካለው ከአልቃይዳ፣ ከአልሻባብ እና ከእነርሱ አሽከሮች እና ሎሌዎች ማለትም ከኢትዮጵያ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች፣ አመጸኞች እና ትችት አቅራቢዎች መዳፍ ስር ፈልቅቀው በማውጣት ወይዘሪት ኢትዮጵያን ይወልዳሉ፡፡ የሆሊዉድ መጥፎ አስፈሪው ሲኒማ አንክዎን an አንደ “አኬልዳማ” አያስጠይፍም፡፡
“የአኬልዳማ” ዘጋቢ ፊልም ተውኔት መታየትን ተከትሎ ገዥው አካል የእስላማዊ ጽንፈኞች እና አሸባሪዎች በኢትዮጵያ እስላማዊ መንግስት ለመመስረት በማሰብ ቅዱስ ጦርነት ለማካሄድ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን ገልጾ ይህንኑ ለማጋለጥ በሚል ሰበብ እ.ኤ.አ በፌብሯሪ 2013 “ጅሀዳዊ ሃራካት” (“የቅዱስ ጦርነት ንቅናቄ”) በሚል ርዕስ በቴሌቪዥን ለአየር አብቅቷል፡፡ ያንን እርባናየለሽ ዘጋቢ ፊልም “የፍርሃት እና ጥላሸት የመቀባት ፖለቲካ በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ ሀተታ አቅርቤ ነበር፣
‘ጅሃዳዊ ሃራካት’ በቅርጽ እና በይዘት ‘ከአኬልዳማ’ ተውኔት ጋር በጣም ተመሳሳይ ነው፡፡ ዋናው ልዩነታቸው ‘ጅሃዳዊ ሃራካት’ የሙስሊሙን ማህበረሰብ በማሰቃየት እና በማዋረድ ዒላማ ላይ ያነጣጠረ መሆኑ ነው፡፡ ዘጋቢ ፊልሙ በአጠቃላይ መልኩ ሲታይ የኢትዮጵያ ሙስሊም ማህበረሰብ ሰብአዊ መብቶቻቸው እንዲጠበቁ እና መንግስት በእምነት ጉዳያቸው ላይ ጣልቃ ከመግባት እንዲታቀብ ከመጠየቅ ያለፈ ነገር ያላነሱ መሆናቸው እየታወቀ ደም ከጠማቸው አሸባሪ ቡድኖች እንደ ቦኮሃራም (ናይጀሪያ)፣ አንሳር አል ዲን (ማሊ)፣ አል ቃይዳ፣ አል ሻባብ፣ ሃማስ… ጋር በማገናኘት የአገር ውስጥ ወኪሎች ናቸው በማለት ሞግቷል:: ዘጋቢ ፊልሙ ጥቂት አሸባሪዎች ከእስልምና እምነት በስተጀርባ በመሆን በኢትዮጵያ ላይ የሽብር አደጋ ይፈጽማሉ በማለት የይስሙላ ኃላፊነት ቢወስድም የሚለው አባባል ለዚህ “ዘጋቢ ፊልም” ይፋ መንግስታዊ የኃይማኖት አለመቻቻል እና ማሰቃየት በአፍሪካ ከስንት አንድ ጊዜ ብቻ ሊከሰት የሚችል ለመንግስት መጥፎ መገለጫ ሆኗል፡፡
አቶ አስራት “ስለአኬልዳማ” ሀሳባቸውን በመግለጻቸው ወደ ዘብጥያ መወርወራቸው ገዥው አካል በእርሳቸው እና በአንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ ላይ እየፈጸመ ያለውን ሚስጥራዊ እና ታማኝነት የጎደለው አካሄድ ስለዚያ እርባየለሽ ዘጋቢ ፊልም በድፍረት “በፍርድ ቤት” በመሞገታቸው ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ገዥው አካል ፍትሀዊ ባልሆነ መንገድ አቶ አስራት ጣሴን በቁጥጥር ስር በማዋል በጉዳዩ ላይ የተያዘውን የስም ማጥፋት ክስ አቅል በማሳጣት የህዝቡን አመለካከት አቅጣጫ ለማስቀየስ የታለመ ነው፡፡ አቶ አስራት በይስሙላው ፍርድ ቤት ፊት ቆመው እነርሱን ተጠያቂ ማድረጋቸው ገዥውን አካል የበለጠ እንዲበሳጭ ያደረገው መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ እስከ አሁን ድረስ ማንም የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር ወይም በኢፍትሀዊነት ላይ የሚነሳ አመጸኛ ከገዥው አካል ከይስሙላው ፍርድ ቤት ፍትህን አይጠብቅም፡፡ ይኸ ያፈጠጠና ያገጠጠ እውነታ በአቶ አስራት ለገዥው አካል የተገለጸ የመጀመሪያ ጊዜ ኩነት ነውን?
ገዥው አካል ፍርድ ቤቶችን ለፖለቲካ መጠቀሚያ በማዋል ከህግ አግባብ ውጭ እና በማን አለብኝነት መልኩ ስልጣኑን በመጠቀም ላይ መሆኑን በማስመልከት ከብዙ ጊዜ ጀምሬ ስገልጽ እና መረጃ ሳሰባስብ ቆይቻለሁ፡፡ አ.ኤ.አ በ2007 “የዝንጀሮ የህግ ሂደት በይስሙላው ፍርድ ቤት” በሚል ርዕስ ገዥው አካል በኢፍትሀዊነት ላይ የሚነሱ አመጾችን ለመጨፍለቅ እና ትችቶችን ለማፈን ሲል ፍርድ ቤቶችን ከሰውነት በወረደ እና በተወሳሰበ መልኩ እየተጠቀመባቸው መሆኑን ጽፌ ነበር፡፡ ተቃዋሚዎች ምንም ዓይነት ስህተት ሳይሰሩ በገዥው አካል በቁጥጥር ስር ይውሉ ነበር፡፡ ስለህግ ሂደቱ ማንኛውም ነገር ሚስጥራዊ ነው…ስለክሶች፣ ስለፍርድ ቤት የችሎት ስነስርዓቶች እና ስለዳኞች፡፡ ምንም ዓይነት የህግ ዕውቀቱ የሌላቸው ዳኞች የማይታዩ አሻንጉሊት ጌቶቻቸው የሚያቀርቡላቸውን ኢፍትሃዊነት ድርጊት ለመፈጸም በችሎት ፊት ይሰየማሉ፡፡ እንደዚሁም ደግሞ ዳኞች በአዕምሯቸው አውጥተው አውርደው ፍትሃዊ ነው ብለው የሚያምኑበትን ብይን ለመስጠት ማሰብ ጊዜው ያለፈበት ውሳኔ ነው፡፡ የፍትህ መጨንገፍ በገሃድ እየተስተዋለ ነው፡፡ በወንጀለኛው የይስሙላ ፍርድ ቤት የተሰጠው የዘለፋ ብይን ያሰደነቀኝ ቢሆንም በአቶ አስራት ላይ በተሰጠው ኢፍትሃዊ ብይን አልደነቅም:: አንደዉም የኢትዮጵያ ብልህ ዳኞች በፌዝ የሚነገርላቸው የማይናገሩ ዱዳዎች የማይሰሙ ደንቆሮዎች የማያዩ አዉር ዝንጀሮችን ያስታዉሱኛል:: አቶ አስራት በባለ ሶስት ቀለበት የፍትህ ተውኔት ለቀረበባቸው የሸፍጥ “የዘለፋ” ክስ በአቋማቸው እንደጸኑ የተቃውሞ የክርክር ጭብጣቸውን በመያዛቸው ባርኔጣዬን በእጀ ከፍ አድርጌ በመያዝ ጎንበስ በማለት የተሰማኝን አድናቆት ልገልጽላቸው እፈልጋለሁ፡፡
የህግ ዘለፋና ድፍረት በኢትዮጵያ የይስሙላው ፍርድ ቤት
በመጽሄት ላይ አስተያየት አዘል ጽሁፍ መጻፍ እና በአንድ በቴሌቪዥን ለአየር በበቃ ዘጋቢ ፊልም (ያውም ፍጹም እርባና የለሽ በሆነ ፊልም) ላይ የሰላ ትችትን ማቅረብ የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር ሊሆን ይችላልን? ገዥው አካል በፍርድ ሂደቱ ላይ እያካሄደ ያለውን ጣልቃገብነት እንዲያቆም ትችት ማቅረብ የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር ነውን? በጥብቅ ፖለቲካዊ ይዘት በተላበሰው የፍርድ ሂደት ውስጥ ተክክለኛ እና ፍትሃዊ ብይን የማግኘቱ ሁኔታ ጥርጣሬ እና አሳሳቢነት ላይ ተመርኩዞ ሀሳብን መግለጽ የፍርደ ቤት ዘለፋ መድፈር ሊባል ይገባልን? አንድ ሰው በፖለቲካ እና በህግ ጉዳይ ላይ ያለውን አስተያየት በማቅረቡ ምክንያት የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር ሊሆን ይችላልን? አንድ ሰው ህገመንግስታዊ መብቱን በመጠቀም ነጻ ሀሳቡን በመግለጹ ምክንያት የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር ተብሎ ዘብጥያ ያስወርዳልን? አንድ ሰው ስለ የህግ ልዕልና እና የፍትህ እጦት አሳስቦት ቅሬታውን በማሰማቱ ምክንያት የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር በማለት ለእስር የሚያበቃ ሊሆን ይገባልን? አካፋን አካፋ ማለት የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር ተብሎ በእስር የሚያማቅቅ ሊሆን ይገባልን? እውነትን እና እውነትን ብቻ መናገር የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር ተብሎ ዘብጥያ ሊያስወርድ ይገባልን?
በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የፌዴራል እና የክልላዊ ግዛት ፍርድ ቤቶች “የፍርድ ቤት ኃላፊ” ሆኘ የምሰራ ከመሆኔ አንጻር ዘለፋን አስመልክቶ በፍርድ ቤቶች መርሆዎች ላይ ጽኑ እምነት አለኝ፡፡ የህግ ሂደቶች ብቸኛ እና በሚገባ ታስቦባቸው የሚከናወኑ ስርዓቶች ስለሆኑ ማንኛቸውም በዚህ ሂደት ውስጥ በመግባት የሚሳተፉ ሰዎች ሁሉ ከልብ ሊያከብሯቸው ይገባል፡፡ ፍርድ ቤቱ የህግ ሂደቱን እያከናወነ ባለበት ጊዜ ሁሉ ሙሉ ክብሩ ሁልጊዜ ሊከበርለት ይገባል፡፡ በህግ ሂደቱ ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ ድንገታዊ የግንፍልተኝነት ስሜቶች፣ እና ሌሎች የፍትህ ሂደቱን ሊያውኩ የሚችሉ ነገሮች እንዲሁም የፍርድ ቤቱን ክብር ሊያጎድፉ የሚችሉ ባህሪዎች ሲንጸባረቁ እና ከፍርድ ቤቱ ውጭም ቢሆን ተገቢ የሆነውን የፍርድ ቤቱን ትዕዛዝ የሚጻረሩ ነገሮች በተፈጸሙ ጊዜ የህግ ዘለፋ ተብለው በህግ አግባብበ ብቻ መስተናገድ እንዳለባቸው በህግ ማዕቀፉ በሚገባ ተደራጅተው ተቀምጠዋል፡፡
የኢትዮጵያ የወንጀለኛ መቅጫ ስነስርዓት ህግ ከግማሽ ምዕተ ዓመት በላይ ጊዜን ያስቆጠረ ቢሆንም ምንም ዓይነት ለውጥ ወይም መሻሻል ሳያደርግ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ ፍርድ ቤትን መዘለፍ መድፈር በሚል የተጣሉት ቅጣቶች “የኢትዮጵያ የወንጀለኛ መቅጫ ስንሰራት” በሚል በንጉሱ ዘመን (በአዋጅ ቁጥር 185 በ1996 የተሸሻለው) በአንቀጽ 443 ስር ገና ቀድሞውኑ የተካተቱ ህጎች ሆነው ይገኛሉ፡፡ የዚህ ህግ የመጀመሪያው ቋንቋ በቀጣይነት “በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ” (አዋጅ ቁጥር 414/2004) በአንቀጽ 449 ቃል በቃል እንዲካተት ተደርጓል፡፡ የፍርድ ቤት ሂደቱ እየተካሄደ ባለበት ጊዜ አንድ ሰው በፍርድ ቤቱ ላይ ዘለፋ መድፈር ቢያካሂድ ይህንን በማስመልከት አንቀጽ 449 ለፍርድ ቤቶች የሚከተለውን ስልጣን ይሰጣል፣“በፍርድሂደቱጊዜፍርድቤቱበመጠየቅላይእንዳለ፣ የፍርድ ሂደቱ በመካሄድ ላይ እንዳለ ወይም ደግሞ ፍርድ ቤቱ የክስ ጉዳዩን በመስማት ላይ እንዳለ፣ በማንኛውም መንገድ የስድብ ዘለፋ የሰነዘረ፣ የማፌዝ ድርጊት የፈጸመ፣ የማስፈራራት ድርጊት የፈጸመ እና የፍርድ ሂደቱ እየተካሄደ ባለበት ሁኔታ ላይ ፍርድቤቱወይምዳኛው ተግባራቸውንበመወጣትላይእንዳሉ ሁከት የፈጠረ …“ (የተሰመሩት አጽንኦ ለመስጠት የተደረጉ ናቸው)
የዘለፋ ቅጣቶች ተፈጻሚነት የሚኖራቸው አንድ ሰው “ፍርድ ቤቱ ቀርቦ በፍርድ ሂደት ሆኖ ጥያቄ በማቅረብ ላይ እንዳለ፣ በክስ ሂደቱ ላይ ወይም ክስ በመስማት ላይ እያለ” አንድ ሰው ስነምግባር በጎደለው መልክ ህጉን በሚጻረር ሁኔታ ከተንቀሳቀሰ/ች ብቻ ነው፡፡ በፍርድ ቤቱ የፍትህ ሂደቱ ከሚከናወንበት ቢሮ ውጭ ከሆነ ግልጽ የሆነ የፍርድ ቤት ትዕዛዝን በመቃወም ለመፈጸም ፈቃደኛ ባለመሆን እምቢተኝነት ካልተንጸባረቀ በስተቀር ይኸ ቅጣት ተፈጸሚነት አይኖረውም፡፡ አቶ አስራት “ከህግ የፍትህ ሂደት ጥያቄ ወይም ከፍትህ ሂደቱ” ውጭ በጻፉት ማንኛውም ዓይነት ጽሁፍ የፍርድ ቤት ዘለፋ መድፈር በሚል ሰበብ ተጠያቂ ሊሆኑ አይችሉም፡፡ በይበልጥም ደግሞ የእርሳቸው ትችት በምንም ዓይነት መልኩ በአንቀጽ 449 ስር በተደነገገው መሰረት “የፍርድ ቤት ዘለፋ” ተብሎ ሊፈረጅ አይችልም፣ ምክንያቱም አቶ አስራት “ፍርድ ቤቱ የፍርድ ሂደቱን እያከናወነ ባለበት ጊዜ አልተሳደቡም፣ አላፌዙም፣ አላስፈራሩም፣ ወይም ደግሞ በፍርድ ቤቱ ወይም በዳኛው ላይ ስራ ሊያደናቅፍ የሚያስችል ሁከት አልፈጠሩም…“ ጉዳዩን በተናጠል እና ከሁኔታዎች ጋር አስተሳስረን ስንመለከተው የአቶ አስራት ትችቶች ያነጣጠሩት በፍርድ ቤቱ ላይ አልነበረም፣ ሆኖም ግን በተጨባጭ ትችታቸው ያነጣጠረው በስርዓቱ ቁንጮዎች ላይ ሆኖ ገዥው አካል ከፍትህ ስርዓቱ ጋር በተያያዘ መልኩ እያካሄደ ያለውን አጧዥነት፣ ጣልቃገብነት፣ እና በአጠቃላይ በፍትህ ስርዓቱ ላይ እያደረገ ያለውን ብልሹነት የተንሰራፋበት ስርዓት ለመሸንቆጥ ነበር፡፡ በአጠቃላይ መልኩ ሲታይ አቶ አስራት ከፍርድ ቤት የቢሮ ስነስርዓት ማዕቀፍ ውጭ ሆነው የፍትህ ስርዓቱ በፖለቲካው ጣልቃገብነት ተተብትቦ ያለ መሆኑን በአንድ መጽሄት ላይ የሚሰማቸውን ሀሳባቸውን ገለጹ እንጅ ሌላ የፈጸሙት ነገር የለም፡፡
መከላኪያ የህዝብ ወይስ የህወሓት?
February 20, 2014
ከበላይ ገሰሰ
Addera5021@yahoo.com
ህወሓት ደርግን ማሸነፍ ማለት የኢትዮጵያ ህዝብን ማሸነፍ ማለት ነው ብሎ ስለሚያስብ ተግባሩ ሁሉ የንቀት፣ የማንቋሸሽና የማዋራድ ስራ እየፈፀመ ይገኛል። ሌላውን ትተን ጥቂት የሻዕቢያ ተላላኪ የሆኑትን የህወሓት መሪዎች የግንጠላ አጀንዳቸውን ይዘው በረሃ የሸፈቱበት ቀን ልክ የኢትዮጵያ ህዝብ በተለይም የትግራይ ህዝብ “ደደቢት ሂዳችሁ ታገሉሉኝ” ብሎ ወክሎ የላካቸው ይመስል “እኛ ታግለን ነፃ ስላወጣንህ እንደፈለግን እናደርጋሃለን” በማለት ዓይን አዉጣ በሆነ መንገድ ሰሞኑን “የካቲት 11 የትግራይ ህዝብ ዳግም ልደት ነው” እየተባለ በመከላኪያ ሰራዊት ታጅቦ በመከበር ላይ ስለሚገኘው የህወሓት አስቂኝ፣ አስገራሚና አሳዛኝ ድራማ የሚከተሉትን ጥቂት ነጥቦችን በአጭሩ እንመልከት።
የህወሓት ድራማ ቁጥር 1.
የህወሓት መሪዎች እናስተዳድራለን የሚሉት 90 ሚሊዮን የኢ/ያ ህዝብ ነው እየገዙ ያሉት። ከፍተኛ ባለስልጣናቱን ጨምሮ ካድሬዎቻቸው፣ አባላቶቻቸውና ደጋፊዎቻቸው በቀጥታም ሆነ በስውር እየጋጡ ያሉት የኢትዮጵያ ህዝብ ሀብት ነው። የገጠሩን ትተን በሀሪትዋ ዋና ዋና ከተሞች ቁልፍ ቦታዎችን በመያዝ 90 ከመቶ የትግራይ ባለሀብቶች የቢዝነስ እንቅስቃሴያቸውን የሚያካሂዱትና ባለቤት የሆኑት በሌሎች ክልሎች ነው። በአጠቃላይ የሀገሪትዋ ሀብት በተለያየ መልኩ የተቆጣጠሩት የህወሓት መሪዎች፣ ካድሬዎችና አጃቢዎቻቸው ናቸው። በመሆኑም በመሬት ላይ ያለው ህዝቡ የሚያውቀው ሐቅ ይህ ሆኖ ሳለ እነሱ የሚሉን ግን “የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ነን” ነው። ልብ በሉ!! ስልጣን ላይ ያሉት እነሱ። ሀገሪቱን የተቆጣጠሩት እነሱ። ሀገሪትዋን እየዘረፉ ያሉት እነሱ። ነገር ግን ነፃ እናወጣለን የሚሉት ህዝብ አንድ ክልል ነው። ታዲያ!! ቆም ብሎ ላሰበውና ላስተዋለው ሰው ይህ መንግስት ከኛ አብራክ የወጣ ኢትዮጵያዊ መንግስት ነው ለማለት ያስችላልን?።
የህወሓት ድራማ ቁጥር 2.
የትግራይ ህዝብ ኢትዮጵያን ከነባንዴራዋ ከፈጠሩት የታሪክ አስኳል አንዱ መሆኑን ዋቢ የሚያስፈልገው አይደለም። ቢያንስ አንድ ሶስተኛው የትግራይ ህዝብ በመላ ሀገሪቱ ከሌላው ወገኑ ጋር ተሳስሮ፣ ሀብት አፍርቶ፣ ተጋብቶና ተሰባጥሮ በነፃነት ይኖራል። በኢትዮጵያ የትግራይ ተወላጅ የሌለበት መንደር የለም ቢባል ማጋነን አይሆንም። ሲኖርም እንደ መጤ ወይም እንደ ስደተኛ አይደለም ራሱም ሆነ ሌላው ሰው የሚያስበው “ሀገሬ!! መብቴ!! ነው” በማለት በልበ ሙሉነትና
በመተማመን ይኖራል። በሌላ አነጋገር ህዝቡ ለዘመናት በጋራ የኖሮው በመልካም ጉርብትና ብቻ ሳይሆን በራሱ ፈቃደኝነት በፍቅር፣ በወንድማማችነት፣ በመከባበርና በመተማመን ላይ የተመሰረተ ባንድ እናት ሀገር ጥላ ስር ተቃቅፎ ባህሪያዊ ዝምድናን በመመስረት ነው። ዛሬ 90 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ እሴት አለን የምንለውም ይኸው ነው። ታዲያ!! ይህ ከሆነ ሐቁ የትግራይ ህዝብ ነፃ የሚወጣው ከማን ነው? ነፃ የሚያወጣውስ ማን ነው? እውነት ለራሱ ነፃ
ያልወጣና የሻዕቢያ ሎሌ የሆነውን ዘራፊና ከሃዲ ድርጅት የትግራይ ነፃ አውጪ ነኝ ማለቱ ለታላቁ ህዝብ ውርደትና ሀፍረት አይሆንም ወይ? ለመሆኑ ባድመን ጨምሮ የትግራይን መሬትና ህዝብ የተደፈረው በሀይለ ስላሴ ግዜ ነውን? በሀይለ ስላሴ ስርዓት በትግራይ ምድር ሰው እንደ አራዊት በአደባባይ ተደብድቦስ ያውቃልን? ሀገርን እያፈረሱ ነፃ አውጪ ነኝ ማለቱስ የትግራይ ህዝብ ፍላጎትና ጥቅም መጠበቅ ማለት ነውን? በኢትዮጵያ ደረጃ ትክክለኛ ዲሞክራሲያዊ ስርዓትና ፍትሕ ሳይረገጋጥ በትግራይ ብቻ ትክክለኛ ለውጥ ሊረጋገጥ ይችላል ወይ? ህወሓት የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪና መድህን ቢሆን ኖሮ ህዝቡን ከሻዕቢያ ወረራ ያዳነው ማን ነው? እናንተ የትግራይ ነፃ አውጪ ነን ትላላችሁ ነገር ግን ሌሎች ከሰማንያ በላይ ብሄር ብሄረሰቦችስ ማን ነፃ ያውጣቸው?
አዎ!! ይህ ዓይነቱ ድራማና ጥያቄ ላለፉት ሶስት ዓሰርተ ዓመታት እንቆቁልሽ ሆኖ የቆየና ገና በሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ዘንድ በሆድ ውስጥ ታምቆ አንድ ቀን ሊፈነዳ የተቃረበ እሳተ ጎመራ መሆኑን አልጠራጠረም። ከላይ ለተጠቀሱት ጥያቄዎች ህወሓቶች መልስ ይሰጡኛል ብዬም አልጠብቅም። “ከኛ በላይ ወንድ የለም። ተልባ ቢንጫጫ በአንድ መውቀጫ። እኛ እንብላ እነሱ ይጩኹ። እኛ እንግዛ እነሱ ያልቅሱ። ያበጠው ይፈንዳ!! ብለው በንፁኃን ደም የሰከሩ፣ በፍቅረ ንዋይ ዓይናቸው የታወሩ፣ በቂም በቀል አእምሮዋቸው የደነዘዙና በጠባብነት ሻማ የተሸበቡ ካድሬዎችና መሪዎች ዛሬ ዊስኪ እየተራጩና ጮማ እየቆረጡ የልደት በዓላቸውን ቢያከብሩ ብዙም አዲስ ነገር አይደለም።
የህወሓት ድራማ ቁጥር 3.
የህወሓት መሪዎች ህዝቡን ለማታለል ከሚሰሩት ድራማ አንዱ በሀገሪትዋ ላይ ሕገ መንግስት፣ መድብለ ፓርቲ ስርዓት፣ ነፃ የመከላኪያ ኃይልና ፍትሕ መኖሩን ለማስረዳት ይሞክራሉ። እነዚህ መሰረታዊ መርሆዎች ለኢትዮጵያ ህዝብ ሳይሆን የአንድ ድርጅት ሞኖፓላዊ ስልጣን ለመጠበቅና ለማገልግል ሲባል ሌላ ቀርቶ ሰሞኑን የህወሓት መሪዎች ልደት ለማከበር እንዴት እንደሚጠቀሙበት ከሚከተሉት ጭብጦች መረዳት ይቻላል።
ከበላይ ገሰሰ
Addera5021@yahoo.com
ህወሓት ደርግን ማሸነፍ ማለት የኢትዮጵያ ህዝብን ማሸነፍ ማለት ነው ብሎ ስለሚያስብ ተግባሩ ሁሉ የንቀት፣ የማንቋሸሽና የማዋራድ ስራ እየፈፀመ ይገኛል። ሌላውን ትተን ጥቂት የሻዕቢያ ተላላኪ የሆኑትን የህወሓት መሪዎች የግንጠላ አጀንዳቸውን ይዘው በረሃ የሸፈቱበት ቀን ልክ የኢትዮጵያ ህዝብ በተለይም የትግራይ ህዝብ “ደደቢት ሂዳችሁ ታገሉሉኝ” ብሎ ወክሎ የላካቸው ይመስል “እኛ ታግለን ነፃ ስላወጣንህ እንደፈለግን እናደርጋሃለን” በማለት ዓይን አዉጣ በሆነ መንገድ ሰሞኑን “የካቲት 11 የትግራይ ህዝብ ዳግም ልደት ነው” እየተባለ በመከላኪያ ሰራዊት ታጅቦ በመከበር ላይ ስለሚገኘው የህወሓት አስቂኝ፣ አስገራሚና አሳዛኝ ድራማ የሚከተሉትን ጥቂት ነጥቦችን በአጭሩ እንመልከት።
የህወሓት ድራማ ቁጥር 1.
የህወሓት መሪዎች እናስተዳድራለን የሚሉት 90 ሚሊዮን የኢ/ያ ህዝብ ነው እየገዙ ያሉት። ከፍተኛ ባለስልጣናቱን ጨምሮ ካድሬዎቻቸው፣ አባላቶቻቸውና ደጋፊዎቻቸው በቀጥታም ሆነ በስውር እየጋጡ ያሉት የኢትዮጵያ ህዝብ ሀብት ነው። የገጠሩን ትተን በሀሪትዋ ዋና ዋና ከተሞች ቁልፍ ቦታዎችን በመያዝ 90 ከመቶ የትግራይ ባለሀብቶች የቢዝነስ እንቅስቃሴያቸውን የሚያካሂዱትና ባለቤት የሆኑት በሌሎች ክልሎች ነው። በአጠቃላይ የሀገሪትዋ ሀብት በተለያየ መልኩ የተቆጣጠሩት የህወሓት መሪዎች፣ ካድሬዎችና አጃቢዎቻቸው ናቸው። በመሆኑም በመሬት ላይ ያለው ህዝቡ የሚያውቀው ሐቅ ይህ ሆኖ ሳለ እነሱ የሚሉን ግን “የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ነን” ነው። ልብ በሉ!! ስልጣን ላይ ያሉት እነሱ። ሀገሪቱን የተቆጣጠሩት እነሱ። ሀገሪትዋን እየዘረፉ ያሉት እነሱ። ነገር ግን ነፃ እናወጣለን የሚሉት ህዝብ አንድ ክልል ነው። ታዲያ!! ቆም ብሎ ላሰበውና ላስተዋለው ሰው ይህ መንግስት ከኛ አብራክ የወጣ ኢትዮጵያዊ መንግስት ነው ለማለት ያስችላልን?።
የህወሓት ድራማ ቁጥር 2.
የትግራይ ህዝብ ኢትዮጵያን ከነባንዴራዋ ከፈጠሩት የታሪክ አስኳል አንዱ መሆኑን ዋቢ የሚያስፈልገው አይደለም። ቢያንስ አንድ ሶስተኛው የትግራይ ህዝብ በመላ ሀገሪቱ ከሌላው ወገኑ ጋር ተሳስሮ፣ ሀብት አፍርቶ፣ ተጋብቶና ተሰባጥሮ በነፃነት ይኖራል። በኢትዮጵያ የትግራይ ተወላጅ የሌለበት መንደር የለም ቢባል ማጋነን አይሆንም። ሲኖርም እንደ መጤ ወይም እንደ ስደተኛ አይደለም ራሱም ሆነ ሌላው ሰው የሚያስበው “ሀገሬ!! መብቴ!! ነው” በማለት በልበ ሙሉነትና
በመተማመን ይኖራል። በሌላ አነጋገር ህዝቡ ለዘመናት በጋራ የኖሮው በመልካም ጉርብትና ብቻ ሳይሆን በራሱ ፈቃደኝነት በፍቅር፣ በወንድማማችነት፣ በመከባበርና በመተማመን ላይ የተመሰረተ ባንድ እናት ሀገር ጥላ ስር ተቃቅፎ ባህሪያዊ ዝምድናን በመመስረት ነው። ዛሬ 90 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ እሴት አለን የምንለውም ይኸው ነው። ታዲያ!! ይህ ከሆነ ሐቁ የትግራይ ህዝብ ነፃ የሚወጣው ከማን ነው? ነፃ የሚያወጣውስ ማን ነው? እውነት ለራሱ ነፃ
ያልወጣና የሻዕቢያ ሎሌ የሆነውን ዘራፊና ከሃዲ ድርጅት የትግራይ ነፃ አውጪ ነኝ ማለቱ ለታላቁ ህዝብ ውርደትና ሀፍረት አይሆንም ወይ? ለመሆኑ ባድመን ጨምሮ የትግራይን መሬትና ህዝብ የተደፈረው በሀይለ ስላሴ ግዜ ነውን? በሀይለ ስላሴ ስርዓት በትግራይ ምድር ሰው እንደ አራዊት በአደባባይ ተደብድቦስ ያውቃልን? ሀገርን እያፈረሱ ነፃ አውጪ ነኝ ማለቱስ የትግራይ ህዝብ ፍላጎትና ጥቅም መጠበቅ ማለት ነውን? በኢትዮጵያ ደረጃ ትክክለኛ ዲሞክራሲያዊ ስርዓትና ፍትሕ ሳይረገጋጥ በትግራይ ብቻ ትክክለኛ ለውጥ ሊረጋገጥ ይችላል ወይ? ህወሓት የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪና መድህን ቢሆን ኖሮ ህዝቡን ከሻዕቢያ ወረራ ያዳነው ማን ነው? እናንተ የትግራይ ነፃ አውጪ ነን ትላላችሁ ነገር ግን ሌሎች ከሰማንያ በላይ ብሄር ብሄረሰቦችስ ማን ነፃ ያውጣቸው?
አዎ!! ይህ ዓይነቱ ድራማና ጥያቄ ላለፉት ሶስት ዓሰርተ ዓመታት እንቆቁልሽ ሆኖ የቆየና ገና በሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ዘንድ በሆድ ውስጥ ታምቆ አንድ ቀን ሊፈነዳ የተቃረበ እሳተ ጎመራ መሆኑን አልጠራጠረም። ከላይ ለተጠቀሱት ጥያቄዎች ህወሓቶች መልስ ይሰጡኛል ብዬም አልጠብቅም። “ከኛ በላይ ወንድ የለም። ተልባ ቢንጫጫ በአንድ መውቀጫ። እኛ እንብላ እነሱ ይጩኹ። እኛ እንግዛ እነሱ ያልቅሱ። ያበጠው ይፈንዳ!! ብለው በንፁኃን ደም የሰከሩ፣ በፍቅረ ንዋይ ዓይናቸው የታወሩ፣ በቂም በቀል አእምሮዋቸው የደነዘዙና በጠባብነት ሻማ የተሸበቡ ካድሬዎችና መሪዎች ዛሬ ዊስኪ እየተራጩና ጮማ እየቆረጡ የልደት በዓላቸውን ቢያከብሩ ብዙም አዲስ ነገር አይደለም።
የህወሓት ድራማ ቁጥር 3.
የህወሓት መሪዎች ህዝቡን ለማታለል ከሚሰሩት ድራማ አንዱ በሀገሪትዋ ላይ ሕገ መንግስት፣ መድብለ ፓርቲ ስርዓት፣ ነፃ የመከላኪያ ኃይልና ፍትሕ መኖሩን ለማስረዳት ይሞክራሉ። እነዚህ መሰረታዊ መርሆዎች ለኢትዮጵያ ህዝብ ሳይሆን የአንድ ድርጅት ሞኖፓላዊ ስልጣን ለመጠበቅና ለማገልግል ሲባል ሌላ ቀርቶ ሰሞኑን የህወሓት መሪዎች ልደት ለማከበር እንዴት እንደሚጠቀሙበት ከሚከተሉት ጭብጦች መረዳት ይቻላል።
- ሕገ መንግስት አለ ይሉናል። ነገር ግን በሕገ መንግስቱ የሰፈሩ መብቶች ሌላ ዜጋ እንዳይጠቀምባቸው በተግባር ተገድበዋል። ሕገ መንግስቱ በነፃ መደራጀት ይፈቅዳል በነፃ መንቀሳቀስ ግን በሽብርተኝነት አዋጅ ተገድበዋል። ሕገ መንግስቱ የመናገርና የመፃፍ ነፃነት ይፈቅዳል ነገር ግን በህዝብ ሀብት የሚተዳደሩ የብዙሓን መገናኛ አውታሮች በአንድ ድርጅት በሞኖፓል ተይዟል። የፃፈ ወይም የተናገረ ዜጋ ሁሉ ሰፈሩ ቃሊቲ ወህኒ ቤት ሆኗል። ሕገ መንግስቱ ምርጫ ይፈቅዳል ነገር ግን የምርጫው መወዳደሪያ ሜዳ ተዘግቷል። በአጠቃላይ አንድ ድርጅት ራሱ ሕግ አውጪ፣ ራሱ ሕግ ፈፃሚ፣ ራሱ ገዳይ፣ ራሱ ከሳሽ፣ ራሱ ዳኛ የሆነበት ስርዓት ነው ያለው።
- በሀሪቱ መድብለ ፓርቲ ስርዓት አለ ይሉናል። ነገር ግን አውራ ፓርቲ ወይም ልማታዊ መንግስት በሚል ፓሊሲ ትርጉም ያለው ተቀናቃኝ የፓለቲካ ድርጅት እንዳይበቅል በሩ ተዘግቷል። በሕገ መንግስቱ ላይ አንድ ፓርቲ ከሌሎቹ ፓርቲዎች የበለጠ መብት እንዲኖረው ወይም በአውራ ፓርቲነት የሚፈርጅ አንቀፅ የለም። ነገር ግን ህወሓት ከሌሎቹ የተለየ መብት ያለው የበኩር ልጅ በመሆን የሀገሪትዋን ገንዘባዊ፣ ተቋማዊ፣ ማተሪያላዊና ሰብኣዊ ሀብት በቀጥታም ሆነ በተለያየ መልክ በመጠቀም በዓሉን ሲያከብር እናያለን። ሌላው ሀገር በቀል ኢትዮጵያዊ ድርጅት ያልተሰጠው መብት ለህወሓት ግን ከደደቢት በረሃ በመምጣቱና የመከላኪያ ሰራዊት ከጎኑ ስላሰለፈ ብቻ ሀገርንና ህዝብን እንደፈለገ እንዲንድ፣ እንዲዘርፍ፣ እንዲገድልና እንዲያፍን መብት ተሰጥቶታል።
Tuesday, February 18, 2014
Monday, February 3, 2014
ህወሓት ከመለስ ጋር አብሮ ተቀብሯል
February 3, 2014
ከነፃነከነፃነት አድማሱ
ይህ የያዝነው ወርሓ ለካቲት “የህወሓት ልደት የትግራይ ህዝብ ልደት ነው፣ ህወሓት ብቸኛ የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ነው፣ የትግራይ ህዝብ ታሪክ ከደደቢት ይጀምራል፣ የህወሓት አላማና ፍላጎት የትግራይ ህዝብ አላማና ፍላጎት ነው፣ የትግራይ ህዝብ ከህወሓት ሌላ አማራጭ የለውም ዙሪያው ሁሉ ገደል ወይም ጠላት ነው፣ በአጠቃላይ የትግራይ ህዝብ ህልውና ከህወሓት ህልውና ጋር የተቆራኘና ድርጅቱ ስልጣን ላይ ሲኖር ትግራይም የምትኖር ድርጅቱ ከጠፋ ወይም ስልጣን ላይ ከሌለ ደግሞ የትግራይ ህዝብም አብሮ የሚጠፋ ነው”……..እያሉ በመስበክ በሰማእታት መቃብር ላይ ቆሞው የውሸት ድራማ የሚሰሩበት፣ በትግራይ ህዝብ ደምና አንጡራ ሃብት ላይ የሚነግዱበት፣ በድምሩ “ጆሮውን ቆርጠው የሰጡት ውሻ ሥጋ የሰጡት ይመስለዋል” እንዲሉ የትግራይ ህዝብ ብሄራዊ ክብሩ፣ ዳር ድንበሩንና ብሄራዊ ጥቅሙን ለባዕድ ሽጠው ሲያበቁ ነፃ አውጥተናሃል!! ልማት አምጥተንልሃል!! እያሉ የሚዘምሩበትና የሚመፃደቁበት የካቲት 11 በዓል እየመጣ ነው። ይህ ዓይነቱ ጭፍን ፕሮፓጋንዳ መርዝ ደግሞ ዛሬ የመጣ ባህል አይደለም። ህወሓት ከተፈጠረበት ቀን አንስቶ እስካሁን ድረስ ለአርባ ዓመታት ያህል ለጀሮ
እስከሚሰለች ድረስ በካድሬዎቹ አማካይነት ነጋ ጠባ በዚያች በተቀደሰች ምድር ትግራይ በአሁኑ በሃያ አንደኛ ክፍለ ዘመን የሚሰበክ የደደቢት የአደንቁረህ ግዛ ፍልስፍና መሆኑን ተራ የገጠር እረኛም ሳይቀር ያውቀዋል።
ይሁን እንጂ ህወሓት ከድርጅትነት ወደ ቡድናዊ አምባ ገነንነት፣ በኋላም ከቡድናዊ አገዛዝ ወደ ፍፁም የቤተሰባዊ መዝርፊያና የማፈኛ የግል ኩባንያ ሆኖ ከተሸጋገረ ወዲህ እኖሆ ዓሰርቱ ዓመታት አስቆጥሯል። በመጨረሻም “ጊዜ ዳኛ ታሪክ ምስክሩ ነውና” ድርጅቱ ከባለቤቱ ከቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስቴር መለስ ዜናዊ ጋር አብሮ ግብኣተ መሬት ገብቷል። ላይመለስ አብሮ ተቀብሯል። አሁን ያለው “በድርቆሽ የተሞላ ህይወት የሌለው የቆዳ ግሳንግስ ወደ(ዓርሲ)” ተለውጦ ባንድ በኩል በአቶ ስብሓት ነጋ የ80 ዓመት ጎበዝ አለቃ የሚመራ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በኤርትራውያን የሚገፋ አሮጌ ጋሪና በወታደር የሚጠበቅ የደረቀ ሬሳ ሆኖ ቀርቷል” የሚሉ ብዙዎች በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ናቸው።
ይህ ምን ያህል እውነትነት አለው? አንድ የፓለቲካ ድርጅት ሞቷል ወይም ህይወት የለዉም ሲባልስ ምን ሲሆን ነው? ህወሓት ከበረሃ ጀግንነት ወደ ዱር አራዊትነት የተቀየረበት ጊዜስ መቼ ነው? እውነት የጥቂት ወሮ-በላና ከሃዲ መሪዎች በረሃ የገቡበትን ቀን የታላቁ የትግራይ ህዝብ ልደት ነውን? የትግራይ ህዝብ ከሌላው ሰማንያ ሚሊዮን የኢትዮጵያ ህዝብ ምን የተለየ ጥቅም ስላገኘ ነው የአንድ መርሲነሪ የፓለቲካ ድርጅት ልደት የህዝቡን ብሄራዊ በዓል ተደርጎ የሚያከብረው? ለመሆኑ የትግላችን ውጤት ነው እየተባለ የሚነገርለት ሕገ መንግስት እውነት ለትግራይ ህዝብ ይመለከተዋልን? የሚሉና ሌሎች ተዛማጅ ጥያቄዎችን እንድንመልስ ግድ ይለናል።
ወደ ዋናው የጥያቄው መልስና አርእስተ ጉዳይ ከመግባቴ በፊት ግን ለአንባቢዎቼና ለነፃ ሚዲያ ደንበኞቼ በአክብሮት የምጠይቀው በዚሁ ፅሑፍ ዙሪያ በመቃወምም ሆነ በመደገፍ ከቂም በቀል፣ ከስሜታዊ አስተሳሰብ፣ ከጭፍን ደጋፊነት፣ በአጠቃላይ የግለ ስብእና፣ የሃሳብ ነፃነትና
ሰብኣዊ መብት በማይጋፋ መልኩ በዋናው ጉዳይ ላይ ያተኰረ ክርክር ወይም ሃሳብ ቢያቀርቡ ለመማማርና በቂ መልስ ለመስጠት ዝግጁ መሆኔን በዚሁ አጋጣሚ ለመግለፅ እወዳለሁ። ፍርሃትን አስወግዶ የህሊና ባርነትን ሰብሮ በመውጣት የሀገርና የህዝብ ወገን ሆኖ መከራከር፣ ለሃቅ መመስከርና በፅናት መቆም ምንኛ ያኰራል!!!
ከነፃነከነፃነት አድማሱ
ይህ የያዝነው ወርሓ ለካቲት “የህወሓት ልደት የትግራይ ህዝብ ልደት ነው፣ ህወሓት ብቸኛ የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ነው፣ የትግራይ ህዝብ ታሪክ ከደደቢት ይጀምራል፣ የህወሓት አላማና ፍላጎት የትግራይ ህዝብ አላማና ፍላጎት ነው፣ የትግራይ ህዝብ ከህወሓት ሌላ አማራጭ የለውም ዙሪያው ሁሉ ገደል ወይም ጠላት ነው፣ በአጠቃላይ የትግራይ ህዝብ ህልውና ከህወሓት ህልውና ጋር የተቆራኘና ድርጅቱ ስልጣን ላይ ሲኖር ትግራይም የምትኖር ድርጅቱ ከጠፋ ወይም ስልጣን ላይ ከሌለ ደግሞ የትግራይ ህዝብም አብሮ የሚጠፋ ነው”……..እያሉ በመስበክ በሰማእታት መቃብር ላይ ቆሞው የውሸት ድራማ የሚሰሩበት፣ በትግራይ ህዝብ ደምና አንጡራ ሃብት ላይ የሚነግዱበት፣ በድምሩ “ጆሮውን ቆርጠው የሰጡት ውሻ ሥጋ የሰጡት ይመስለዋል” እንዲሉ የትግራይ ህዝብ ብሄራዊ ክብሩ፣ ዳር ድንበሩንና ብሄራዊ ጥቅሙን ለባዕድ ሽጠው ሲያበቁ ነፃ አውጥተናሃል!! ልማት አምጥተንልሃል!! እያሉ የሚዘምሩበትና የሚመፃደቁበት የካቲት 11 በዓል እየመጣ ነው። ይህ ዓይነቱ ጭፍን ፕሮፓጋንዳ መርዝ ደግሞ ዛሬ የመጣ ባህል አይደለም። ህወሓት ከተፈጠረበት ቀን አንስቶ እስካሁን ድረስ ለአርባ ዓመታት ያህል ለጀሮ
እስከሚሰለች ድረስ በካድሬዎቹ አማካይነት ነጋ ጠባ በዚያች በተቀደሰች ምድር ትግራይ በአሁኑ በሃያ አንደኛ ክፍለ ዘመን የሚሰበክ የደደቢት የአደንቁረህ ግዛ ፍልስፍና መሆኑን ተራ የገጠር እረኛም ሳይቀር ያውቀዋል።
ይሁን እንጂ ህወሓት ከድርጅትነት ወደ ቡድናዊ አምባ ገነንነት፣ በኋላም ከቡድናዊ አገዛዝ ወደ ፍፁም የቤተሰባዊ መዝርፊያና የማፈኛ የግል ኩባንያ ሆኖ ከተሸጋገረ ወዲህ እኖሆ ዓሰርቱ ዓመታት አስቆጥሯል። በመጨረሻም “ጊዜ ዳኛ ታሪክ ምስክሩ ነውና” ድርጅቱ ከባለቤቱ ከቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስቴር መለስ ዜናዊ ጋር አብሮ ግብኣተ መሬት ገብቷል። ላይመለስ አብሮ ተቀብሯል። አሁን ያለው “በድርቆሽ የተሞላ ህይወት የሌለው የቆዳ ግሳንግስ ወደ(ዓርሲ)” ተለውጦ ባንድ በኩል በአቶ ስብሓት ነጋ የ80 ዓመት ጎበዝ አለቃ የሚመራ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በኤርትራውያን የሚገፋ አሮጌ ጋሪና በወታደር የሚጠበቅ የደረቀ ሬሳ ሆኖ ቀርቷል” የሚሉ ብዙዎች በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ናቸው።
ይህ ምን ያህል እውነትነት አለው? አንድ የፓለቲካ ድርጅት ሞቷል ወይም ህይወት የለዉም ሲባልስ ምን ሲሆን ነው? ህወሓት ከበረሃ ጀግንነት ወደ ዱር አራዊትነት የተቀየረበት ጊዜስ መቼ ነው? እውነት የጥቂት ወሮ-በላና ከሃዲ መሪዎች በረሃ የገቡበትን ቀን የታላቁ የትግራይ ህዝብ ልደት ነውን? የትግራይ ህዝብ ከሌላው ሰማንያ ሚሊዮን የኢትዮጵያ ህዝብ ምን የተለየ ጥቅም ስላገኘ ነው የአንድ መርሲነሪ የፓለቲካ ድርጅት ልደት የህዝቡን ብሄራዊ በዓል ተደርጎ የሚያከብረው? ለመሆኑ የትግላችን ውጤት ነው እየተባለ የሚነገርለት ሕገ መንግስት እውነት ለትግራይ ህዝብ ይመለከተዋልን? የሚሉና ሌሎች ተዛማጅ ጥያቄዎችን እንድንመልስ ግድ ይለናል።
ወደ ዋናው የጥያቄው መልስና አርእስተ ጉዳይ ከመግባቴ በፊት ግን ለአንባቢዎቼና ለነፃ ሚዲያ ደንበኞቼ በአክብሮት የምጠይቀው በዚሁ ፅሑፍ ዙሪያ በመቃወምም ሆነ በመደገፍ ከቂም በቀል፣ ከስሜታዊ አስተሳሰብ፣ ከጭፍን ደጋፊነት፣ በአጠቃላይ የግለ ስብእና፣ የሃሳብ ነፃነትና
ሰብኣዊ መብት በማይጋፋ መልኩ በዋናው ጉዳይ ላይ ያተኰረ ክርክር ወይም ሃሳብ ቢያቀርቡ ለመማማርና በቂ መልስ ለመስጠት ዝግጁ መሆኔን በዚሁ አጋጣሚ ለመግለፅ እወዳለሁ። ፍርሃትን አስወግዶ የህሊና ባርነትን ሰብሮ በመውጣት የሀገርና የህዝብ ወገን ሆኖ መከራከር፣ ለሃቅ መመስከርና በፅናት መቆም ምንኛ ያኰራል!!!
Sunday, February 2, 2014
“ነገረ ኢትዮጵያ” የህዝብ ልሳን የሆነች የሰማያዊ ፓርቲ ጋዜጣ
February 2, 2014
ሰማያዊ ፓርቲ
ሰማያዊ ፓርቲ በቅርቡ “ነገረ ኢትዮጵያ” የተሰኘች የህዝብ ልሳን የሆነች ጋዜጣ ለማሳተም ዝግጂት እያደረገ የነበረ ሲሆን ዝግጂቱን አጠናቆ ወደ ማተሚያ ቤት ከገባ በኋላ ግን ከፍተኛ የሆነ ስልታዊ ማደናቀፍ እየደረሰበት በመሆኑና ለጊዜው ማሳተም ባለመቻሉ እነሆ በድረ-ገፃችን ለንባብ በቅታለች! እርሰዎም ይታደሟት! ለጓደኛ ወዳጇችዎም ያጋሯት! መልካም ንባብ! [ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]
ሰማያዊ ፓርቲ
ሰማያዊ ፓርቲ በቅርቡ “ነገረ ኢትዮጵያ” የተሰኘች የህዝብ ልሳን የሆነች ጋዜጣ ለማሳተም ዝግጂት እያደረገ የነበረ ሲሆን ዝግጂቱን አጠናቆ ወደ ማተሚያ ቤት ከገባ በኋላ ግን ከፍተኛ የሆነ ስልታዊ ማደናቀፍ እየደረሰበት በመሆኑና ለጊዜው ማሳተም ባለመቻሉ እነሆ በድረ-ገፃችን ለንባብ በቅታለች! እርሰዎም ይታደሟት! ለጓደኛ ወዳጇችዎም ያጋሯት! መልካም ንባብ! [ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]
Subscribe to:
Posts (Atom)