Tuesday, April 21, 2015

አ.አ ቡልጋሪያ ማዞሪያ አካባቢ ሐዘኑን ለመግለጽ አደባባይ የወጣው ሕዝብ በፖሊስ ተበተነ (ዜና ፎቶ)

addis ababa pro 7
addis ababa pro 4
addis ababa pro 3
addis ababa pro 2
addis ababa pro
addia ababa pro 1
“እኔም ዘ-ሐበሻ ነኝ” ያለ አንባቢያችን በፎቶ ግራፍ የላከልን መረጃ እው::
ዛሬ ጠዋት ሚያዝያ 13 2007 5፡30 ላይ በተለምዶ ቡልጋሪያ ማዞሪያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከጨርቆስ ወደ አፍሪካ ህብረት በሚወስደው መንገድ ላይ የጨርቆስ ወጣቶች በመሰባሰብ የISIS ጭካኔያዊ ተግባር እና በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ወገኖቻችን ላይ የሚደርሰውን ግፍ በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ ቢሞክሩ በፀጥታ ኃይሎች በተፈጠረ ውክቢያ ሊበተኑ ችለዋል፡፡ ለማንኛውም በማያውቁት ጉዳይ ለተሰው ወገኖቻችን ነብስ ይማር!!