“እኔም ዘ-ሐበሻ ነኝ” ያለ አንባቢያችን በፎቶ ግራፍ የላከልን መረጃ እው::
ዛሬ ጠዋት ሚያዝያ 13 2007 5፡30 ላይ በተለምዶ ቡልጋሪያ ማዞሪያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከጨርቆስ ወደ አፍሪካ ህብረት በሚወስደው መንገድ ላይ የጨርቆስ ወጣቶች በመሰባሰብ የISIS ጭካኔያዊ ተግባር እና በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ወገኖቻችን ላይ የሚደርሰውን ግፍ በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ ቢሞክሩ በፀጥታ ኃይሎች በተፈጠረ ውክቢያ ሊበተኑ ችለዋል፡፡ ለማንኛውም በማያውቁት ጉዳይ ለተሰው ወገኖቻችን ነብስ ይማር!!
ዛሬ ጠዋት ሚያዝያ 13 2007 5፡30 ላይ በተለምዶ ቡልጋሪያ ማዞሪያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከጨርቆስ ወደ አፍሪካ ህብረት በሚወስደው መንገድ ላይ የጨርቆስ ወጣቶች በመሰባሰብ የISIS ጭካኔያዊ ተግባር እና በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ወገኖቻችን ላይ የሚደርሰውን ግፍ በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ ቢሞክሩ በፀጥታ ኃይሎች በተፈጠረ ውክቢያ ሊበተኑ ችለዋል፡፡ ለማንኛውም በማያውቁት ጉዳይ ለተሰው ወገኖቻችን ነብስ ይማር!!