ዶክተር ሙላቱ ተሾመ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሬፐብሊክ ፕሬዘደንት በመሆን ተመረጡ።
ዶክተር ሙላቱ ተሾመ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሬፐብሊክ ፕሬዘደንት በመሆን ተመረጡ።
ዶክተር ሙላቱ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዘደንት ዘቶ ተገኔ ጌታነህ አማካኝነት ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።
ተሰናባቹ ፕሬዘደንት አቶ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስም ለተመራጩ ፕራዘደንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ስልጣናቸውን አስረክበዋል።
ፕሬዘደንት ዶክተር ሙላቱ ለህዝብ ተወካዮችና የፌደረሽን ምክር ቤት የጋራ ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር ምክር ቤቶቹ የጣሉባቸውን አደራና ሐላፊነት ባላቸው ሙሉ አቅም ለመወጣት ቃል ገብተዋል።
ፕሬዘደንት ዶክተር ሙላቱ ለሐገራቸው ህዝብም የሚጠበቅባቸውን በሃላፊት እንደሚሰሩም ተናግረዋል።

Netsanet Lehagere
posted by Aseged Tamene
No comments:
Post a Comment