አሳዛኝ ዜና !!
አርቲስት ሃይማኖት ዓለሙ ከዚህ ዓለም ተለየ፡፡
አነጋፋው አርቲስት ሀይማኖት ዓለሙ ከሰሞኑ ባጋጠመው ህመም ዛሬ ከሰዓት ከዚህ ዓለም ተለይቷል፡፡
አርቲስት ሃይማኖት ዓለሙ ከዚህ ዓለም ተለየ፡፡
አነጋፋው አርቲስት ሀይማኖት ዓለሙ ከሰሞኑ ባጋጠመው ህመም ዛሬ ከሰዓት ከዚህ ዓለም ተለይቷል፡፡
ወዳጄ ዘካሪያስ ብርሃኑ ባካፈለኝ መረጃ መሰረት
አርቲስት ሀይማኖት…በትወና /አክቲንግ/ በአሜሪካን አገር በሁለተኛ ዲግሪ
ተምሯል፡፡
በአዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲና ራክማኖቭ ኮሌጅ ትወናን
አስተምሯል፡፡
የሲሳይ ንጉሱን ልቦለድ /ግርዶሽ/ ወደ ፊልም በመቀየርአዘጋጅቷል፤ ተውኗል፡፡
የሸክስፒርን ስራዎች በተለይም በጫንያለው
ወልደጊዮርጊስና ቴዎድሮስ ተሰማ የተተረጎመውን
ተጫወቷል፡፡
በተለይም በፀጋዬ ገብረ መድህን ስራዎች በዘመኑ እጅግድንቅ ብቃት ያሳየባቸውን የእናት ዓለም ቀኑ እና ሀሁበስድስት ወር ቴአትሮች ገፀባህሪያት በብሔራዊ ቴአትርተውኗል፡፡
ሀምሌትን አዘጋጀቷል፡፡
ከፍቃዱ ተክለማሪያም በፊት ቴዎድሮስን ሆኖ ተወኗል፡፡
ጊታር በድንቅ ብቃት ይጫወት ነበር፡፡
በሲዲ ያልተለቀቁ የእንግሊዝኛ ዘፈኖች አሉት፡፡ ከምንም በላይ ግጥም በማራኪ አቀራረብ በማንበብ
ይወደድ የነበረው አነጋፋው አርቲስት ሀይማኖት ዓለሙበመድረክ መምራትም ተወዳጅ ነበር፡፡
ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በማስታወቂያው ዘርፍ ተሰማርቶእየሰራ የነበረው ሀይማኖት ባደረበት ህመም ከዚህ ዓለምተለይቷል፡፡
አርቲስት ሀይማኖት…በትወና /አክቲንግ/ በአሜሪካን አገር በሁለተኛ ዲግሪ
ተምሯል፡፡
በአዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲና ራክማኖቭ ኮሌጅ ትወናን
አስተምሯል፡፡
የሲሳይ ንጉሱን ልቦለድ /ግርዶሽ/ ወደ ፊልም በመቀየርአዘጋጅቷል፤ ተውኗል፡፡
የሸክስፒርን ስራዎች በተለይም በጫንያለው
ወልደጊዮርጊስና ቴዎድሮስ ተሰማ የተተረጎመውን
ተጫወቷል፡፡
በተለይም በፀጋዬ ገብረ መድህን ስራዎች በዘመኑ እጅግድንቅ ብቃት ያሳየባቸውን የእናት ዓለም ቀኑ እና ሀሁበስድስት ወር ቴአትሮች ገፀባህሪያት በብሔራዊ ቴአትርተውኗል፡፡
ሀምሌትን አዘጋጀቷል፡፡
ከፍቃዱ ተክለማሪያም በፊት ቴዎድሮስን ሆኖ ተወኗል፡፡
ጊታር በድንቅ ብቃት ይጫወት ነበር፡፡
በሲዲ ያልተለቀቁ የእንግሊዝኛ ዘፈኖች አሉት፡፡ ከምንም በላይ ግጥም በማራኪ አቀራረብ በማንበብ
ይወደድ የነበረው አነጋፋው አርቲስት ሀይማኖት ዓለሙበመድረክ መምራትም ተወዳጅ ነበር፡፡
ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በማስታወቂያው ዘርፍ ተሰማርቶእየሰራ የነበረው ሀይማኖት ባደረበት ህመም ከዚህ ዓለምተለይቷል፡፡
No comments:
Post a Comment